<?xml version="1.0" encoding="UTF-8" standalone="no"?><?xml-stylesheet href="http://www.blogger.com/styles/atom.css" type="text/css"?><feed xmlns="http://www.w3.org/2005/Atom" xmlns:blogger="http://schemas.google.com/blogger/2008" xmlns:gd="http://schemas.google.com/g/2005" xmlns:georss="http://www.georss.org/georss" xmlns:openSearch="http://a9.com/-/spec/opensearchrss/1.0/" xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0"><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322</id><updated>2025-12-19T13:32:41.785+03:00</updated><category term="ዜና"/><category term="መረጃ"/><category term="ማብራሪያ"/><category term="ትምህርት"/><category term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><category term="ስብከት"/><category term="ታሪክ"/><category term="ሥነ ግጥም"/><category term="ለፈገግታ"/><category term="ለጥያቄዎ መልስ"/><category term="ዝማሬ"/><title type="text">ደጀብርሃን</title><subtitle type="html">ስለ መጽሐፍ ቅዱስ,የደጀብርሃን እምነት አቋም</subtitle><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/feeds/posts/summary" rel="http://schemas.google.com/g/2005#feed" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/summary?max-results=200" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/" rel="alternate" type="text/html"/><link href="http://pubsubhubbub.appspot.com/" rel="hub"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/summary?start-index=201&amp;max-results=200" rel="next" type="application/atom+xml"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><generator uri="http://www.blogger.com" version="7.00">Blogger</generator><openSearch:totalResults>652</openSearch:totalResults><openSearch:startIndex>1</openSearch:startIndex><openSearch:itemsPerPage>200</openSearch:itemsPerPage><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3863426564183044303</id><published>2025-11-24T07:28:00.003+03:00</published><updated>2025-11-24T07:49:20.968+03:00</updated><title type="text">የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ስለተቀየረ ሰይጣን ውጊያውን አያቆምም!</title><summary type="text">gg
(ከመሥፍን ግርማ)
እኔ ከወንጌላውያን አማኞች ነኝ። አዎ ኦርቶዶክስ ብዙ የአስተምህሮ መፋለስ አለባት። ነገር ግን ይሄንን ቄስ በማጣቷ ምንም አልተጎዳችም። እንዲያውም እየተጎዱ ያሉት ይሄን ሰውዬ የተቀበሉ ወንጌላውያን ናቸው። ሰውየው ወንጌል አልገባውም። ከገባውም እየኖረበት አይደለም። መዋሸትና ማጭበርበር መደበኛ ስራው አድርጓል። ኦርቶዶክስን መሳደብ እውቀት መስሎታል። የትኛውም ቦታ አፉን የሚያሟሸው ኦርቶዶክስን በመሳደብ ነው። ይሄንን ቄስ ተረጋጋ የሚለው ዘመድ እንዴት ይጥፋ? የተቀበሉት ወንጌላውያንም የላንቃህን ቶን ትንሽ ቀነስ አድርግ ማለት ለምን አቃታቸው? በጣም መልፍለፍ አበዛ። ሰውየው ቀራንዮ አካባቢ ሚስቱ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3863426564183044303" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3863426564183044303" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2025/11/blog-post_24.html" rel="alternate" title="የኢትዮጵያ ዘመን አቆጣጠር ስለተቀየረ ሰይጣን ውጊያውን አያቆምም!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh5TDaD1FsnLc8PUpTSGWXcuR9eyGK1q7RPOizBnuyPvIPSr8MHUWg5IPTKBdXvsh8vuVdka5xESn1qT3lBi9db-Mwcvbrs7qqQlYO3LAl6NGRPRHuBEAsnpvEjzdhJG4yUhzRXHixsurdPtSmAXpuUt7Tfw336HFqQsUIqKpU8e_F-Yuycic-SWc7O6JfM/s72-c/1000061215.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4231314469363763575</id><published>2025-11-22T17:37:00.001+03:00</published><updated>2025-11-22T17:40:55.562+03:00</updated><title type="text">የብልጽግና ወንጌል ምንድነው?</title><summary type="text">

ብልፅግና ወንጌል (Dr Dereje Kebede) (2020)

ከቤተመቅደስ እስከ ቤተመንግስት!

መንግሥታት በቀንደ መለከትና በአዋጅ ሊያግዱት ሲገባ ቸል በማለታቸው በዓመታት መካከል አድጎና ተመንድጎ፣ ብዙሃኑን አራቁቶ፣ ጥቂቶችን ሚሊኒየርነት ማማ ላይ የሰቀለ አስተምሮ ምን እንደሆን የሚገምት ሰው አለ? ታመው የሚማቅቁን ተፈውሳችኋል፣ የደኸዩትን ባለጠጋዎች ናችሁ፣ አንድ ብር ስጡና እግዚአብሔር 10 ብር አድርጎ ይሰጣችኋል የሚለውንስ የተወላገደ ትምህርት ታውቁት ይሆን??? አማኝ የሚታመመውና የሚደኸየው ጠንካራ እምነት ሲያጣ ነው፣ አለበለዚያ ክርስቲያኖች አይደኸዩም አይታመሙም  የሚለውን ትምህርትስ ደርሳችሁበት ይሆን? </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4231314469363763575" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4231314469363763575" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2025/11/blog-post.html" rel="alternate" title="የብልጽግና ወንጌል ምንድነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhqMBuhek_crrFDcQj2pLdcKjqowppM2JJc9fxDnotwZuYo9Bf1mRGjvdkquH5oZqWMHYkr-BaEtGrMYNL3wUAPPy1RspKBh0pkMVAIIJNEwmORs4oZzZaALMDgykDXshPcZelhqF6VLdq5j6d2MCp882NhVRQTmDlnM8z194rz6tJGake24NodRnB-EWt4/s72-c/1000061152.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-138090042621318168</id><published>2025-08-29T16:32:00.003+03:00</published><updated>2025-08-30T15:46:32.829+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">እንዳንጠፋ ድነታችንን በጸጋው ኃይል አጽንተን እንጠብቃለን!</title><summary type="text">

በጌታችንንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ሞትና ትንሣኤ አንዴ ድነናል፣ በዚህ ድነት በመንፈስ እንመላለሳለን፣ ኃጢአትን አንፈፅምም!
“ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።”
  — ገላትያ 5፥16
የሀልዎተ እግዚአብሔር ቤተክርስቲያን መጋቢ ዘነበ ግርማ ድነታችን በሕይወት ዘመናችን በጽድቅና በቅድስና በመመላለስ ካልፈጸምነው ልንጠፋ እንችላለን ብሎ ያስተማረውን ትምህርት የሪል ስቴቱ ባለቤት ነብይ በላይ ሽፈራውና ኢየሱስ ክርስቶስ የሞተው ለተመረጡት ሰዎች ብቻ  እንጂ ለዓለሙ ሁሉ አይደለም ብሎ የሚያስተምረው አማን ሻሎም የተባሉት ነብይ ዘነበን ተቃውመው የሙግት ትምህርት ሲለፈልፉ ሰማሁ። አዘንኩም፣ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/138090042621318168" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/138090042621318168" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2025/08/blog-post.html" rel="alternate" title="እንዳንጠፋ ድነታችንን በጸጋው ኃይል አጽንተን እንጠብቃለን!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjfJnMAULp67jeSfzjTGJaeVkK5TWLmnpGVY2dQ7DCRkHU5CQoWGVZuuVhr1ERxfRKUWLOE1UQbcWKnDyC3IfzX17v9wOuRmkLcSMgiuG7zhQn5E-heKucI-8ypfktEF3hSBgWAsGnqHMa7Iix6BdQNl3B92Z5XV3enrvWDvW7paAp4wigZ6Z1ruOMGQimk/s72-c/1000049473.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-9020698186372221066</id><published>2025-04-22T18:39:00.005+03:00</published><updated>2025-04-26T08:25:02.723+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ሥነ ግጥም"/><title type="text">“እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።”  ቆላስ 1፥13-14</title><summary type="text">

"ለእኔ ኃጢአት ሥርየት ከሞተልኝ ከኢየሱስ ክርስቶስ በቀር ሌላ ቤዛ የለኝም" “እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።”
  — ቆላስይስ 1፥13-14

ቤዛ የሚለውን ቃል አባ ገብርኤል የተባሉ ሊቀጳጳስ ለኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ ብለው ለምን ተናገሩ? የሚል ንትርክ ተነስቶ በኦርቶዶክሶች መንደር ጩኸቱ በርክቷል። ይሄ ቤዛ በእንግሊዝኛው/ransom,redemption,deliverer/ በማለት ሲተረጉመው ግሪኩ ደግሞ (λύτρον)ሉትሮን ማለት የተከፈለ ዋጋ፣ (λύτρωσις) ሉትሮሲስ ነፃ መውጣት፣ ከእስራት፣ ከባርነት ለመፈታት የተሰጠ ክፍያ፣ ነጻነት </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9020698186372221066" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9020698186372221066" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2025/04/113-14.html" rel="alternate" title="“እርሱ ከጨለማ ሥልጣን አዳነን፥ ቤዛነቱንም እርሱንም የኃጢአትን ስርየት ወዳገኘንበት ወደ ፍቅሩ ልጅ መንግሥት አፈለሰን።”  ቆላስ 1፥13-14" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh4wVQso0OsQv3czOv6d9GhAiIzuRlqqrYfCxmniJNig9z9Iw7-FYO4lWfMSKEj3D33GzqYDfPpPj5-cwYHPD_KVarsKGMPPwZSjnlsHEEKXDwwu7w5P4RbxFm5uM9jyQuheCQ-J5aUVuHuPUY2r450j1o-V_DXoiOScxopnSLIWC_LFyu3etMB-usqygvW/s72-c/1000032900.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-983920869206901398</id><published>2024-12-21T15:51:00.009+03:00</published><updated>2024-12-21T15:52:09.675+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ታቦትም ጽላትም ዛሬ የሉም!</title><summary type="text">
ታቦትና ጽላት ዛሬ የሉም!
በዚህ ርዕስ ላይ ብዙ ጊዜ ፅፈናል። አብዛኛው ሰው የሚያምነው የነገሩትን እንጂ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተፃፈውን ባለመሆኑ ዛሬም ስለታቦትና ጽላት ሲከራከር ይውላል። ስለታቦትና ጽላት ምንነትና እንዴትነት ከመናገራችን በፊት አንድ ነገር በመጠየቅ ልጀምር። አንድ ሰው ናይሮቢ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ነው ቢላችሁ መልሳችሁ ምን ሊሆን ይችላል? በእርግጠኝነት መልስ ከመስጠታችሁ በፊት ፊቱን በደንብ ታዩታላችሁ፣ ፈገግ ልትሉ ትችላላችሁ፣ ምን እያልክ ነው ብላችሁ መልሳችሁ ልትጠይቁት ትችላላችሁ። ከመቼ ወዲህ? ልትሉትም ትችላላችሁ። ምክንያቱም ናይሮቢ ከኬንያ ዋና ከተማነት ተዛውሮ የኢትዮጵያ ዋና ከተማ ሆኖ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/983920869206901398" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/983920869206901398" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/12/blog-post_21.html" rel="alternate" title="ታቦትም ጽላትም ዛሬ የሉም!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhZhEcfiGY5DeQRtNbeB5MKSspMyGdS2BgYjfxfR9WM0RcPDANm4dua1B7C26Z_kl38HLH7iEQSVX8kRoKahwO9ZhtIKnbq-4awgdrxk4OcW7Lm7MbWPlZMCUnAL-g6HkHAuzNKA5Z3Ed5gUEFxLdL2Fk67kp7aJMii2RadKlSQGhA5g34-FY_I-5Hr2Z-2/s72-c/1000017243.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4490578673238182348</id><published>2024-12-17T16:35:00.006+03:00</published><updated>2024-12-17T18:22:14.584+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">ኪዳነ ምሕረት ኢየሱስ ነው!</title><summary type="text">
ኪዳነ ምሕረት ኢየሱስ ክርስቶሰ ነው!
ከዚህ በላይ የሚታየው ስእል የጣኦት አምላኪዎች እንጂ የሌላ የማንም ስእል አይደለም። በጣኦት አምላኪዎቹ ልብ ሰይጣን ያስቀመጠው ትርጉም እንደምንገምተው ልጅ እግሩ ሰው የኢየሱስ፣ ሽማግሌው ደግሞ የአብ መሆኑ ነው። በእግዚአብሔር መንግስት ሦስት ምስሎች በአኀዝ የሚቀመጡበት ወይም በወጣትና በሽማግሌ የሚመሰልበት መለኮታዊ ማንነት የለም። ከእግዚአብሔር ያልሆነ የሰው ልብ ያመነጨው ስእል ሁሉ ከተመለከ፣ ከተወደሰ እሱ ጣኦት ነው የሚባለው። “እንዳትረክሱ፥ የተቀረጸውን ምስል የማናቸውንም ነገር ምሳሌ፥ በወንድ ወይም በሴት መልክ የተሠራውን፥”
 (ዘዳግም 4፥16)
አብ፣ ወልድ፣ መንፈስ ቅዱስ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4490578673238182348" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4490578673238182348" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/12/blog-post.html" rel="alternate" title="ኪዳነ ምሕረት ኢየሱስ ነው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEg4OBfIiNOE0bMAAtYSDSxtNboyQTfcPUMTT-FtOCtw7Tqgd82VaPl3jLD_A-YJGxtrUkABM35F5L5rPlTnNWST4NYWY3zKM9r5wESirkC-jbJaiEl1e7RmIoZpaKDREMVzi3Wnvhyphenhyphen1VTc43fEjNmWy0vx8BoP7vyN8zfW0peLFlGczGR1IUadtpbo0CZ8v/s72-c/1000016969.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8679237921130914528</id><published>2024-11-09T16:51:00.008+03:00</published><updated>2024-11-09T17:00:07.270+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">ስለሸኮናው ድፍንና ቅድ ክርክር መነሻው ከኦርቶዶክስ አጠቃላይ  የወንጌል እውቀት ችግር የሚመነጭ ነው!</title><summary type="text">

አባ በርናባስ የተባሉ ሊቀጳጳስ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አስተምህሮና በምእመናኖቹም ቅቡል የሆኑና እንደጽዩፍ የሚቆጠሩ የአህያና ተመሳሳይ እንስሳትን ጉዳይ አንስተው በሐዲስ ኪዳን ትምህርት ክልክል እንዳይደሉ ለማብራራት ሞከረዋል። ምሁርና ሊቅ ነኝ ባይ መንጋው የአቡኑን ትምህርት ለመቃወም ከዳር ዳር ለመጮህ አንካሳ ዶሮ አልቀደመውም። ከአፉ ለሚወጣው መራር ቃላት ግድ የሌለው መንጋ ስለአህያ ሥጋ ርኩሰት ለመናገር የቸኮለው የጽድቅ ጉዳይ አንገብግቦት ሳይሆን እንደፈሪሳውያን ሕጋችን ተነካ ከሚል አጉል ተመጻዳቂነት የመነጨ ነው። ሀገሪቱ ካለችበት ወቅታዊ ችግርና ኦርቶዶክስ እንደቤተ ክርስቲያን በውስጧ ሌባና ማጅራት መቺ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8679237921130914528" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8679237921130914528" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/11/blog-post.html" rel="alternate" title="ስለሸኮናው ድፍንና ቅድ ክርክር መነሻው ከኦርቶዶክስ አጠቃላይ  የወንጌል እውቀት ችግር የሚመነጭ ነው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgZgb2wUqHZOPTSn_aQq9R3k6XTinX4-NRftXD3d81DRPUZ8V3tLdze3KZ23Fob1G-CRHPZNO9JDwY0lHDUcoXMxUwRlS-s20Fr_6TwJJa-wj6ZYBuQgrRK4uKSrhRCIWqUnOHbqjd3lqjD_ZnpWaBCWHe3jBBl1WaItY_JlubREcQFjcLfqCrCIQT1SIKw/s72-c/1000010913.webp" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7862687019512698952</id><published>2024-07-08T07:07:00.001+03:00</published><updated>2024-07-08T07:07:46.447+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ታቦትና ጽላት ዛሬ የሉም!</title><summary type="text">
ዛሬ ታቦትና ጽላት የሉም!

ሐዋርያው ጳውሎስ ለተሰሎንቄ ሰዎች በላከው መልእክቱ "ከሚመጣው ቁጣ ትድኑ ዘንድ ራሳችሁን ከጣዖት ወደእግዚአብሔር ዘወር እንዳላችሁ" እያለ የነበሩበትን ከንቱ አምልኮ አራግፈው በመተው እንዴት እንደተመለሱ ሲያስታውሳቸው እናነባለን። ይህንንም አስረግጦ ሲያስረዳ ልትተዉት የሚገባውን እየነገርን፣ ለእግዚአብሔር መታዘዝን እያስረዳናችሁ እንጂ በማባበል ወይም በማቆላመጥ እንዳልነበረ እናንተው ምስክሮቻችን ናችሁ ይላቸዋል።
"እንደምታውቁ፥ እያቈላመጥን ከቶ አልተናገርንም፥ እግዚአብሔርም እንደሚመሰክር እያመካኘን በመጎምጀት አልሠራንም፤ የክርስቶስም ሐዋርያት እንደ መሆናችን ልንከብድባችሁ ስንችል፥ ከእናንተ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7862687019512698952" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7862687019512698952" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/07/blog-post.html" rel="alternate" title="ታቦትና ጽላት ዛሬ የሉም!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjrmX_dxlputULOTnm4vvtLc2RkfuRnjQlKahzKnFlZgRxHB9DhrJ3eUMhBZ4_7h6QC3JlHK20DbYubLd98FpNHYSihYh-sukn_Ps_NOdnf2jsdJJHShWaeMUYzvLybzej1o3TbrHorZKLqIndIgMGhoiQthpYLrik4UNiProqtN-ovCjPxR3E2kXxA8_V1/s72-c/Screenshot_20240708_070511_Cymera.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3925011149525550803</id><published>2024-06-10T18:58:00.005+03:00</published><updated>2024-06-10T18:59:23.799+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ካህን ማነው?</title><summary type="text">
ካህን ማነው?
ካህን የሚለው ግስ ስርወ ቃሉ ዕብራይስጥ ሲሆን ኮሄን כהן (kohen) ከሚለው ቃል የመጣ ነው። አጭር ትርጉሙ "አገልጋይ" ማለት ሲሆን አቅራቢ፣ ሠራተኛ፣ የሚራዳ ማለትንም ያመለክታል። በቅዱስ መጽሐፋችን የመጀመሪያው ካህን የሳሌም ንጉሥ የነበረው፣ ትውልድና ዘር ያልተቆጠረለት መልከጼዴቅ ነበር። (ዘፍ 14:18) እሱም የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳሌ ነበር። (ዕብ6:20) የመልከጼዴቅ ክህነት በኢየሱስ ክርስቶስ ምሣሌነት የተነገረበት ምክንያት የካህንነት ሹመቱ በነገድ አልተቆጠረም። የኦሪቱ የክህነት ሥልጣን ከሌዊ ነገድ በመወለድ የሚገኝ ቢሆንም ኢየሱስ ግን ሊቀካህን የሆነው ከይሁዳ ነገድ ነው። የኦሪቱ ክህነት </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3925011149525550803" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3925011149525550803" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/06/blog-post.html" rel="alternate" title="ካህን ማነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhSEnpuf8d9pCe-BgWLUdx1H_iXg9_BvojcmOPKxH8LmWXsGX5ZHQ6nN5p4191kLqhZkvcEDU74PNSh3pUlRW1Ni749dx_0KsO0qTrF4Kb7kJuTbFZS_t5I6RcibABuZZL-bnzxT1MUQoJNHi56wvK_c8ahgcOG1NEXGuqGrOMJcBzvIf0YQgnqWhmpNJlr/s72-c/images.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6317928021106825928</id><published>2024-04-29T17:20:00.000+03:00</published><updated>2024-04-29T17:20:39.221+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ሥነ ግጥም"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><title type="text">ጸጋ ምንድነው? (What is Grace?)</title><summary type="text">

ጸጋ ምንድነው? (What is Grace?)
(ክፍል አምስት) የመጨረሻ—
ጸጋ ማለት በአጭር ቃል ያለዋጋ በነፃ፣ የማይገባህ ግን የተበረከተልህ ስጦታ ማለት ነው። 
ጸጋ በቅዱሱ ወንጌል ውስጥ በሁለት ዋና  ክፍሎች በኩል በእኛ ላይ ተፈጻሚ የሚሆን የሕይወትና የኃይል ስጦታ ነው። አንደኛው፣ ሰጪውን አምኖ በመቀበል የሚገኝ የዘላለም ሕይወት ስጦታ ሲሆን ሁለተኛው የጸጋ ስጦታ አሠራር ደግሞ አምነን በተቀበልነው የዘላለም ሕይወት ውስጥ ለመኖር የዘላለም ሕይወት ሰጪውን ፈቃድና ዓላማ እየፈፀምን፣ እየተለማመድን የምንቆይበትን የኃይል ስጦታ ማለት ነው።  
 የመጀመሪያው ሰው ይኖርበት ዘንድ ከተዘጋጀለት ቦታ የአምላኩን ትዕዛዝ ጥሶ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6317928021106825928" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6317928021106825928" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/04/what-is-grace_29.html" rel="alternate" title="ጸጋ ምንድነው? (What is Grace?)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhEq9_dMW6cpwSAW1jDNz8xVa9kFoxIJgPMIOX3qSyWsSsq1amOjWMBlIKlZScyap90sGWjUwnMCBW-7cvPtCkaAsbJs8X9XVR9fVYLbWUDnGSkDOCU7eN4Xo51_oVQ41O7A94ApOC7aUnNBsZT12GQCBKdFbYI2EekY6E8CW9751eeAO4gOhnauQKUOZGb/s72-c/Seven-Deadly-Sins-620x320-1%20%281%29.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8265975594971890169</id><published>2024-04-20T18:36:00.001+03:00</published><updated>2024-04-20T18:37:14.941+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ሥነ ግጥም"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ጸጋ ምንድነው? (What is grace?)</title><summary type="text">
ጸጋ ምንድነው? (What is grace?)
   ክፍል ዐራት
በባለፉት ክፍሎች የተመለከትነው በኢየሱስ አምነን ለዳንን ሰዎች ሁሉ የጸጋ ኃይል የሚያስፈልገን ለምንድነው? ለሚለው ጥያቄ ሦስት የኃጢአት በሮችን ለመዝጋት ነው በሚለው ሃሳብ ዙሪያ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ማብራሪያ ስንሰጥ መቆየታችን ይታወሳል።  በዚሁ መሠረት ከሦስቱ የኃጢአት በሮች መካከል 1/ሥጋ 2/ ዓለም እንዴት ሊፈትኑን እንደሚችሉና ከሁለቱም የሚመጡ ፈተናዎች እንዴት መዋጋት እንደሚገባን ተመልክተናል። ሥጋ ማለት የተሸከምነውና የራሱ መሻት ያለው በነፍስ ሕያውነት የሚንቀሳቀስ አካላችን ሲሆን ይህም የሚኖረው በዚህች ምድር ላይ እንደመሆኑ መጠን ዓለም ሥጋን በባርነት </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8265975594971890169" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8265975594971890169" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/04/what-is-grace_20.html" rel="alternate" title="ጸጋ ምንድነው? (What is grace?)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEj7ysmsX-xCy8ULjKwQepLi593WPV1dmkqK5e7KYKp20-ytdXvIoWH5vKn9zWsxux-01tyaObCjchNM6qAPub7iM4wox2jte28R-0HE0aB-AIO_OGYsfl5Zl6rFDR1DqlMqI7K9m5PPuoMKi_rrZjvAiGqGveMb_Pq0X3CJDQ7Jb0EZtiawhfnItuKbMQz5/s72-c/Seven-Deadly-Sins-620x320-1%20%281%29.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-9098340095579099056</id><published>2024-04-11T08:36:00.001+03:00</published><updated>2024-04-11T08:38:19.019+03:00</updated><title type="text">ጸጋ ምንድነው? What is Grace?</title><summary type="text">
ጸጋ ምንድነው? (What is Grace?)
       (ክፍል ሦስት)
በባለፈው ፅሑፋችን ከሦስቱ የኃጢአት በሮች አንዱ የሆነውን የሥጋን ልቅ የሆነውን ፍላጎትና መሻት  በመንፈሳዊ ጉልበት በሚዛን ለማስጠበቅ ጸጋ እንዴት እንደሚያስፈልገን ተመልክተናል። ሐዋርያው ጳውሎስ እንዳለው “ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።”ገላ 5፥16
ምክንያቱም “ስለ ሥጋ ማሰብ ሞት ነውና፥ ስለ መንፈስ ማሰብ ግን ሕይወትና ሰላም ነው።”
 ሮሜ 8፥6 
በምድር ላይ በሕይወት እስካለን እኛ አማኞች መጠበቅ ከሚገቡን የኃጢአት በሮች የመጀመሪያው የሥጋችንን መሻት መቆጣጠር ነው። ሥጋ ተፈጥሮዋ አራት የማይስማሙ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9098340095579099056" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9098340095579099056" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/04/what-is-grace.html" rel="alternate" title="ጸጋ ምንድነው? What is Grace?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhMD_ZSo9fy1FFtZVWydr0JzNjYEzDYNv5dmDXQ8uyF4To7XqZ8gsS6TRBJ_wEZ_8kbRvqWBlxVNdLtA1CEa5-DpdnbTfmctVN_90bVqMsudpE-bLtFns_z1qsv2SgldKRtNk_M-49WhamHP9SfAdtNpLo4xAWR8J0ExKg3VZlXYBngssApsbJnt0jnjzrZ/s72-c/Seven-Deadly-Sins-620x320-1%20%281%29.webp" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-361023065479456358</id><published>2024-03-28T16:25:00.007+03:00</published><updated>2024-04-11T08:37:23.230+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ጸጋ ምንድነው? What is Grace?</title><summary type="text">

ይህ ፅሑፍ ከባለፈው ፅሑፋችን የቀጠለ ነው። በባለፈው ፅሑፋችን "የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ግንብ ሳይሆን ሰው ራሱ ነው፣ በእግዚአብሔር የተቀደሰው" ካልን በኋላ የተቀደሰ ቤተ መቅደስ መሆን የሚቻለው እንዴት ነው? በሚለው ጥያቄ ላይ ተመርኩዘን ዛሬ ደግሞ በዚሁ ዙሪያ የተወሰነውን ሐተታ እናቀርባለን። መልካም ንባብ!
 በጌታችን፣ በአምላካችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ያመኑ ሁሉ የኃጢአታቸውን ሥርየት አግኝተው የዘላለምን ሕይወት ይወርሱ ዘንድ የእግዚአብሔር ልጆች ተብለው ይጠራሉ። 
“በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/361023065479456358" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/361023065479456358" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/03/what-is-grace.html" rel="alternate" title="ጸጋ ምንድነው? What is Grace?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiTAxnNcYTbpkbfGmaF4qOq1OEa34sm4oAjxaPnnnCnkJemY3UstWTwHGfjUBykQ4gBmEc8C2RfJUgScSjFxTAUZgOVNVnrEkD_MtRR-H8Fja_s1XNRWQu4YcvJJaBCZnjyB3gPT4xyg78oqtXRdB4aKoBIbGUTfJH80WKmzqMPSEyBuETQHmx4X1Ug2Nv-/s72-c/Seven-Deadly-Sins-620x320-1%20%281%29.webp" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8788518486814989546</id><published>2024-03-12T08:49:00.002+03:00</published><updated>2024-03-12T08:50:20.271+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ሥነ ግጥም"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">እግዚአብሔር ሰው በሠራው ቤተ መቅደስ አይኖርም!</title><summary type="text">






ይህ አባባል እግዚአብሔር ሰው በሠራው መቅደስ ዛሬ ይኖራል ብለው ለሚያምኑ ሰዎች ጆሮን ጭው የሚያደርግ ቃል ነው። ነገር ግን እውነቱ እግዚአብሔር ዛሬ ሰው በሠራው መቅደስ አለመኖሩ ነው። ምክንያቱም እግዚአብሔር አዝዞት፣ ወርድና ቁመቱን ነግሮት የተሠራ ምድራዊ ቤተመቅደስ ዛሬ የለምና ነው። የቀደመችቱን የእስራኤል ቤተ መቅደስ ወርዱንና ቁመቱን፣ ስፋትና ርዝመቱን፣ ጽላቱንና ታቦቱን፣ ኤፉዱንና አልባሳተ ካህናቱን፣  መጋረጃዎቹንና ቀለማቱን፣ በአጠቃላይ የቤተ መቅደሱን ንዋያተ ቅድሳት የመረጠው እግዚአብሔር ራሱ ነበር እንጂ ምድራውያን ሰዎች አልነበሩም። ያቺ እግዚአብሔር ይገለጽባት የነበረችው ቤተ መቅደስ ዛሬ የለችም። </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8788518486814989546" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8788518486814989546" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/03/blog-post_12.html" rel="alternate" title="እግዚአብሔር ሰው በሠራው ቤተ መቅደስ አይኖርም!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjK252J-kTTDG_RgDmb_6nNPfGF4e5srbCd1UB5aOp0CmUb7Z2uHkue6EmstB0N4T-CDKNWeDHJegpjB7JARkOvfYP9T7K0RZsQwyCVXuQubSWr4AtOFudLEAYfCGh77vuqlbVRp6Be1qmUlqjN2qEdv0mkChvdCrvJT37hwGxJf_HE-mraOnAGBLZLXMnH/s72-c/images.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2493173886004378501</id><published>2024-03-02T12:26:00.001+03:00</published><updated>2024-03-02T12:26:48.657+03:00</updated><title type="text">የኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅነት!</title><summary type="text">

የብዙ ሃይማኖቶች፣ መምህራን «ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው፤ ፍጹም አምላክ ነው» በማለት ያምናሉ። ያስተምራሉ። በተቃራኒው ይህን የሚክዱም አሉ። ነገር ግን በመጽሐፍ ቅዱስ የተረጋገጠው እውነት " ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም ሰው፣ ፍጹም አምላክ የመሆኑ እውነት ነው። ፍጹም ሰው የመሆኑ ምስጢርን እንዲህ ይላል። “የሰው ልጅ የጠፋውን ለማዳን መጥቶአልና።”ማቴ 18፥11 
ፍጹም አምላክ የመሆኑ ምስጢርን ደግሞ ራሱ እንዲህ ሲል ይነግረናል።  “እኔና አብ አንድ ነን።” ዮሐንስ 10፥30 ሲል እናገኘዋለን።
ታዲያ ከሦስቱ አካላት አንዱ አካል የሆነው እግዚአብሔር ወልድ፣ በመለኮታዊ ሥልጣኑ ማዳን ሲችል ሥጋ በመልበስ በሞቱ አዳምንና ልጆቹን</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2493173886004378501" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2493173886004378501" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/03/blog-post.html" rel="alternate" title="የኢየሱስ ክርስቶስ አማላጅነት!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjtoT-SxuaHDP_H0QCMdlxppP3KHidYdGdFyP50bTL_4DSop85pzcCVmoalduS75oIFhQRwZHTR6GOeMyY7tfHpM5lit1Aw1LYXTrHame7alXEPY8ataxjZhG-kMiP8gR8aRtuXq_gTcBw98CfzipSqk1c5kfz-owIt81V95MCjzNrLAQqrxXcaGMcZXKgn/s72-c/shutterstock_601935893.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4034086378487467131</id><published>2024-01-17T16:00:00.003+03:00</published><updated>2024-01-17T18:08:24.080+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">“መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።” ሐዋ 4፥12</title><summary type="text">
አዳም ከአምላኩ ትዕዛዝ በወጣ ጊዜ፣ ከሔዋን ጋር ከገነት ተባሮ አሜከላና እሾህ ወደምታበቅለው ምድር መጣሉን መጽሐፍ ቅዱሳችን ይነግረናል። ዘፍ 3:1—24
ይህ የአዳም በደል ከእሱ በተወለዱ ዘሮቹ በሙሉ በውርስ ሲተላለፍ ኖሯል። ከሰማይ ከወረደው ሁለተኛው አዳም/ ኢየሱስ/ በቀር ያለ ውርስ ኃጢአት የኖረ ማንም አልነበረም። የኢየሱስም ከሰማይ ወርዶ ሰው የመሆን ምስጢሩም የሚነሳው፣ የአዳም ዘር በሙሉ በሞት ፍርድ ሥር ያለ በመሆኑ ከሥጋ ለባሽ አንድም ሰው ዘሩን ነጻ ማድረግ ስለማይችል ነበር። ይህንንም ሐዋርያው ጳውሎስ አስረግጦ ሲያስረዳ ወደ ሮሜ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ እንደዚህ ብሎታል። 

“ስለዚህ ምክንያት ኃጢአት በአንድ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4034086378487467131" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4034086378487467131" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/01/412.html" rel="alternate" title="“መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና።” ሐዋ 4፥12" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgXzeEDFIeirOK54rBf8dkp2NaDxMzmjXdKnGDqwDp1k_hxhTQpEg1rfkLbI4wvsija4_Z9AGEbTmomghN0Se6m8fXzBzOd0taYfS644TBeFce49vSWZrxGrA-k3PG8KcKkA058_igOF59TJckNC6gY3PKXF9KJX8iyl55X8MPWusTIw1dNR8YPXNzYwipY/s72-c/download.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4872610084727341607</id><published>2024-01-13T14:05:00.000+03:00</published><updated>2024-01-13T14:06:24.691+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዋና ችግር ጳጳሳት ናቸው!</title><summary type="text">የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ዋና ችግር ራሳቸው ጳጳሳቱ ናቸው። ምክንያቶቹ፣
1/ አንድ ወጥ የሆነ የቀደምት አበው መጽሐፍ ቅዱሳዊ አስተምህሮ የለውም። ተረት፣ ተረት፣ እንቆቅልሽና እንቶ ፈንቶውን ስህተት አርሞ በትክክለኛው የወንጌል ጎዳና ላይ ቤተ ክርስቲያኒቱ እንድትሄድ ማድረግ አልቻለም።
ዳንኤል 5፣ 24—28
ስለዚህም እነዚህ የእጅ ጣቶች ከእርሱ ዘንድ ተልከዋል፤ ይህም ጽሕፈት ተጽፎአል። የተጻፈውም ጽሕፈት፦ ማኔ ቴቄል ፋሬስ ይላል።
የነገሩም ፍቺ ይህ ነው፤ ማኔ ማለት፥ እግዚአብሔር መንግሥትህን ቈጠረው ፈጸመውም ማለት ነው። ፋሬስ ማለት፥ መንግሥትህ ተከፈለ፥ ለሜዶንና ለፋርስ ሰዎችም ተሰጠ ማለት ነው።
</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4872610084727341607" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4872610084727341607" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2024/01/blog-post.html" rel="alternate" title="የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ዋና ችግር ጳጳሳት ናቸው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjB9BTs1DRWj067kSMgLyOkhQEu58Jef2mxe1oY5cVdHcW9SrQzxTMSjT1vWdZdd-D2pEm-T07eL7Pialqgi3zPPocCUylSXmwRBAeBCg8S_zbLH1AfuIArdYf1BaE65R5SOgAE5c49LJ0yymgjp6-XxH5UMOJ6f2lCVs4Q9JqQBaRMRmhFuRF4rLplD5FR/s72-c/1705143893301.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1373392542526983601</id><published>2023-08-08T17:40:00.005+03:00</published><updated>2023-08-13T06:47:26.805+03:00</updated><title type="text">የጾመ ፍልሰታ: የማርያም ትንሣኤና እርገት መንፈሳዊ መሰል ኢ—መጽሐፍ ቅዱሳዊታሪክ!</title><summary type="text">የዚህ ፅሑፍ ዓላማ የጌታን እናት ቅድስት ማርያምን የማሳነስ ወይም የመተቸት ዓላማ ግብ የሌለውና ሰዎች በማርያም ሽፋን የሚሰሩትን ኢ—መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሀሰት ትረካ ለአንባቢው ማሳየት ነው። ቅድስት ማርያም ቅድስትና ብጽዕት ናት። ጥንተ ጠላታችን በተንኮሉ "አምላኬና መድኃኒቴ" ካለችለት ውድ ልጇ ይልቅ ወደእርሷ እንዲመለከቱ አዚም ማድረጉን በማወቅ እውነቱን መግለፅ ግድ ስለሚለን ነው። ቅድስት ማርያም ዓለም ሁሉ እንዲድን እኔ ልሙት አላለችም። መድኃኒቷ መሆኑን የመሰከረችለት ልጇን ተክታ በእኔ ሞትና ትንሣኤ ሕይወት ይሆንላችኋል አትልም። ታዲያ ጾመ ፍልሰታ ምንድነው? በጾመ ፍልሰታ የሚገኝ ዘላለማዊ ሕይወት አለ ወይ? ብለን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1373392542526983601" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1373392542526983601" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2023/08/blog-post.html" rel="alternate" title="የጾመ ፍልሰታ: የማርያም ትንሣኤና እርገት መንፈሳዊ መሰል ኢ—መጽሐፍ ቅዱሳዊታሪክ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhOZmJolhhv6AIP8Vjh434lUGgj8PvQXwFJpCgkw_GDKo2J5TdM4yM7YIGNGqkG2PygImOdKC9-RdelZiVY7qthsVbpis1sWlEmc5sKzzgCfri848E0m8QXsduyFm9sNR3bIMjKkP_5inWmM90DuCqepqGF-_szOJ5GYs7szd_MlSwMQ_MxD5TVzAxxUBXW/s72-c/images%20%281%29.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8353953661561751324</id><published>2023-03-07T16:51:00.000+03:00</published><updated>2023-03-07T16:51:09.562+03:00</updated><title type="text">ኬንያዊው "ኢየሱስ ክርስቶስ" ችግር ላይ ወድቋል‼</title><summary type="text">

"ከ2000 አመታት በፊት በኢየሩሳሌም የነበርኩት ትክክለኛው ኢየሱስ እኔ ነኝ" የሚለው ኬንያዊው ፓስተር ሙአሊሙ የሱ ዋህ ታንጎሌ በኬንያ በርካታ ተከታዮችን አፍርቷል።
አንድ ሚስት እና ስምንት ልጆች ያሉት ሙአሊም ተዓምራቶችን ሲፈጽም አይተናል በሚሉ በሺህ የሚቆጠሩ ተከታዮች ታጅቦ ሥርዓተ አምልኮ ያስፈፅማል።
12 ደቀመዝሙሮችን ሳይቀር የሰየመው እና "ዓለምን ለማዳን ከእግዚአብሔር የተላኩ መሲህ ነኝ" የሚለው ሙአሊም በሽተኞችን ከመፈወስ አንስቶ በሠርግ ላይ ውሃን ወደ ሻይ ሲቀይር አይተናል ይላሉ ተከታዮቹ።
ተከታዮቹ የቡግማን ሰዎች ታዲያ መጪው ፋሲካ ከመድረሱ በፊት ትክክለኛው መሲህ መሆኑን ለማረጋገጥ የፈለጉ ይመስላል።
</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8353953661561751324" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8353953661561751324" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2023/03/blog-post.html" rel="alternate" title="ኬንያዊው &quot;ኢየሱስ ክርስቶስ&quot; ችግር ላይ ወድቋል‼" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEigMs4kHTDMAJiW3naWti2aRXGUTnD7hpdCb2CNiKnNtuvIyEgI2Y0C1wV_FqrrUfomswEN3VeqqUUcqmcM7T1FfYgCWYVK1eFEtR6Rm_8OSjrdem-vmFHwriedC09-4X0fQGXeu_BqHSWd7zH3ryur2lt5w8GQ52aOvHPo8fzC9Xc-5LUGmHaRUp-Phw/s72-c/FB_IMG_1678190536458.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1253673351977008129</id><published>2022-06-28T15:20:00.006+03:00</published><updated>2022-06-28T15:21:13.030+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">አባ የተረት አባት ሉቃ 16:26 ያንብቡ!</title><summary type="text">ሲዖልና ገነት የውሃ መንገድ ሆነ?
</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1253673351977008129" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1253673351977008129" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/06/1626.html" rel="alternate" title="አባ የተረት አባት ሉቃ 16:26 ያንብቡ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1480350796928069342</id><published>2022-05-15T13:01:00.000+03:00</published><updated>2022-05-15T13:01:05.130+03:00</updated><title type="text">ፈጠርናችሁ ማለት ነው የቀራቸው! (ብጹዕ አቡነ ማርቆስ)</title><summary type="text"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1480350796928069342" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1480350796928069342" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/05/blog-post_15.html" rel="alternate" title="ፈጠርናችሁ ማለት ነው የቀራቸው! (ብጹዕ አቡነ ማርቆስ)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/1Az_OMRTBNU/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4628061924780532383</id><published>2022-05-04T13:12:00.001+03:00</published><updated>2022-05-04T13:13:16.723+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ትግሬና አማራ ሃገራችሁን ፈልጉ!</title><summary type="text"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4628061924780532383" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4628061924780532383" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/05/blog-post_4.html" rel="alternate" title="ትግሬና አማራ ሃገራችሁን ፈልጉ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/X1PxBeyU7-g/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-530673839745192582</id><published>2022-05-02T18:51:00.001+03:00</published><updated>2022-05-02T18:51:53.444+03:00</updated><title type="text">ኢስላማዊ ሽብርተኝነት በኦርቶዶክስ ላይ</title><summary type="text"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/530673839745192582" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/530673839745192582" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/05/blog-post_2.html" rel="alternate" title="ኢስላማዊ ሽብርተኝነት በኦርቶዶክስ ላይ" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/FT_o6w0KGhU/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2921137609735867636</id><published>2022-05-02T10:37:00.000+03:00</published><updated>2022-05-02T10:38:19.753+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ነብይ ቡላ </title><summary type="text">አብይ አህመድ ያፈራልን የዘመኑ እብዶች


</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2921137609735867636" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2921137609735867636" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/05/blog-post.html" rel="alternate" title="ነብይ ቡላ " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/o9MxV7LmlQs/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4420032540001677490</id><published>2022-04-22T12:11:00.001+03:00</published><updated>2022-04-22T12:19:49.402+03:00</updated><title type="text">ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶልናልና 1ኛ ቆሮ 5፣7</title><summary type="text">

ዕብራውያን     פֶּסַח» ፔሳኽ» ይሉታል። ፋሲካ ማለት ነው።  በወርኀ ኒሳን በዐሥራ ዐምስተኛው ቀን ይከበራል። ሥርዓቱ የሚጀመረው በዐሥራ አራተኛው ቀን ዋዜማ ሲሆን በፋሲካው ሳምንት እርሾ የገባበት ምንም ዓይነት ምግብ መመገብ ክልክል ነው።ዕለቱን ተቦክቶ ወዲያው የሚጋገር እንጂ የኮመጠጠ ወይም የቦካና የዋለ፤ያደረ መመገብ በሕጉ እንደተቀመጠው ከእስራኤል አንድነት ያስወግዳል። ከማንኛውም እርድ ላይ ጥሬ መብላት ወይም ከበሉትም አስተርፎ ማሳደር አይፈቀድም። ለመስዋዕት የሚቀርበው የበግ ወይም የፍየል መስዋዕትም እድሜው ከአንድ ዓመት ያልበለጠ ጤናማና የተመረጠ መሆን ይገባዋል። በዐሥራ ዐራተኛው ቀን ምሽት መስዋዕቱ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4420032540001677490" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4420032540001677490" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/04/1-57.html" rel="alternate" title="ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶልናልና 1ኛ ቆሮ 5፣7" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEg0-Q4slKvKvFRP2gNjZwObvpJsOG_734omlZ0UXqUU1g95ZDJySlveSdMIqF3IrOnYFb7khK9t-Uvwmq5yQy9uaxbeR7XaypNMKDWNxhydFJanqnxX8gPUydphXZsEgsjlgbqQZsyeVABo9s3A-oZIy4L7gIIKkq2vmB49jcIEQ-ctJ6odNvRQwf_4DQ/s72-c/1_0.gif" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5068754490721654683</id><published>2022-04-21T17:29:00.000+03:00</published><updated>2022-04-21T17:29:45.625+03:00</updated><title type="text">ኢትዮጵያ መንግስት የላትም ብሎ የእስራኤል መንግሥት አድልኦ!</title><summary type="text"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5068754490721654683" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5068754490721654683" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/04/blog-post_21.html" rel="alternate" title="ኢትዮጵያ መንግስት የላትም ብሎ የእስራኤል መንግሥት አድልኦ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8292403074879634030</id><published>2022-04-16T16:59:00.003+03:00</published><updated>2022-04-16T17:18:43.451+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር ማቴ ፳፩፣፱</title><summary type="text">



«ሆሳዕና» ቃሉ ከሁለት አረማይክ ቃላት የተሰራ ሲሆን ትርጉም «እባክህ እርዳ፣ አሁን አድን» ማለት ነው። እብራይስጡም  ይህንኑ ቃል ወርሶ «הושענא » ሆሻአና ሲል ይገኛል። አዎ «አሁን አድን፣ እባክህ እርዳን» ብሎ የአዳም ዘር ያጣውን ልጅነትና የደረሰበትን ሞት ለመላቀቅ የሚያሰማው የጩኸት ድምጽ ነው፣ «ሆሳዕና»!!!
ዳዊት ነቢይ በመንፈስ ቅዱስ ተመልክቶ ማዳኑን ሲጣራና አሁን ናልን ሲል ከዘመናት በፊት አድምጠነዋል። የውስጥ ዓይኖቹ ሩቅ አይተዋል። ማዳኑንም ሽተው እንዲህ ሲል ዘምሮለታል።
«አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አድን አቤቱ፥ እባክህ፥ አሁን አቅና» መዝ ፻፲፰፣፳፭ 
ያ ማለት ደግሞ « אָנָּ֣א  יְ֭הוָה</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8292403074879634030" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8292403074879634030" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/04/blog-post_16.html" rel="alternate" title="ሆሣዕና በአርያም እያሉ ይጮኹ ነበር ማቴ ፳፩፣፱" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgzZv-CZlDTcAibOZR2XtY8P43cay9HXVMin_FCX7vHTHEDHqmyf02Egmb_HeGuD-VI0x6zIxtRtWTr56mb2fvgpii4QFlfIfd1kaoopF2L3HusZBCcrXpr08gF2bXIIf80iDhSTFZc4i4a5Dz8lHqZjNELqicCVCW6OcmSFN49PGyd9Rip0so1OxNhKQ/s72-c/CYMERA_20220416_162937.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-677635717635145349</id><published>2022-04-08T04:41:00.001+03:00</published><updated>2022-04-08T04:41:51.470+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ቻት ላይ ነን አትረብሹን!</title><summary type="text">

ዮሐንስ 10
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹¹ መልካም እረኛ እኔ ነኝ። መልካም እረኛ ነፍሱን ስለ በጎቹ ያኖራል።
¹² እረኛ ያልሆነው በጎቹም የእርሱ ያልሆኑ ሞያተኛ ግን ተኵላ ሲመጣ ባየ ጊዜ በጎቹን ትቶ ይሸሻል፤ ተኵላም ይነጥቃቸዋል በጎቹንም ይበትናቸዋል።
¹³ ሞያተኛ ስለ ሆነ ለበጎቹም ስለማይገደው ሞያተኛው ይሸሻል።</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/677635717635145349" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/677635717635145349" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2022/04/blog-post.html" rel="alternate" title="ቻት ላይ ነን አትረብሹን!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjTmlpb-Bt9f-atbywApEdbUrkYWPHEm-3QY-PJBrVRh6Mo2OgvFVx1olGeBVYSIUs2ldcC8JudVniw46iUOmCijEIr8uFkMyV8nUQdn0KIKlq6Qi9bAQLTS4nOxMO7A8D3uxQsfuRhTwZYZBv_t3yPYxgd9S1HSGxQ84ZKHIQQDRvo-pP4J1Nz_xMiDw/s72-c/20220408_043004.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6679648382732341017</id><published>2021-08-22T10:56:00.001+03:00</published><updated>2021-08-22T11:55:37.504+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text"> በድንግል ማርያም የትንሣኤና የእርገት ታሪክ ላይ ችግር አለ!</title><summary type="text">ቅዱሳንን ስለማክበር ምንም ጥያቄ የለንም። ለቅዱሳንም መታሰቢያ ማድረግ የነገሮች ሁሉ ባለቤት የሆነው ኢየሱስን እስካልተካ ድረስ ችግር የለውም። ለክርስትና አስተምህሮና ለተጋድሎ ጽናት አርአያ ይሆኑናልና ታሪካቸውን እንናገራለን። ነገር ግን በሃይማኖታዊ አስተምህሮ ወቅት በወንጌል ላይ ብዙ ጥያቄዎችን የሚያስነሱትና የስህተት ችካሎች አልነቀል ያሉት በመታሰቢያና በአክብሮት ምክንያት ስር ተወሽቀው ኢየሱስን እየጋረዱ ስላስቸገሩ ነው። ከነዚህ የስህተት አስተምህሮዎች መካከል አንዱ የሆነው በማርያም እረፍት፤ ቀብር፤ ትንሣኤና እርገት ላይ ያሉ አስተምህሮዎች ሰዎች ዓይናቸውን ከኢየሱስ ላይ አንስተው ወደሌላ የመዳን መንገድ እንዲመለከቱ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6679648382732341017" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6679648382732341017" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2021/08/blog-post.html" rel="alternate" title=" በድንግል ማርያም የትንሣኤና የእርገት ታሪክ ላይ ችግር አለ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhTzZVoPu6tfKNGtUntY1GZyqbPAG6813YZJ5qLe550csM4MHQVM5_JOyhpFIGfynnEeTlKgbgfECiGvTmHD9P_5I0oh9nhVwF1x3FppLOoIzuDuy7uWyJ9MHD5snt1tmR_KMAk7QCgl_Y/s72-c/1629618880337.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8940935316185495462</id><published>2019-12-20T11:47:00.002+03:00</published><updated>2019-12-20T11:47:27.729+03:00</updated><title type="text">የዛሬ 7 ዓመት ይህን ተናግረን ነበር!</title><summary type="text">

አዲሱ ፓትርያርክ ብዙ ሥራ ይጠብቃቸዋል!







በዚህም ተባለ፤ በዚያ አቡነ ማትያስ ፮ኛው ፓትርያርክ ሆነው ተሹመዋል። ባለፈው ግድፈትና እውነት ላይ&amp;nbsp;&amp;nbsp;እያነሳንና እየጣልን ጊዜ አናጠፋም። ይልቅስ ብዙዎች የታገሉለት የምርጫው ስኬት እንዳሰቡት ጥሩ የሥራ ጊዜ ይዞ ይመጣላቸው&amp;nbsp;&amp;nbsp;እንደሆነ የምናይበት፤&amp;nbsp;&amp;nbsp;ገሚሶቻችንም የምናያቸው የቤተ ክህነት ተግዳሮቶች የሚቀረፉበት፤ ሰናይ የአስተዳደርና መንፈሳዊ ዘመን ናፍቆታችንን ተስፋ በማድረግ እንደዚህ በፊቱ አስቀድመን አንዳንድ ነገሮችን ለማመልከት ወደድን።

የአዲሱ ፓትርያርክ አዲስ የሥራ ዘመን ቀላል እንደማይሆን ይገመታል። የተጠራቀሙ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8940935316185495462" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8940935316185495462" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2019/12/7.html" rel="alternate" title="የዛሬ 7 ዓመት ይህን ተናግረን ነበር!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-816015548933019954</id><published>2018-04-04T12:46:00.000+03:00</published><updated>2019-12-18T13:15:26.351+03:00</updated><title type="text">«አሮጌውን እርሾ አስወግዱ፤ ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና»</title><summary type="text">


ዕብራውያን פֶּסַח «ፔሳኽ» ይሉታል። ፋሲካ ማለት ነው። በወርኀ ኒሳን በዐሥራ ዐምስተኛው ቀን ይከበራል። ሥርዓቱ የሚጀመረው በዐሥራ አራተኛው ቀን ዋዜማ ሲሆን በፋሲካው ሳምንት እርሾ የገባበት ምንም ዓይነት ምግብ መመገብ ክልክል ነው።ዕለቱን ተቦክቶ ወዲያው የሚጋገር እንጂ የኮመጠጠ ወይም የቦካና የዋለ፤ያደረ መመገብ በሕጉ እንደተቀመጠው ከእስራኤል አንድነት ያስወግዳል። ከማንኛውም እርድ ላይ ጥሬ መብላት ወይም ከበሉትም አስተርፎ ማሳደር አይፈቀድም። ለመስዋዕት የሚቀርበው የበግ ወይም የፍየል መስዋዕትም እድሜው ከአንድ ዓመት ያልበለጠ ጤናማና የተመረጠ መሆን ይገባዋል። በዐሥራ ዐራተኛው ቀን ምሽት መስዋዕቱ ይታረዳል።</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/816015548933019954" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/816015548933019954" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2018/04/blog-post.html" rel="alternate" title="«አሮጌውን እርሾ አስወግዱ፤ ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና»" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1946830263540919168</id><published>2018-01-28T10:02:00.001+03:00</published><updated>2019-12-18T13:16:38.829+03:00</updated><title type="text">ኢየሱስ አስተማማኝ መድኅን ስለሆነ እኔ: እኔ ይላል!</title><summary type="text">




ኢየሱስን ብቻ መተማመንና የሌላ የማንንም ተስፋ አለመጠበቅ ለምን የግድ ሆነብን? ወደኢየሱስ ለመቅረብና ከኢየሱስ ለመታረቅ ሌላ መንገድ እንደሌለ ማወቅ የሚገባን ምርጫ የለሽ መሆኑን መረዳት የሚገባንስ ለምን ይሆን?

በኢየሱስ ብቻ መታመንና ወደእሱም ለመቅረብ ሌላ አድራሽ መንገድ ወይም አቋራጭ ጎዳና ላለመኖሩ አሳማኙ ምክንያት እኛ ሳንፈልገው ፈልጎን የመጣ መተኪያ የሌለው መድኃኒት እርሱ ብቻ ስለሆነ ነው።
&amp;nbsp;ነቢዩ ኢሳይያስ በመጽሐፈ ትንቢቱ ላይ እንደከተበው: በኋለኛው ዘመን ይህንን የእግዚአብሔርን ቃል መገለጥ እንዲህ ጽፎልናል።

"ላልጠየቁኝ ተገለጥሁ፥ ላልፈለጉኝም ተገኘሁ፤ በስሜም ያልተጠራውን ሕዝብ። እነሆኝ፥</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1946830263540919168" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1946830263540919168" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2018/01/blog-post_28.html" rel="alternate" title="ኢየሱስ አስተማማኝ መድኅን ስለሆነ እኔ: እኔ ይላል!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEg3q9YIPqvKDIJXWtMupg7bTPtjmsOmjg_abyacebv7VbQIWvFXv-Y3ouJUevSLJQFwIn-lTjGV4RKjcLnfr9QPsSrHgB2G-Qy-MwyU0iRPCsu0tfSkc_mOpdtFg2yCd7W5C16oc_rYbjY/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1499866035162268691</id><published>2018-01-02T09:52:00.000+03:00</published><updated>2019-12-18T13:16:55.277+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ኢየሱስ አዳነን እንጂ ከአብ ጋር እንታረቅ ዘንድ አላማለደንም ማለት ኑፋቄ ነው!!</title><summary type="text">



****************
አንድ ሰው በፌስቡክ ገጹ ላይ "ኢየሱስ አዳነን እንጂ አላማለደንም" የሚል የስሕተት ትምህርት ፅፎ ስላየኹ ይቺን አጭር ፅሑፍ ለመጻፍ ተነሳሳሁ። ማስረጃችንም ቅዱስ መጽሐፍ ነው።

መልሴን በጥያቄ ልጀምር። " አዳነን እንጂ አላማለደንም" ማለት ምን ማለት ነው? ይህ አባባል "ኢየሱስ ይፈርዳል እንጂ አያማልድም" የሚሉ ሰዎች ለሞገት የሚያቀርቡት ክርክር እንደሆነ እረዳለሁ። ይህ የስነ ሞገት ክርክር ጥያቄ ማስከተሉ የግድ ነው። እርግጥ ነው: ኢየሱስ ፈራጅ አምላክ ነው። ታዲያ ፈራጅ አምላክ ሆኖ ሳለ እኛን የአዳም ልጆች ከዘላለማዊ ቁጣ ለማዳን ለምን ሰው መሆን ይጠበቅበታል? በሰማያዊ አምላካዊ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1499866035162268691" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1499866035162268691" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2018/01/blog-post.html" rel="alternate" title="ኢየሱስ አዳነን እንጂ ከአብ ጋር እንታረቅ ዘንድ አላማለደንም ማለት ኑፋቄ ነው!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjEvWW78Q5Jsveb_VMW4w5gxFyk9aoZjisIPD2kwq_UQ38ThuzaBXMNTxEilM1gnuUeCAgTmakq4Xi-QMKbjXEXUj7hoxIlLFBdlogZviz97itQqCIXZmvWYZuReyNG21-YrNVoGsOcAmc/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-607597421576913122</id><published>2017-11-05T11:15:00.001+03:00</published><updated>2017-11-08T06:42:46.264+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">እውነቱን ፈልፍለን ለማግኘት መጸሐፎቹን እንመርምር!</title><summary type="text">



መነሻ ሃሳብ «ገመና ዘ81ዱ» መጽሐፍ (ጽሑፉ በድጋሚ ተስተካክሎና ረዘም ተደርጎ የቀረበ ስለሆነ በትዕግስት እንዲያነቡ ይጠየቃሉ።)

ሀተታ፤
በኦርቶዶክሳውያን ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ውስጥ ከታች ጀምሮ እስከላይኛው እርከን ድረስ ያለው ሰው ስህተት ይኖርብናል ወይም ልንሳሳት እንችላለን ብሎ የሚያስብ ሰው ማግኘት ከባድ ነው። በክርስቶስ ደም የተመሰረተችው ቤተክርስቲያን ፍጽምትና ንጽሕት መሆኗን በመቀበል &amp;nbsp;መሪውና ተመሪውም በዚያው ዓይን ራሱን እያየ እኛ ፍጹማንና ንጹሐን ነን፣ የስህተት አስተምህሮ አይነካካንም በሚል ሰውኛ ተመካሂነት ራሱን በማስጠለል፤ ስህተትን አምኖ ለመቀበል አይፈልግም። ነገር ግን ትውልዱ አንባቢ፣</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/607597421576913122" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/607597421576913122" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/11/blog-post.html" rel="alternate" title="እውነቱን ፈልፍለን ለማግኘት መጸሐፎቹን እንመርምር!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjldGkd85_iSJgUO4RNr84XttLaCCcq9kNHKJpyWqx4-3XtSHwdOyPwTCmxtobkvMtmfeqSqhgFOYD_ZqpL5jHUMKOQU3mGGzpICHoKn4ianeGyGsEpi2Qf-NlJxQ5gNlXFaUd_4lIt76o/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4135649648532098108</id><published>2017-09-10T12:50:00.000+03:00</published><updated>2017-09-10T12:50:27.371+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><title type="text">በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ!</title><summary type="text">




እኛ ነን ወደአዲሱ ዓመት የደረስነው ወይስ ዘመኑም እንደእኛው እየሄደ ነው?

&amp;nbsp; ቆሞ የሚጠብቅ ዘመን የለም። ዘመኑም እኛም በዘመኑ ውስጥ እየሄድን ነው። እግዚአብሔር በዓመት፤ በዓመቱ የሚሰራው አዲስ ዘመን የለም። እግዚአብሔር ዘመናትን የሠራው አንድ ጊዜ ነው። &amp;nbsp;በእግዚአብሔር አስቀድሞ የተሠራው ዘመን በራሳችን እድሜ ላይ ሲቆጠር «አዲስ ዘመን» ከማለታችን በስተቀር ዘመኑም ለማለቅ ራሱ ወደእርጅና እየተጓዘ ነው። &amp;nbsp;ሰውም ዘመናትም የማለቂያ እድሜ አላቸው። ዘመናት የተሠሩት፤ ለሰው ልጆች አገልግሎትና የእግዚአብሔርን ፈቃድ አውቀው መልካሙን ሁሉ ይሠሩባቸው ዘንድ ነው። እንኳን «ለአዲሱ ዘመን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4135649648532098108" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4135649648532098108" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/09/blog-post_10.html" rel="alternate" title="በልባችሁ መታደስ ተለወጡ እንጂ ይህን ዓለም አትምሰሉ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhtwL-Kn2oxiNxKGL11YNi3YPOF0Autse0NUmfmgyCua56zNNwsjTv3sv46D-em9UYaXfV-uT4xubqMKMJgXLOZ7b1vSLDGP9v7pU4-8ToHyOPUAbLNhJuM3WoL-BB_-4L7hy7Pning5O8/s72-c/steps-of-repentance-1-728.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2143861525066194579</id><published>2017-09-06T09:36:00.002+03:00</published><updated>2017-09-06T09:37:03.384+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">«አማለደ» ያለው አማለደ ለማለት ሳይሆን . . . » ለቀሲስ ደጀኔ የተሰጠ መልስ ( ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል )</title><summary type="text">




Kesis Melaku Terefe

መነሻው እንደጰላድዮስ በጥያቄ፥ እንደንስጥሮስ በክርክር ቢሆንም፥ ለተነሡት ጥያቄዎችና ክርክሮች መልስ እንዲሆን ቅዱሳን አባቶቻችን ጽፈውልን የተዉልን ጦማሮችና ድርሳናት ፥ ዛሬ በጨለማ እንዳንዳክር መንገድ ጠቋሚዎች ሆነው፥ ቅዱሳት መጻሕፍትን በሚገባ እንድንመረምርባቸው ረድተውናል። ዛሬም በስሕተት ጎዳና ካሉት ጋር የምናደርገውን ክርክር የምንመራው ፥ እነዚህ አባቶቻችን የቀደዱልንን ፈር በመከተል ነው። ምስክራችን ቅዱሳን ሐዋርያት፥ ሐዋርያውያን አበው፥ የኋላ ሊቃውንት እና ሲኖዶሶቻቸው ነው። ከሳሾቻችን ክርክሩን ለማሸነፍ እየሞከሩ ያሉት፥ በቃላት ስንጠቃና በብልጣ ብልጥነት ነው። ቢታጣ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2143861525066194579" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2143861525066194579" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/09/blog-post.html" rel="alternate" title="«አማለደ» ያለው አማለደ ለማለት ሳይሆን . . . » ለቀሲስ ደጀኔ የተሰጠ መልስ ( ሦስተኛውና የመጨረሻው ክፍል )" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8843972290207223285</id><published>2017-08-12T07:42:00.000+03:00</published><updated>2017-08-12T07:42:28.074+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ግልጥ የሆነ አውጣኪነት፤ ለቀሲስ ደጀኔ የተሰጠ መልስ ( ክፍል ሁለት)</title><summary type="text">

« አብ ሾመው ለማለት ሳይሆን » ??? ግልጥ የሆነ አውጣኪነት፤ ለቀሲስ ደጀኔ የተሰጠ መልስ ( ክፍል ሁለት)

ወንድሜ ቀሲስ ደጀኔ፥ በክፍል አንድ ጽሑፌ ላይ፥በመካከላችን ስላለው ልዩነትና፥ ምሥጢረ ተዋህዶን ምን ያህል በተሳሳተ መንገድ እንደተረዳኸው ለማስረዳት ሞክሬአለሁ። በተለይም ቄርሎስን በትክክል ባለመረዳትህ፥ መገናዘብን እንደመቀላቀል እንደቆጠርከው፥ የቃልን ገንዘብ ዘርዝረህ የሥጋን ገንዘብ ግን ሙሉ በሙሉ መካድህን አመልክቼህ ነበር። ለዚህም ራሱን ቄርሎስን ምስክር አድርጌ አቅርቤአለሁ። በዚህ በክፍል ሁለት ጽሑፌ እንደተለመደው ያንተን ጽሑፍ በማስቀደም የእኔን መልስ ደግሞ በሥፍራው አስቀምጣለሁ። ስለ ብሉይ ኪዳን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8843972290207223285" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8843972290207223285" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/08/blog-post.html" rel="alternate" title="ግልጥ የሆነ አውጣኪነት፤ ለቀሲስ ደጀኔ የተሰጠ መልስ ( ክፍል ሁለት)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8885711817161981210</id><published>2017-07-24T06:51:00.002+03:00</published><updated>2017-07-24T06:52:02.286+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ግልጥ የወጣ አውጣኪነት፤ ለቀሲስ ደጀኔ የተሰጠ መልስ ( ክፍል አንድ)</title><summary type="text">


ከቀሲስ&amp;nbsp;መላኩ ተረፈ


ለወንድሜ ቀሲስ ደጀኔ፥በዕብ ፭፥፯ ላይ ያለውን ኃይለ ቃል መሠረት አድርገህ ( የብፁዕ አባታችንና የእኔን ፎቶ አስደግፈህ) የጻፍከውን ተመለከትኩት፤ በአንድ በኵል፥ ከተራ አሉባልታና ክስ ወጥተን፥በክርክርም ቢሆን፥ &amp;nbsp;ስለ ክርስቶስ እንድንነጋገር ያደረገንን አምላክ ሳመሰግን፥ በሌላ በኩል አንተና አንተን ተከትለው በቲፎዞ የሚነጉዱት ስለገባችሁበት ከባድ አደጋ ሳስብ አዝናለሁ። ይህ የልጅ ጨዋታ አይደለም። አሁን እያደረጋችሁ ያላችሁት፥ ቤተ ክርስቲያንን ከአኃት አብያተ ክርስቲያናት ጋር የሚያለያይ፥ አባቶቻችን በስንት ተጋድሎ ያቆዩትን የተዋህዶ ምሥጢር የሚያፋልስ ነው። በመሆኑም የሚቀጥለው</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8885711817161981210" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8885711817161981210" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/07/blog-post.html" rel="alternate" title="ግልጥ የወጣ አውጣኪነት፤ ለቀሲስ ደጀኔ የተሰጠ መልስ ( ክፍል አንድ)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-709525770751947304</id><published>2017-05-15T15:25:00.000+03:00</published><updated>2017-05-15T15:25:40.401+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">የውግዘት ፖለቲካና የቤተ ክርስቲያናችን እጣ ፋንታ</title><summary type="text">

( ክፍል አንድ ) # በቀሲስ መላኩ
መግቢያ
ባለፉት ሃያዎቹ ዓመታት፥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ቤተ ክርስቲያን በታሪኳ አይታ የማታውቃቸው ሦስት አበይት
ክስተቶች ታይተውባታል። የመጀመሪያው አንደኛው፥ ከፍተኛ
የሆነ የሕዝብ ፍልሰት ነው። በአዲስ አበባ ያሉት አባቶች
በግልጥ ያስቀመጡት ይፋዊ አኀዙ ሰባት ሚሊየን ይባል
እንጂ፥ ከአስር እስከ አስራ አምስት ሚሊየን የሚሆኑ የቤተ
ክርስቲያኒቱ አባላት ቤተ ክርስቲያኒቱን ትተው ወደ ሌሎች
ቤተ እምነቶችና ተቋሞች ሄደዋል። ሁለተኛው ዓቢይ
ክስተት ቤተ ክርስቲያኒቱ ለሦስት መከፈሏ ነው።
የመንግሥት ለውጥን ተከትሎ አራተኛው ፓትርያክ ብፁዕ
ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎስ ከመንበራቸው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/709525770751947304" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/709525770751947304" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/05/blog-post.html" rel="alternate" title="የውግዘት ፖለቲካና የቤተ ክርስቲያናችን እጣ ፋንታ" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7723540957179298404</id><published>2017-04-29T08:59:00.001+03:00</published><updated>2017-04-29T09:20:32.978+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">"ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ" የብርሃኑ አድማሴ የቃላት ዝላይ</title><summary type="text">
የአለት ላይ ዝላይ አያዋጣም!



"ወደ አምላኬና ወደ አምላካቸሁ"
ከመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በስብከቶች እየተፈራ የሚዘለል የእግዚአብሔር ቃል
+++++++++++++++++++++++++++++++++++++
ሰሞኑን በየቤተክርስቲያኑ ዐውደ ምሕረት የሚነገረው ወንጌል ስለ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ቢሆንም የማቅ ሰባክያነ ወንጌል ተብዬ እንደነ ተስፋዬ ሞሲሳ (ተስፋዬ ስለቃሉ ሞዛዛ) እና ብርሃኑ አድማሴ (ብርሃኑ ቃሉን ደርምሴ) እየዘበራረቁም ቢሆን ተያይዘውታል።
የእግዚአብሔርን ቃል እየቀነሱ እና እየዘለሉ ማስተማር ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው?
ጌታ ኢየሱስ ከሙታን መካከል ከተነሳ በኋላ በዮሐ 20፥17 ማርያምን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7723540957179298404" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7723540957179298404" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/04/blog-post_29.html" rel="alternate" title="&quot;ወደ አምላኬና ወደ አምላካችሁ&quot; የብርሃኑ አድማሴ የቃላት ዝላይ" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiE2JTpCDLIn-WC7-gd3glncgCAvRt0Yd2X31y2Z5wH7Nx6eVKoGNV5xoVSTG4kPIsYB1P5ev_oNP2_7o_CCW2TsLBgFXr_gcpz8ifNiegjJ53avc12W7ZT4vgBbg9WxKkvdZ5zJ2zZDb0/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8082433396791878717</id><published>2017-04-12T05:46:00.002+03:00</published><updated>2017-04-12T05:47:24.156+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">«አሮጌውን እርሾ አስወግዱ፤ ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና»</title><summary type="text">

Saturday, April&amp;nbsp;











(በድጋሚ የቀረበ)



ዕብራውያን&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; פֶּסַח «ፔሳኽ» ይሉታል። ፋሲካ ማለት ነው።&amp;nbsp; በወርኀ ኒሳን በዐሥራ ዐምስተኛው ቀን ይከበራል። ሥርዓቱ የሚጀመረው በዐሥራ አራተኛው ቀን ዋዜማ ሲሆን በፋሲካው ሳምንት እርሾ የገባበት ምንም ዓይነት ምግብ መመገብ ክልክል ነው።ዕለቱን ተቦክቶ ወዲያው የሚጋገር እንጂ የኮመጠጠ ወይም የቦካና የዋለ፤ያደረ መመገብ በሕጉ እንደተቀመጠው ከእስራኤል አንድነት ያስወግዳል። ከማንኛውም እርድ ላይ ጥሬ መብላት ወይም ከበሉትም አስተርፎ ማሳደር አይፈቀድም። ለመስዋዕት የሚቀርበው የበግ ወይም የፍየል </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8082433396791878717" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8082433396791878717" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/04/blog-post_12.html" rel="alternate" title="«አሮጌውን እርሾ አስወግዱ፤ ፋሲካችን ክርስቶስ ታርዶአልና»" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgnLKiAhNRHQpXWfdkiPCChL28m4qVzqfP_b19kQ1Zi7zvabfyL1YikI9uwYnZuDgeQe_KgqHJyS0DqaMCsFJv99LrHXWpD9izylP2nHpFT2dQ2RdMdREB-F042yxqCHrc4w-ziuD_neWA/s72-c/1_0.gif" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1472438308884455709</id><published>2017-04-03T15:34:00.001+03:00</published><updated>2017-04-03T15:35:06.243+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ከእንግዲህ የክርስትና ኃይማኖት ተከታይ አትበሉኝ!</title><summary type="text">



አይደለሁምና፤ አዎን አይደለሁም።የፕሮቴስታንትም ኃይማኖት ተከታይ አትበሉኝ።አይደለሁምና።የሆነ ጊዜ መናፍቅ ትሉኝ እንደነበረም አስታውሳለሁ።ለምን አላችሁኝ ብዬ አልከፋም!ታላቁ የእምነት ሞዴላችን ቆራጡ ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስም በአንድ ጠርጠሉስ በሚባል አእምሮ በደነዘዘው አይሁድ "መናፍቅ!" ተብሏልና።(የሐዋ.ሥራ 24:5)ግድ የለም።የክርስትና ኃይማኖት ተከታይ በመሆን መንግሥተ ሰማይ አይገባም።ክርስቶስም ይህንን ቃል አልገባልንም፣ የአባቱን ፈቃድ የሚፈጽሙትን ነው እንጂ..።ጌታ ጌታ ስላልክ፥ በሃሌ ሉያ ስላንጋጋህ፥ በፉጨት በእልልታ ስለቀወጥክ፥ ባይብል በእጅህ ስላልተለየ፥ኢየሱስ ኢየሱስ ስላልክ፣ በየማምለኪያ አዳራሽ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1472438308884455709" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1472438308884455709" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/04/blog-post.html" rel="alternate" title="ከእንግዲህ የክርስትና ኃይማኖት ተከታይ አትበሉኝ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhqH-JKFmAVmtzDzXdr2h4zcArhA5tB9-ilnwyYbR-S_8YLRvhyphenhyphenIT9lFE759P6A-5igGk2MunbVx-H5PnzXU523j-ZQ_xtqLqFpKovYoZSDO9R_BmAfmXDC4iQt427PF_zwY3vTbrBLTTo/s72-c/15622608_893648490772778_6397748438296709538_n.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-9111884285998859858</id><published>2017-02-01T06:31:00.003+03:00</published><updated>2017-02-01T06:31:51.773+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ፈውስ!</title><summary type="text">

Tsige Sitotaw

በሁሉም ቤተ እምነቶች ዘንድ የሚታየው የፈውስ ጉዳይ ብዙ ሰዎችን ጥርጣሬ ውስጥ እያስገባ ነው ።
እስቲ እንደ እግዚአብሔር ቃል እንነጋገርበት
1. ፈውስ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ
ክርስቲያን ፦
በዚች ቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚታየው የፈውስ ሥነ ሥርዓት ያለ ፀበል የሚከናወን አይደለም ። ስለዚህም በሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ፀበል በምንጭም ይሁን ከቧንቧ በተጠለፈ ውኃ የሚጠመቁ በርካታ ናቸው ።
እንዲሁም ፀበል እየተባለ በተለያዩ ቦታዎች እየተዘጋጄ በብዙ ሰልፍ የሚጠመቅ ሕዝብ ቀላል አይደለም ። በዚያ ቦታ ላይ የሚታዩትን ትርዒቶች ማየት አስገራሚ ነው ።
በክፉ መናፍስት የተያዙ ሰዎች አእምሯቸውን እየሳቱ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9111884285998859858" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9111884285998859858" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2017/02/blog-post.html" rel="alternate" title="ፈውስ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3590162681457225039</id><published>2016-10-05T21:00:00.001+03:00</published><updated>2016-10-05T21:00:39.872+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">"የጎርፍ ዘመን ላይ ደርሰናል"</title><summary type="text">



ቀን 08/27/2016

ይድረስ
&amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp;
ለክቡር ጠቅላይ ሚኒስቴር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣
ለኢትዮጵያ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት በሙሉ ።

&amp;nbsp; &amp;nbsp;በቅድምያ እናንተ በዚህ በአገራችን በኢትዮጵያ የሥልጣን ወንበር ላይ ለበጎም ይሁን ለክፉ ያስቀመጣችሁ ቸሩ አምላክ እግዚአብሔር እርሱ ባወቀው መንገድ እንደሆነ ስለማምን ለዚህም ኃላፊነትና ሥልጣን የተሰጣችሁ ናችሁና በእየ መዓርጋችሁ የከበረ የአክብሮት ሰላምታዬን አቀርባለሁ።

&amp;nbsp; ከዚህ በመቀጠል ሌላው
&amp;nbsp;፩ኛ ሳሙ ፲፭፥፳ "....ሳሙኤልም እግዚአብሔር የእስራኤልን መንግሥት ዛሬ ከአንተ ቀደዳት፥ ከአንተም ለሚሻል</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3590162681457225039" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3590162681457225039" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/10/blog-post.html" rel="alternate" title="&quot;የጎርፍ ዘመን ላይ ደርሰናል&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgkzO9qu9ZaozdxboXVk3SFdw_FMZ4TdzfCId6iEnZDAQ3Y6alcaVOqF3rttGI0185XKxszg3I4KOQiCroLjG6_T1PYWQNFO0R2npz9vvVVnONo2WEra8h5zoBuhk2_dDpB6Em5RLCPAGo/s72-c/FB_IMG_1475686611573.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3446189043230206990</id><published>2016-09-17T11:07:00.000+03:00</published><updated>2016-09-18T17:35:55.747+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">ለምናምንቴ እረኛ ወየውለት!</title><summary type="text">
ሕዝቅኤል 34"የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ በእስራኤል እረኞች ላይ ትንቢት ተናገር፥ እረኞችንም እንዲህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ራሳቸውን ለሚያሰማሩ ለእስራኤል እረኞች ወዮላቸው! እረኞች በጎችን ያሰማሩ ዘንድ አይገባቸውምን? ጮማውን ትበላላችሁ ጠጕሩንም ትለብሳላችሁ፥ የወፈሩትን ታርዳላችሁ፤ በጎቹን ግን አታሰማሩም። የደከመውን አላጸናችሁትም የታመመውንም አላከማችሁትም የተሰበረውንም አልጠገናችሁትም የባዘነውንም አልመለሳችሁትም የጠፋውንም አልፈለጋችሁትም በኃይልና በጭቈናም ገዛችኋቸው።እረኛንም በማጣት ተበተኑ፥ ለምድርም አራዊት ሁሉ መብል ሆኑ፥ ተበተኑም። በጎቼ በተራሮች ሁሉና በረዘሙ ኮረብቶች ሁሉ ላይ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3446189043230206990" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3446189043230206990" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/09/blog-post_17.html" rel="alternate" title="ለምናምንቴ እረኛ ወየውለት!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/5lcALKiYrGY/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6943910706599889819</id><published>2016-09-12T10:59:00.000+03:00</published><updated>2016-09-12T13:07:22.828+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">ኦርቶዶክስ ሆይ ድምፅሽ ወዴት አለ?</title><summary type="text">



የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የወቅቱን የሀገሪቱን ቀውስ ከጸሎት ባሻገር በመምከርና በመገሰጽ ወደሰላማዊና የተረጋጋ ሁኔታ በመመለስ ረገድ ልትጫወተው የምትችለው ድርሻ ትልቅ እንደሆነ ይገመታል። ነገር ግን "መጽሐፉም ዝም፣ ቄሱም ዝም" እንዲሉ ሆነና እያየች እንዳላየች፣ እየሰማች እንዳልሰማች መሆንን የመረጠችው ለምን ይሆን?
ከሰማያዊው መንግሥት &amp;nbsp;ምድራዊውመንግሥት አስፈርቷት ነው? ወይስ ዝም እንድትል ከሰማያዊው መንግሥት መልእክት መጥቶላት ይሆን?
ቤተ ክርስቲያን ማእከላዊ ሆና ቤተ መንግሥቱንም፣ ሕዝቡንም ልትገስጽ፣ ልትመክር ካልቻለች ወደምድራዊ ውግንና ወይም ሥጋዊ ፍርሃት ገብታለች ማለት ነው። </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6943910706599889819" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6943910706599889819" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/09/blog-post_12.html" rel="alternate" title="ኦርቶዶክስ ሆይ ድምፅሽ ወዴት አለ?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhzbnHyVVfHGc_eAaY-x605BgI4oneEsiHK-zZKpG5Oe__2WJa2DNRSI-Okpq-nTqFZLnNxrlMc_RFFawIbYtO-nCVHTDlSrVmsPbdB6q18IDaGea8Eb4CYD-QZZIJeq00gFSDFHrUIzaM/s72-c/images-1.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7920009279122783049</id><published>2016-09-08T07:06:00.000+03:00</published><updated>2016-09-09T10:56:07.220+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">"ሳይቃጠል በቅጠል"</title><summary type="text">





by ኢትዮ - አፖሎጂስት

አክራሪ እስልምና አፋጣኝ መፍትሄ ይሻል

ይህ ጊዜ ዓለማችን በከፍተኛ ሁኔታ እየተናጠችና እየታመሰች ያለችበት ጊዜ ነው፡፡ ሰላሟን እያናጉ የሚገኙ ዘርፈ ብዙ ችግሮች ቢኖሩም አብይ መንስኤው ግን ለሰው ልጆች ሰላምና ደህንነት እንደቆመ የሚሰብከው የእስልምና ሃይማኖት መሆኑ የሚያከራክር አይደለም፡፡ በሦርያ፣ በኢራቅ፣ በየመን፣ በሊብያ፣ በናይጄሪያ፣ በሶማሊያ፣ በፓኪስታን፣ በአፍጋኒስታንና በሌሎችም ብዙ የዓለም ሃገራት የሚታዩት ሁኔታዎች ይህንኑ የሚያረጋግጡ ናቸው፡፡ በሌላ ወገን ደግሞ እስልምና “የሰላም” ሃይማኖት መሆኑ በተደጋጋሚ ይነገረናል፡፡ እንዲህ ዓይነት ስብከቶች ከሙስሊሞች ዘንድ ብቻ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7920009279122783049" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7920009279122783049" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/09/blog-post.html" rel="alternate" title="&quot;ሳይቃጠል በቅጠል&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEj5S0twa3yJwy0h_m8cBX7EfyoeAN935OnyJvzqOvqO3_AM-lzv8gfodaQ5Q30Js7bMw7yvnRD8wsheJCPbbLOq6TlJZYlkg2_6UuFnJ7XxTGSfivjsC96HCeq47g4eGKEixg3vIPzZSlE/s72-c/Forest-Fire-US-Forest-Service.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3721546459807210711</id><published>2016-08-27T14:28:00.001+03:00</published><updated>2016-08-27T14:29:09.690+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">ሴቶች ሁልጊዜ ልብ በሉ!</title><summary type="text">




ሴቶች ከወንድ ጓደኛ ማንን ትወዱ? ማንንስ ትመርጡ? ከማንስ ጋር ጋብቻን ትፈፅሙ? እስኪ ራሳችሁን ጠይቁ።
በራስ መተማመን ያላት ሴት ለችግሮች ራሷን አሳልፋ አትሰጥም። በሁኔታዎች መለዋወጥ አትሸበርም።  ራሷን ላጋጠማት ተግዳሮት ታዘጋጃለች እንጂ በሽንፈት ለቅሶን አታስተናግድም። ታዲያ ይህንን ኃይል ከየት ማግኘት ትችላለች?
&amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp;✔ ✔✔
መልካም ክርስቲያናዊ ቤተሰብ ውስጥ ያደገች ሴት ስነምግባርን፣ እውቀትን፣ ችሎታና በራስ መተማመንን የምታዳብረው በቅርቧ ባለው ከቤተሰቧ ነው። በአስተዳደግና በልጅነት ሕይወት ጉድለት የደረሰባት፣ በብዙ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3721546459807210711" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3721546459807210711" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/08/blog-post_27.html" rel="alternate" title="ሴቶች ሁልጊዜ ልብ በሉ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhI0alZAs83neI4Iea915jPb_NFEY8iD_wtU-WBit_5K4WMUCCbw-cf2QmEr6UpF8XdRq7lmWkaShS1S0WR2jyrCRSEVIp_mSB6KzW8ypkZic_SjSlM46R_ixb7JOl_xhYoVI0r84N3zE4/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2586925322186957007</id><published>2016-08-22T19:43:00.002+03:00</published><updated>2016-08-22T19:44:18.062+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ወሀቢዝም በኢትዮጵያ ውስጥ!</title><summary type="text">



by ኢትዮ - አፖሎጂስት

ከ1983 ዓ.ም. የመንግሥት ለውጥ ወዲህ በኢትዮጵያ ውስጥ የሃይማኖት ነፃነት ከቀደሙት ዘመናት ጋር ሊነፃፀር በማይችልበት ሁኔታ መከበሩ የማይካድ ሃቅ ነው፡፡ ነገር ግን ይህንን ነፃነት የለአግባብ የተጠቀሙና የጥፋት መርዛቸውን በትውልዱ መካከል ለማሰራጨት የተጉ፣ ከዚህም የተነሳ ብዙ ጥፋቶችን ያስከተሉ ቡድኖች መኖራቸው አልቀረም፡፡ በዚህ ረገድ በተለይ የወሃቢዝም (ሰለፊ) ፍልስፍናን የሚከተሉ ወገኖች ይጠቀሳሉ፡፡ ዛሬ በሃገሪቱ ውስጥ በብዛት ተሰራጭቶ በሕዝቦች መካከል ያለውን የመቻቻልና አብሮ የመኖር ባሕል እያደፈረሰ የሚገኘው ወሃቢዝም ይህንን ነፃነት ተጠቅሞ የተስፋፋ ይሁን እንጂ እግሩን&amp;</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2586925322186957007" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2586925322186957007" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/08/blog-post_22.html" rel="alternate" title="ወሀቢዝም በኢትዮጵያ ውስጥ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhkHnbKIUmdcp_b0ZW7x5OVzki9Frll2ramgtV4DCD9uhQ7n29YRIwe0sxsZMfCUd2a4J9ovY-4jW8lwLDq6iT3YUiv8J6KbbKrYSFRkNjeWeFy5cnPCP4YhiyroDKxRrVRUjMJMTyvTBc/s72-c/Screenshot_2016-08-22-19-42-21-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-171450954592964031</id><published>2016-08-18T08:34:00.001+03:00</published><updated>2016-08-18T08:35:09.216+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ከመንጋ አድር ባይ ጳጳስ፣ ፓስተር፣ ቄስና ሼክ ተብዬ አንድ ሳበኬ ወንጌል ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ያቀረበው ማሳሰቢያ ይሻላል!</title><summary type="text">



ለኢትዮጲያ የኢፌድሪ መንግስት ጠቅላይ ሚንስተር ለአቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ እና  አመራሩ።

ከፀጋአብ በቀለ(የወንጌል ሰባኪ)

&amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; የየትኛውም የፖለቲካ ርዕዮተ ዓለም አራማጅ አይደለሁም፡፡ ጥሪዬ  ስላልሆነ፡፡ ለፖለቲከኞች ግን አክብሮቴ ትልቅ ነው፡፡    በግሌ  በዚህ መንግሥት ከቀበሌ እስከ ፌደራል ስላሉት መሪዎች እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፡፡ ቃሉ፡-"ነፍስ ሁሉ በበላይ ላሉት ባለ ሥልጣኖች ይገዛ። ከእግዚአብሔር ካልተገኘ በቀር ሥልጣን የለምና፤ ያሉትም ባለ ሥልጣኖች በእግዚአብሔር የተሾሙ ናቸው"(ሮሜ.13፡1) የሚለውን ቃል ስለማምን፡፡  እንዲሁም በእግዚአብሔር መንፈስ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/171450954592964031" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/171450954592964031" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/08/blog-post_18.html" rel="alternate" title="ከመንጋ አድር ባይ ጳጳስ፣ ፓስተር፣ ቄስና ሼክ ተብዬ አንድ ሳበኬ ወንጌል ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ ያቀረበው ማሳሰቢያ ይሻላል!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhePbfc7oKpFbxTXeXyckzJxk9HZfgJ1OQ41zodhynsfWOtiEidMGiWHjPOa594e3Ipi-jcoefawxWJO4xbEIZYnFnJ8UC8zt0ntr3yFH0ZDoIezCGbW_A3xZT4KvW3gvZHk3tuBtZcuf4/s72-c/FB_IMG_1471497037446.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6464923137356195431</id><published>2016-08-09T11:37:00.000+03:00</published><updated>2016-08-09T11:40:38.314+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ተገቢ ትኩረት የሚያሻው የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ካህናት አቤቱታ！</title><summary type="text">




በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ውስጥ ያሉ አጠቃላይ ማኅበረ ካህናቱ በአቤቱታ ድምጻቸው &amp;nbsp;ወቅታዊ፤ ትክክለኛና አፋጣኝ ምላሽ የሚያስፈልገው አቤቱታ አቅርበዋል የሚል እምነት አለን። ይህንን አቤቱታ ዝም ብሎ ማለፍ በቤተክርስቲያኒቱ አጠቃላይ ውድቀት ላይ ከኤጲስቆጶሳት አስመራጭ ኮሚቴ ስህተቶች ጋር ተባባሪ መሆን ብለን እናምናለን።
ዘረኝነት፤ ጉቦና የኃጢአት ገመና እንዲህ እንደዘንድሮው ታይቶም፤ ተሰምቶም አይታወቅም። ማኅበረ ቅዱሳን በትክክል ቤተ ክርስቲያኒቱን መቆጣጠሩን ያስመሰከረበት ጊዜ ቢኖር በዚህ የኮሚቴ ምርጫ የታየው የኩነኔና የፍርድ መዝገብ በአደባባይ መነገሩ ነው። ዘረኝነት ቦታውን ተረክቧል። ሙስናው በግልጽ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6464923137356195431" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6464923137356195431" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/08/blog-post_9.html" rel="alternate" title="ተገቢ ትኩረት የሚያሻው የአዲስ አበባ ሀ/ስብከት ካህናት አቤቱታ！" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgG5QxPU2fwV2CMjYjjhkCAyM_42Cves3_a5BVNIB-G-86coZfSgLpTAGruSvG16f33dWrgf7lfjCzdKTvkQHqaGsqbO8_TdbSa9NSQXWDtgfkWiXJO4admfQ3j2z7i2lQLF5kmMB2YUOQ/s72-c/0168.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3525557597620662659</id><published>2016-08-07T08:58:00.001+03:00</published><updated>2016-08-07T09:18:36.651+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">ሕይወት የሆነን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ብቻ ነው!</title><summary type="text">



ቅዱሳንን ማክበር እንደሚገባ ምንም ጥያቄ የለንም። መታሰቢያን በተመለከተም የድርጊቶቻችን አፈፃፀም የሁሉ ነገር ባለቤት የሆነውን እግዚአብሔርን ስምና ክብር እስካልጋረደና &amp;nbsp;እስካልተካ ድረስ የሚደገፍ ነው። ነገር ግን&amp;nbsp; «ጥቂት አሻሮ ይዞ፤ ዱቄት ወዳለው መጠጋት» የሚለውን ብሂል ለመተግበር መሞከር ግን አደገኛ ነገር ነው። በተለይም በሃይማኖታዊ አስተምህሮ ወቅት ወንጌል እንደዚህ ስለሚል፤ እኔም እንደዚህ ብል ችግር የለውም የሚለውን ራስን መሸሸጊያ ምክንያት በማቅረብ ለመከለል መሞከር ፀረ ወንጌል ነው። በእግዚአብሔር ሁሉን ቻይነት ሥር ኑፋቄና ክህደትን ማስተማር በአምላክ ፊት ያስጠይቃል። እግዚአብሔር ሁሉን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3525557597620662659" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3525557597620662659" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/08/blog-post.html" rel="alternate" title="ሕይወት የሆነን የኢየሱስ ክርስቶስ ትንሣኤ ብቻ ነው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhiVDPXW_8PnXhlCLxNO8hLTl6y8t6_FU5hsfBguWpv1dLsqXebUHkjO6wIwhKTm17rMmlX0-NRDBJeXGGVfX4v9LT_EjWlKVkoC80JapHMxF72dutMsKpRxsf-na5wBxGAaanMNu2O8K0/s72-c/Screenshot_2016-08-07-06-45-52-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3150440008105884140</id><published>2016-07-25T16:57:00.001+03:00</published><updated>2016-07-25T17:20:28.130+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">የሚፈውስና የሚያሳምም ስም - ኢየሱስ!!</title><summary type="text">



(ከዙፋን ዮሐንስ)
የሆነ ጊዜ ፷፬ ሰው በሚይዝ አገር አቋራጭ አውቶቡስ ተሣፍረን ወደክልል የሁለት ቀን መንገድ ተጓዝን። ቁርስ፣ ምሳ፣ አብሮ ከመብላት፣ አብሮ ከመቀመጥ፣ የተነሳ ሁሉ ዘመድ ቤተሰብ ሆነ። የሆድ የሆዱን ተጫወተ። ስልክ ተቀያየረ፣ እጮኛም ያገኘ አይጠፋም። ያልተነሳ ርእስ አልነበረም። ፖለቲካ፣ የኑሮ ውድነት፣ ስለሳይንስ፣ ሃይማኖት፣ ስለታዋቂ ደራሲያን፣ ዘፋኝ፣ ፈላስፋ፣ ስለሃይማኖት አባት፣ ብዙ ብዙ….ብቻ ያልተወራ አልነበረም። አንዳንዶቹም ወሲብ ቀስቃሽ ቀልዶችን  ግጥሞችን አውርተው መኪናው ውስጥ ከጫፍ እስከጫፍ አነቃቅተዋል። የወሲብ ነገር ሲወራ ጆሮውን ቀስሮ ያዳምጣል። የሚያስቅ ከሆነ ይስቃል፣ የሚያሳፍር</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3150440008105884140" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3150440008105884140" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/07/blog-post_25.html" rel="alternate" title="የሚፈውስና የሚያሳምም ስም - ኢየሱስ!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhnWKQPnVUTqRaHtrm9G_9SXlap0Dc7TZLn-ZbdKsVcGpy9A2zviI_t_YRD2UsBjWPeE96IIy2RPQUOAAB8qlwR4E-vM00GJuuErmwWCX5aR0TX0JBc4kEBqxvLdC-ExeTpohuQswLsReU/s72-c/Screenshot_2016-07-25-16-51-02-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3568783037008661967</id><published>2016-07-15T17:52:00.001+03:00</published><updated>2016-07-15T17:52:47.435+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><title type="text">ትወደኛለህን?</title><summary type="text">



(ከነገ ድል አለ)
ምላሽ የሚያሻው የክርስቶስ ጥያቄ - ትወደኛለህን? (ዮሐንስ 21)
ይህን ጥያቄ ስናነብ ወደ አእምሮአችን በቶሎ የሚመጣው ምንድን ነው? ምናልባት ምን ዐይነት ጥያቄ ነው? ብለን እናስብ ይሆናል፤ ወይም ጥያቄው የአፍቃሪ ጥያቄ አንደሚሆን ልንገምት እንችላለን። አሊያ እንደዚህ ተብሎ ይጠየቃል ወይ? ብለን ልንጠይቅም እንችላለን። ጥያቄው ረጅም ጊዜ ዐብሮን ከኖረ ሰው፥ በጣም ከሚያውቀንና ከምናውቀው ሰው፥ ለምሳሌ፥ ከባለቤታችን ወይም ከጓደኛችን ቢመጣስ ምን ይሰማናል? ያለ ጥርጥር ምን አይቶብኝ ይሆን? ወይም ምን አይታብኝ ይሆን? ምን ሰምቶብኝ/ምን ሰምታብኝ ይሆን? የሚሉ ጥያቄዎችን ሊያጭርብን ይችላል።
</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3568783037008661967" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3568783037008661967" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/07/blog-post_15.html" rel="alternate" title="ትወደኛለህን?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjnBUhCxlmAe8lqObpPFtv_3GuREuUzzwGI_7gGTKgzj5DfudUb7NoAXYA0iIufZIB39cMOYlRR1zQ9WcOqnbi3vwyJC_C4sVLcMjFzpN-vsV8Fjo2_i_26dfZRq8kDI-XETcVoyIc50og/s72-c/Screenshot_2016-07-15-17-44-58-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3068973437882250636</id><published>2016-07-04T02:28:00.001+03:00</published><updated>2016-07-04T02:33:16.995+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">እሳትና ውሃ አጥፊና ጠፊ ቢሆኑም አስፈላጊዎች ናቸው!</title><summary type="text">


(ከኪሩቤል ሮሪሳ ጽሑፍ ተሻሽሎ የተወሰደ)
ነገሥታቶች በሪፐብሊካዊ መንገድ ሥልጣንን በእጃቸው ካስገቡ መሪዎች የበለጠ ቅቡል ነበሩ። የሥልጣን መሠረታቸው መለኮታዊ ነው ተብሎ ስለሚታሰብ ሕዝብ በፈቃዱ ይገዛላቸው ነበር። እነርሱም ሕዝባቸውን ይወዳሉ... ሕዝብም ይወዳቸዋል። በንጉሣዊ አገዛዝ ንጉሡ አባወራ.., ንግሥቲቱ እማወራ... ሕዝብ ደግሞ ልጆች ናቸው። አዋጅ ሲነገር  "የምንወድህና የምትወደን ህዝብ ሆይ" ብለው ንግግር ይጀምራሉ። ይኼ ጭምብል ያለው ማታለያ አይደለም። እውነት ነው። በእነዚህ አካላት መካከል እውነተኛ ፍቅር ነበር። ምክንያቱም በታዛዥ ልጅና አባት መካከል ፀብ አይኖርም። ፀቡ የሚጀምረው ልጅ እምቢ ሲል ነው</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3068973437882250636" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3068973437882250636" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/07/blog-post.html" rel="alternate" title="እሳትና ውሃ አጥፊና ጠፊ ቢሆኑም አስፈላጊዎች ናቸው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgpu1zfst4L3Sg_QCdwnkns2d_W0wO7k6Xwqva1SMPWfZ71vvHbu7T8q_UEYvnUgWWBN5mezuZXYuYjcQgMwlwYYkr8bZpL1l3EOnSajW687WpMHxIvGppC59cbbiMkHyOr7YRnHpUQ-CY/s72-c/hervir-agua.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-280070982184123611</id><published>2016-06-22T16:23:00.001+03:00</published><updated>2016-06-22T20:01:17.776+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">ማኅበረ ቅዱሳን ወንጌልን ማቆም ያልቻለው ለምንድነው?</title><summary type="text">



ከዙፋን (ተስተካክሎ የቀረበ)
ማኅበረ ቅዱሳን ከተመሰረተ 25 አመት ሞላው። ድርጅቱ ከተመሰረተ  ጀምሮ የፕሮቴስታንት፣ የካቶሊክና ሌሎች የክርስትና ክፍሎች የወንጌል ስብከት በፊት ከነበራቸው ውስንነት በበለጠ ሲሰፉ እንጂ ሲጠፉ አልታየም።
&amp;nbsp;በተለይም የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች የሆኑና ቤተክርስቲያኒቱ ከወንጌል ጋር አንዳንዴም ከወንጌል በላይ ስፍራ የምትሰጣቸው ትውፊቶች፣ ድርሳናት፣ ገድላት ከዚያም ባለፈ ልዩ ልዩ አስማትና ተረቶች የእግዚአብሔርን የክብር ስፍራ ወስደውና ጋርደው መገኘታቸውን ያስተዋሉና  ከውስጥ የተነሱ የተሃድሶ እንቅስቃሴዎች ከነበሩበት ሁኔታ እየሰፉና እያደጉ መጥተዋል። ግንዛቤያቸውን በሁሉም ዘንድ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/280070982184123611" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/280070982184123611" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/06/blog-post_22.html" rel="alternate" title="ማኅበረ ቅዱሳን ወንጌልን ማቆም ያልቻለው ለምንድነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgc5_BrIQc2fJaDcGl02vIdkhuO8Eg2hcDPIe6B9YfoAF0SH7-Htcm1Y4ZJGPRYkh6WRxUHHTauneUqfbj00jiayNvQ7MYOLJtDSN1Z06PucYzMnQRq5juUYJ-pYdS8v3ArBI9q1AJSDlU/s72-c/Screenshot_2016-06-22-16-17-57-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-29459535063344212</id><published>2016-06-15T16:14:00.002+03:00</published><updated>2016-06-15T16:16:39.107+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text"> በማኅበረ ቅዱሳንና በደጋፊዎቹ ጳጳሳት ግብዓተ መሬትዎ ሊፈጸም የቀረው ጥቂት ነው!!</title><summary type="text">



የቁልቁለት መንገድ ተጀምሯል!

ይህ ጽሑፍ በመጋቢት ወር 2004 በመካነ ጦማራችን ላይ የወጣ ነው። ደግመን ማውጣት ያስፈለገን፤ ሞት የሁሉም ሰው ጽዋ ቢሆንም ማኅበረ ቅዱሳን ፓትርያርክ ጳውሎስን በደጋፊ ጳጳሳቱ በኩል እስከሞት እያዋከበ መቆሚያና መቀመጫ እንዳያሳያቸው እነሆ ፓትርያርክ ማትያስን በተራቸው እስከሞት እየተዋጋ ለመቆየት መቁረጡ በዳበረ ልምዱ ሲሰራበት መቆየቱን ለማሳየት ነው። እንዲህ ብለናቸው ነበር። አንዳች ነገር ሳያደርጉ ሞት ወሰዳቸው፤ ማኅበሩም ሰፋለት። (አመኑንም አላመኑም ፓትርያርክ ጳውሎስ፤ አንድ ነገር አስረግጠን እንነግርዎታለን። በማኅበረ ቅዱሳንና በደጋፊዎቹ ጳጳሳት ግብዓተ መሬትዎ ሊፈጸም የቀረው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/29459535063344212" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/29459535063344212" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/06/blog-post_15.html" rel="alternate" title=" በማኅበረ ቅዱሳንና በደጋፊዎቹ ጳጳሳት ግብዓተ መሬትዎ ሊፈጸም የቀረው ጥቂት ነው!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjEZ3_GaeFsGy4BZ4AKfQnR9aAueqVw_nnwL9Mf3e7Zjg1IvkSUWB5ldWSFYIZ1E4F6TaJX52iIIDPFmLVbz4AOeMu82-Qj7q5BdnRvsEn1Vv74VwDfSqt7xDq15nU4pCoh6bh_2JosSWk/s72-c/29643261.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6839156656193941207</id><published>2016-06-13T20:21:00.001+03:00</published><updated>2016-06-14T10:42:53.780+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">"ፓ" ይላል ምዕመኑ!!!</title><summary type="text">




«በዘውድአለም ታደሰ»
ነብይ ነኝ ባዩ የቤተክርስቲያን ደላላ!

ይሄ ሰውዬ "ጎሳ" ይባላል። በተለያየ ጊዜ የተለያዩ ቸርቾች ሲሰብክ አይቼዋለሁ። (ጎፋ መድሃኒአለም ፣ ዘፀአት ፣ FBI ፣ ወዘተ... ) የሚደክም አይነት ሰው አይደለም። ውሃ ሳይጎነጭ በተከታታይ ለሶስት ሰአታት የማውራት አቅም አለው! የምእመኑን ሳይኮ በልቶታል። ህዝቤን ምን እንደሚያስጮሀት ስለሚያውቅ አዳራሹን በጩኸት መናጥ ለነብይ ጎሣ ቀላል ነው!
ብዙ ግዜ ቸርቾች ይህን ሰውዬ ሚጋብዙት ገንዘብ ክፉኛ ሲያስፈልጋቸው ነው። ወይ መሬት ሊገዙ ሲያስቡ ... አሊያም የተሻለ አዳራሽ ሊከራዩ ሲፈልጉ ... ብቻ የሆነ የፈንድ ሬይዚንግ ጉዳይ ሲኖር ጎስሻን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6839156656193941207" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6839156656193941207" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/06/blog-post_13.html" rel="alternate" title="&quot;ፓ&quot; ይላል ምዕመኑ!!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEir3PflZsQFhP07ziYSRzgIF-AxG1DkkeD1kQtrUFPNz1WKIMElWoY2KJHXSkG00qxbGSkuMiWFPRWdoafxrjfNNHUldU4SJNkWX16NGAz6Gmi1r1OEubQuUx5xHE5Pd2Jb8MlA9yGo3EI/s72-c/2-peter-2.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6680420602839162573</id><published>2016-06-04T15:29:00.001+03:00</published><updated>2016-06-04T15:29:47.182+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ማኅበረ ቅዱሳን አሁን የቤተ ክርስቲያን፤ ቆይቶ የመንግሥት መጥበሻ  ምድጃ ነው!</title><summary type="text">





በታሪክ አጋጣሚ የደርግን መውደቅና ግርግርን ተተግኖ
የተፈጠረው ማኅበረ ቅዱሳን የመጥበሻ ምድጃ ከሆነ እነሆ 23 ዓመታት አለፉት። ብዙዎችን በትኗን፤ አሳዷል። ዳግም እንዳይመለሱ በማድረግ
እንደተዋጊ በሬ እየበጠበጠ ከበረት አስወጥቷል። በማወቅም ይሁን ባለማወቅ አፋፍተው ያሳደጉትን አቡነ ጳውሎስን ሳይቀር በአድማ የመጥበሻ
እሳት እየለበለበ እስከመቃብር ሸኝቷል። የአሁኑን ፓትርያርክ የአቡነ ማትያስን ወንበር በተሾሙ ሰሞን ለመረከብ ተፍ ተፍ ብሎ ሳይሳካለት
ቢቀር በተለመደ የመጥበሻ ምድጃው ላይ አስቀምጦ ላለፉት 3 ዓመታት &amp;nbsp;በአድማው ግሪል / GRILL/ እየጠበሰ ይገኛል።


ፓትርያርክ ማትያስ ብቻቸውን ሆነው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6680420602839162573" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6680420602839162573" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/06/blog-post_4.html" rel="alternate" title="ማኅበረ ቅዱሳን አሁን የቤተ ክርስቲያን፤ ቆይቶ የመንግሥት መጥበሻ  ምድጃ ነው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEi_m49Y-P4eh1hvmJwguYJDBE8UoCGvKI0zymdV-zhn0adBImtY-7PAzWU2UHBz3Gr-se9eqZEhzHgqLL_SjzN4xuIkc4brq6u6W_lfE_np-Ntx8yH3N7H9isREi0uWSLwjzOn9jf5L4JQ/s72-c/thZD5N2INR.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6003769425381524810</id><published>2016-06-01T08:58:00.002+03:00</published><updated>2016-06-01T09:01:49.099+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">«ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡት፤ ውሃ ቢያንቅ በምን ይውጡት?</title><summary type="text">









አበው ዘይቤያዊ ምሳሌ ሲሰጡ፤ ፍሬ ነገሩን &amp;nbsp;ሊገልጥ የሚችል
ጥሩ ኃይለ ቃል ይጠቀማሉ። በአንድ ዐረፍተ ነገር ብዙ ሐተታ ሊወጣው በሚችል መልኩ የጉዳዩን ብስለትና ጠጣርነት በደንብ ያሳዩበታል።
ለዚህም ነው «ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡት፤ ውሃ ቢያንቅ በምን ይውጡት?» በማለት መሆን የማይገባው ነገር ሆኖ ቢገኝ መፍትሄው
ግራ የሚያጋባ እንደሆነ ለማስረዳት ይፈለጉት። አዎ፤ በዘመነ አበው ምላጭ፤ &amp;nbsp;እባጭ እንዲፈነዳ፤ የተቋጠረው መግል እንዲፈርጥ ይበጡበት ነበር። በገጠሪቱ
ኢትዮጵያ ዛሬም አልፎ፤ አልፎ ይሰራበታል። &amp;nbsp;ነገር ግን ምላጭ ራሱ
ቢያብጥ በምን ይቆረጣል? ውሃስ ቢያንቅ በምን ማወራረድ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6003769425381524810" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6003769425381524810" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/06/blog-post.html" rel="alternate" title="«ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡት፤ ውሃ ቢያንቅ በምን ይውጡት?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEj8X1sVN6ijmppslvYfFl2RSEiHy3t8RvwmQJ_y4AGyw5keMi2i4bL2IrL5YAqrWgieRd6ztKVoBGQs9SicW0j65FAAhcFG2P7u8B3uLbpsmMMzDYVLFXU_HW0Vc0u1EKwGOHXwHV4cPBM/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3464375058268379279</id><published>2016-05-23T23:12:00.002+03:00</published><updated>2016-05-23T23:12:48.810+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">"ኢየሱስ ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ"</title><summary type="text">





(Part two) www.chorra.net
ትምህርተ ተዋሕዶ ምን ይላል?[3]
“ክርስቶስ አሁን መካከለኛ አይደለም” የሚለው ኑፋቄ ምንጩ የአውጣኪ ትምህርት መሆኑ ይታወቃል። አውጣኪ በአንዱ በክርስቶስ የቃልና ሥጋ መደባለቅ (ቱስሕት)፣ የሰውነት ወደ አምላክነት መለወጥ (ውላጤ) ወይም መለዋወጥ (ሚጠት) ተከናውኗል ብሎ የተነሣ መናፍቅ ሲሆን፣ እርሱም ትምህርቱም ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተወግዘው ከተለዩ ብዙ ምእት ዓመታት ተቈጥረዋል። በእርሱ የኑፋቄ ትምህርት አንጻር ኦርቶዶክሳውያን ሊቃውንት ትምህርተ ተዋሕዶን አምልተውና አስፍተው አስተምረዋል።
የተዋሕዶ ትምህርት “አንቀጸ ተዋሕዶ” እንደሚባል ሊቃውንቱ ያስረዳሉ። ተዋሕዶ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3464375058268379279" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3464375058268379279" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/05/blog-post_23.html" rel="alternate" title="&quot;ኢየሱስ ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh6YveXxKKxZpLl9QBk52UXoY3p5uRPCWryHEVbfw6KBdPxYrAVWROE2v7T0kO3xJx7DYHV9fck7N18u7VfjBWeKt2Mm1dsbKB8sL6hQd2Yyis2c6uFdyCMp-Bl97oHsv1g0eOJang5sR0/s72-c/Screenshot_2016-05-17-16-06-06-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-9173694127957315968</id><published>2016-05-17T16:18:00.000+03:00</published><updated>2016-05-17T16:18:56.925+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">"ኢየሱስ ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ"</title><summary type="text">




Part One (www.chorra.net)

በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መካከለኛነት ላይ በዚህ ዐምድ በተከታታይ የወጡትን ጽሑፎች አስመልክተው፣ የተለያዩ አንባብያን የስልክ ጥያቄዎችንና አስተያየቶችን ለዝግጅት ክፍሉ አቅርበዋል። ከአንባብያኑ መካከል አንዳንዶቹ የክርስቶስን መካከለኛነት ላለመቀበልና ለሌሎች ቅዱሳን ለመስጠት አለን ያሉትን ማስረጃ በማቅረብ ጭምር ለመከራከር ሞክረዋል። ለክርክራቸው እንዲረዳቸውም፣ “ስለዚህ እኛ ከአሁን ጀምሮ ማንንም በሥጋ እንደሚሆን አናውቅም፤ ክርስቶስንም በሥጋ እንደ ሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ፥ አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንደዚህ አናውቀውም” (2ቆሮ. 5፥16) የሚለውን መጽሐፍ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9173694127957315968" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9173694127957315968" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/05/blog-post_17.html" rel="alternate" title="&quot;ኢየሱስ ክርስቶስ የዐዲስ ኪዳን መካከለኛ&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh0mksM5WY2d4dJTCsp3RPpCI-ubeMey1nZY62sWyL6jFy4Do8CzrmQYafqof0RNVUqWtzYhy9aeLjTU54jgSfQpGqT9i4bVdaYu3V20Fx3UAdzEH0OjBWYotVZ-4s_BoH8Qe2UweOmj5I/s72-c/Screenshot_2016-05-17-16-06-06-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5462703965199542960</id><published>2016-05-08T08:36:00.000+03:00</published><updated>2016-05-08T08:36:45.095+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">የፊልም አክተር እንጂ ክርስቶስ አይደለም!!</title><summary type="text">



&amp;nbsp;በኢትዮጵያ ውስጥ ግን አብዛኞቻችን "የኢየሱስ ክርስቶስ" የመሰለንን ፎቶ በየቤታችን ግድግዳ ለጣጥፈናል። ምንም እንኳን በመለጠፉ ረገድ ኦርቶዶክሳዊያን ቢያይሉም፥ ካቶሊኩም፣ ጴንጠውም፣ ሞርሞኑም፣ ጂሆባውም፣ አድቨንቲስቱም በቃ ሁሉም ለማለት በሚያስደፍረኝ መልኩ በቤቱ ግድግዳ ላይ ወይም የሆነ የሆነ ነገሩ ላይ ለጥፏል። ለምሳሌ በስቲከር መልክ መኪናው ውስጥ፤ ባጃጅ ውስጥ፤ ላፕቶፕ ላይ፤ የሞባይል ስልኩ ላይ እና በመሳሰሉት ላይ ለጥፏል። በነዚህ ሁሉ ባይለጥፍ ደግሞ በየዓመቱ የትንሣኤ በዓልን በማስመልከት የፌስቡክ ግድግዳው ላይ መለጠፉን አይተውም። ከፎቶውም ግርጌ ከሚጻፉ ጽሑፎች መካከል "ያዳነኝ ይኼ ነው፤ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5462703965199542960" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5462703965199542960" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/05/blog-post.html" rel="alternate" title="የፊልም አክተር እንጂ ክርስቶስ አይደለም!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjI2RLsa5mlZN9gUzTj-ucLYPZhEVA2o5_Hty83U-X7EOxiFoVCMoXZWpmgDF8qwe2l4lIh2_BrfE90nOPh-h0-PuyAvNmgVC9r3PBrlw41qgQQD364amulP_An6WQV5DSAFFr6prZg2E8/s72-c/CYMERA_20160508_070101.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3118863221951543359</id><published>2016-04-29T09:46:00.000+03:00</published><updated>2016-04-29T11:27:09.941+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">«በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተሥሎ ነበር…»!</title><summary type="text">




የራስ ቅል ኮረብታ በ19ኛው ክ/ዘመን&amp;nbsp;




የማታስተውሉ የገላትያ ሰዎች ሆይ፥ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተሥሎ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ አዚም ያደረገባችሁ ማን ነው?» ገላ 3፤1

ኢየሱስ ክርስቶስ በየዓመቱ የሚከበርለትን የመታሰቢያ ትንሣኤ ሊመሠርት እንዳልመጣ እሙን ነው። የከበረ እንጂ የሚከብር፤ የሚፈጸም እንጂ የሚታሰብ ትንሣኤ ትቶልን አልሄደም።  እንደዚያማ ከሆነ ከሕግ አገልግሎት ገና አልወጣንም ማለት ነው። ለዚህም ነው ሐዋርያው ጳውሎስ ለገላትያ ሰዎች እንደዚህ ያላቸው።



&amp;nbsp;«የማታስተውሉ
የገላትያ ሰዎች ሆይ፥ በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3118863221951543359" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3118863221951543359" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/04/blog-post_29.html" rel="alternate" title="«በዓይናችሁ ፊት ኢየሱስ ክርስቶስ እንደ ተሰቀለ ሆኖ ተሥሎ ነበር…»!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh83EQEWKH76lvDoraabP2_b5JueNt8f6irjsE7hy5WyGoOWKOpK6sfKIEW_FINAtor8A6NDT7stX7ru6bwGtnQ1ZMMiCIeTYuyLEsfFA8kEos0ZnCoHg3Htny6uDectUXoQ6tpjLyi7O0/s72-c/Screenshot_2016-04-29-10-08-02-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3465064662350012351</id><published>2016-04-24T05:29:00.000+03:00</published><updated>2016-04-24T05:31:12.004+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">ትንሣኤ አንድ ነው፣ ሕይወትም እሱ ነው!</title><summary type="text">




ቀልጣፋ ሬስቶራንቶች በቀላሉ የሚስቡን የፈለግነውን ምግብ በምንወደው መንገድ እንድናዝ መንገድ ስለሚከፍቱልን ነው። ጥቂት ካፌዎች ደግሞ ከመቶ በላይ የተለያዩ የቡና ጣዕም እንደሚያቀርቡ በጉራ ይናገራሉ። መኖሪያ ቤቶችና መኪናዎችን ስንገዛ እንኳ የምንፈልገው ምርጫ እንዲያሟላ እንሻለን። በቼኮላት፣ በቫኒላና በእንጆሪ ዓለም ታጥረን መኖር አንፈልግም። ፍላጎት ንጉሥ ነው! እንደግላዊ ፍላጎትህና ምርጫህ የምታገኝበት ሁሉ የተሟላበት ዘመን ነው። የዓይን አምሮትና ፍላጎትን የሚያሟላው ዓለም የእምነት መንገድንም ለዘላለማዊ ሕይወት ይበጃል ያለውን በአማራጭ አቅርቧል።

ታዲያ ለአንተ /ለአንቺ/ ትክክለኛ እምነት የማግኘቱ ሁኔታስ ምን</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3465064662350012351" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3465064662350012351" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/04/blog-post_24.html" rel="alternate" title="ትንሣኤ አንድ ነው፣ ሕይወትም እሱ ነው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhouRqipAySRC-vIpSSMAB9bvQZU7F-RkXyH8CHdLJtYtfEkch9IQRQ16OKPo5qaj_RmH4x2rLCHMe7b5YV5x5eoHj2XAc6BTDzJcsLd6gKBIc44QuW9YX8gKpRtviaN-P_FMBlUp-3WsE/s72-c/Screenshot_2016-04-23-15-22-42-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6546810125309625935</id><published>2016-04-22T07:40:00.000+03:00</published><updated>2016-04-22T07:40:31.320+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">በዲሲ ቅ/ማርያም ቤተክርስቲያን የሥልጣንና የገንዘብ ጦርነቱ ተባብሶ ቀጥሏል!</title><summary type="text">



በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እየተለመደ የመጣ ችግር አለ። በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናት ውስጥ በሁለትና ሦስት ጎራ ተከፋፍሎ የመጣላት፤ የመደባደብና ፍርድ ቤት ድረስ የመካሰስ አደጋ ከመቼውም ጊዜ በላይ እየሰፋ መጥቷል። መሠረታዊው የግጭቱ ምክንያት ሲገመገም በሁለት ነጥቦች ላይ ያጠነጥናል። &amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; የሴራው መነሻ፤1/ በተለያየ መንገድ ገንዘብ ለመዝረፍ እና2/ በቤተ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6546810125309625935" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6546810125309625935" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/04/blog-post_22.html" rel="alternate" title="በዲሲ ቅ/ማርያም ቤተክርስቲያን የሥልጣንና የገንዘብ ጦርነቱ ተባብሶ ቀጥሏል!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhjESdkGvFGg8FjudKa-GvpIw3VBW3fMSVxuhB0q_mWdgYEFu5EIzqIBfC4ajEwz1f9bBDukNsIwHnzxTrwR00qxQfKcA05VYVFpgO1JD_qJJ_tXl-yxzuSbsDNTA8sbP1Fc4eTDJCBaKI/s72-c/w.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-744586100315411269</id><published>2016-04-14T17:39:00.001+03:00</published><updated>2016-04-14T17:39:58.797+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">ውስጤ መኖር ያለበት ቃና ቲቪ ሳይሆን መንፈስ ቅዱስ ነው!!</title><summary type="text">


ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከወዳጅ ጓደኞቼ ጋር በተገናኘን ቁጥር የመወያያ አጀንዳችን የሆነው ጉዳይ የዛሬውን ፅሁፍ እንድፅፍ አስገደደኝ፡፡ ዋና መቀመጫውን በዱባይ አድርጎ በቅርብ ጊዜ በሀገራቸን ስርጭቱን የጀመረው ቃና ቴሌቪዥን በአማረኛ እየተረጎመ (dubbing) በሚያቀርባቸው የቱርክ፣ የጣሊያን፣ የህንድ፣ የጃፓን እና የመሳሰሉት ሀገሮች ተከታታይ ፊልሞቹ የበርካታ ሰወችን ቀልብ እንደገዛ ሁላችንም እናውቃለን፡፡ በእጅጉ የሚገርመው ደግሞ በዙሪያየ ያሉና የማውቃቸው በርካታ ክርስቲያኖች ጭምር ለእነዚህ የባህር ማዶ ፊልሞች እጅ ሰጥተው በጉጉትና በከፍተኛ ናፍቆት ሲጠብቁ ማየት ነው፡፡ የቃና ቲቪ ፊልሞች የሚታዩበት ሰዓት ደግሞ ወላጆች</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/744586100315411269" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/744586100315411269" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/04/blog-post_14.html" rel="alternate" title="ውስጤ መኖር ያለበት ቃና ቲቪ ሳይሆን መንፈስ ቅዱስ ነው!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh7-EJJIJ2AB0JRI4l7Rx1CRuSiueyAnPtelC45b7iMB1uiOH1T51dRYJLO8gVqHsEZEXr-x9kEyQbzpLlAqrOi8qe_CHYEE-zuTuylLpsc15-PRMimtDL8mES7qnfYTKVn9E5LVn2N-gM/s72-c/FB_IMG_1460644042132.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2963609843721388183</id><published>2016-04-08T08:50:00.000+03:00</published><updated>2016-04-08T08:50:22.621+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም!!! </title><summary type="text">



ማቴ 7፣21
በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ፥ ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም። እንዳለው ጌታችና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌላውያን ነን ባዮቹ የእግዚአብሔርን ቃል እንዲሰደብ እያደረጉ. "ጌታ ሆይ፣ ጌታ በማለታቸው የዳኑ ቢመስላቸውም የተጠበቁት ለፍርድ ነው። በነሱም የከፋ አድራጎት ሰዎች ወደተገለጠው እውነት እንዳይደርሱ በማድረግ ላይ ተጠምደዋል። በተለይም በአፍሪካ ክፍለ አህጉር ክርስቲያን ነን በሙሉ ፓስተሮች እየተፈፀመ ያለው ዘግናኝ ድርጊትና በቤታችን በኢትዮጵያ ላይ መርገም የሚያመጣ ፀረ ክርስትና ሁኔታ እየተፈፀመ ነው። ሌብነት፣ ዝሙት፣ የእግዚአብሔርን</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2963609843721388183" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2963609843721388183" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/04/blog-post_8.html" rel="alternate" title="ጌታ ሆይ፥ ጌታ ሆይ፥ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማያት የሚገባ አይደለም!!! " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhzLnlupHDtHJcHDgn1Mo4MnaEvxRWckroY5l16XHJi9StPrmuDJo0scIEzbckRTNGcloJgvFFm-PWP_y52IXCmuqduyplGJ9ORp5ezHTPb0EwsTce5lGTB7SS0S0OYOSWCjW5_gpRy9C0/s72-c/Screenshot_2016-04-08-08-24-54-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7482459064051143946</id><published>2016-04-05T16:57:00.001+03:00</published><updated>2016-04-05T16:58:15.634+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ደቀ መዝሙር ከፍያለው ቱፋ ወደኮሌጁ እንዲመለስ ተወሰነለት!</title><summary type="text">




ሰበር ዜና
&amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp;ደቀመዝሙር፥ ዲያቆን፥ ዘማሪ፥ መምህር ከፍያለው ቱፋ ‹‹በሰዋሰወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ›› በነጻነት እየወጣ እየገባ እንዲማር የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ምድብ አንድ ፍ/ብሔር ችሎት ወሰነ!!
&amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp;የሞት ጣር የሚያቅረው ማህበረ ቅዱሳን የተባለ የባንዳ ስብስብ፥ ባሳለፍነው ሳምንት ደቀመዝሙር ከፍያለው ቱፋ ከሰዋሰወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ መንፈሳዊ ኮሌጅ፥ ከትምህርት ገበታው እንዲነሳ በላካቸው ጀሌዎቹ በኩል ተሟግቶ ‹‹እንዲታገድ›› ማድረጉ የሚታወስ ነው፡፡ ይህችም እንደትልቅ ድል ተቆጥራ ‹‹ሐራ ዘተዋህዶ›› </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7482459064051143946" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7482459064051143946" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/04/blog-post_5.html" rel="alternate" title="ደቀ መዝሙር ከፍያለው ቱፋ ወደኮሌጁ እንዲመለስ ተወሰነለት!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhc6anpHl9HIj43D3Ii-qWpPPxqIoTJukP49j8mkmo7_dQR5amSMwF7kzHP3d1wTEhrw2rOsaBonLjhusZ8Aq8aCthgTGWATg9147jwzJQi9j-Cg3D8GLYHGCxqmVWPtS4NE8HQ6YLtl78/s72-c/Screenshot_2016-04-05-16-49-11-1-1-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8813737263117408475</id><published>2016-04-01T08:06:00.000+03:00</published><updated>2016-04-01T08:06:25.169+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">ያገር ያለህ ወይም የዳኛ ያለህ!!!</title><summary type="text">



ከእውነቱ ( ክፍል ሁለት)

በማህበሩ መንፈሳዊ እንቅስቃሴ ላይ ያስተዋልኩት ድካም፡ 


 የግብጽ ቤተ ክርስቲያን የጫነችብንን ኢመጽሐፍቅዱሳዊ የባእላት አከባበርን ሕዝቡ በበለጠ

መልኩ እዲቀጥልበት ለማድረግ ሰምተናቸው ለማናውቃቸው ሰዎች የቅድስና ማእረግ

በመስጠት/በማሰጠት ሕዝቡ ከሥራ ይልቅ ባእል አክባሪ እንዲሆን መደረጉ፣

 በሌለ የጉልበትና የገንዘብ አቅም ሕዝቡ ለጽድቅ እየተባለ ወደ ተለያዩ ስፍራዎች በመጓጓዝ

እንዲደክም መደረጉ /ፈጣሪ በቦታ የሚወሰን ይመስል/

 በዓለም አብያተ ክርስቲያናት ታሪክ ውስጥ ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ የጽላት ቀረጻና

የታቦት ተከላ ሥራ መሥራት፣

 እግዚአብሔርን ተርቦና </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8813737263117408475" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8813737263117408475" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/04/blog-post.html" rel="alternate" title="ያገር ያለህ ወይም የዳኛ ያለህ!!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEi3X-8bmUHTibd5GfyKqpgpCzglxUez1KrifAQaLhRc16qrBf1U5re1-pyAl7iucSg9ER_M94l4332LXRWQchw2d9zxkAshD7kwYuUGU6NRUDaa3kZIxg21dZ4d9ILnhELhcEaHUd-Ag0M/s72-c/Screenshot_2016-04-01-07-47-00-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5124537860775775293</id><published>2016-03-29T07:02:00.000+03:00</published><updated>2016-03-29T07:02:37.649+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">የሕይወት ጉዞ ጠላቶች አይለወጡም!</title><summary type="text">



/ኤፍሬም ባለጊዜ/
ሁለት ሰዎች በከፍተኛ ሁኔታ ክርክር ገጥመዋል። አንዱ አማኝ ሲሆን ሌላኛው ከሀዲ ነው፣ ያውም የፈጠረውን አምላክ የካደ። ክርክራቸው ወዲህ ነው። አማኙ እግዚአብሔር አለ ይላል። ከሀዲው ሰው ደሞ በፍጹም የለም ይላል። አማኙ ሰው የእግዚአብሔርን መኖር ለማስረዳት መጽሐፍ ቅዱሱንም፣ ሳይንሱንም እያጣቀሰ ብዙ ተናገረ። ነገር ግን ሰሚ አልነበረውም። ከብዙ ክርክር በኋላ ይህ አማኝ ሰው አንድ ጥበብ መጣለትና ከሀዲውን ሰው እንዲህ ሲል ጠየቀው። እግዚአብሔር ቢኖር ይሻላል ባይኖር? ይህን ጊዜ ከሀዲው ሰው ፈጠን ብሎ ባይኖር ይሻላል አለ። &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp; &amp;nbsp;ልብ በሉ! &amp;nbsp;እንግዲህ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5124537860775775293" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5124537860775775293" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/03/blog-post_29.html" rel="alternate" title="የሕይወት ጉዞ ጠላቶች አይለወጡም!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhyvmz42DSUPVP9VLezAX5kRb0pbZ53yr4ZcUQEBze_ZzqukBE7oAZcYXvwTKjmL-xZ_VnLe5z25SquiA2g47WGymtmbL5Pmsc8tc2kU5sIo1hyoP2uMDfuWZMS_IMOUTlZ4uek9NZLFGg/s72-c/Screenshot_2016-03-29-06-36-47-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4346523700166836272</id><published>2016-03-26T13:38:00.001+03:00</published><updated>2016-03-26T13:50:44.382+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ቀሲስ የ“ክብረት ልጅ”፥ ምነው በስድብ ቃል በጣም ጮኸ?! </title><summary type="text">



ምንጭ፦ የአቤኔዘር ተክሉ ገጽ http://abenezerteklu.blogspot.com/
የክብረት ልጅ እይታዎቹን በሚያቀርብበት ብሎጉ፥ “ፓትርያርኩ፦ ለኢትዮጲያ የደኅንነት ፣ ለምእመናን የድኅነት ሥጋት” በሚል አንድ ጽሁፍ፥ ዛሬ አስነብቦ ድንገት ያየ ሰው ጠቆመኝና ወደጡመራው መድረኩ ገብቼ አነበብኩት፡፡ ዳንኤል በዚህ ጽሁፉ “100% ማኅበረ ቅዱሳን ሊያዘጋጀው ከጫፍ የደረሰውን ዐውደ ርእይ የከለከሉት ፤ ያስከለከሉት ፓትርያርኩ ናቸው”፥ ብሎ ደምድሞ አስቀምጦታል፡፡ የዐውደ ርእዩ ባለቤት ማኅበረ ቅዱሳን ደግሞ፥ በዋናው ጸሐፊው አቶ ተስፋዬ ቢኾነኝ በኩል ትላንት ማምሻውን ለጋዜጠኞች በሰጠው ጋዜጣዊ “መግለጫ”፥ “ለመታገዱ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4346523700166836272" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4346523700166836272" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/03/blog-post_26.html" rel="alternate" title="ቀሲስ የ“ክብረት ልጅ”፥ ምነው በስድብ ቃል በጣም ጮኸ?! " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhEtlFY23IksZyLeCu_6J4b0GrJMGLz40aJxKlZebkXM-TeYF4xzoz_LrRWNfXT1xt-8Nb_IZDkuYfVteH_DKl6Ao2oSoNs59P_294u6grqerhnhmZp5EQXEWybuAGGVhDCP0Ps3QoIL64/s72-c/Screenshot_2016-03-26-13-30-47-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3635722522087724138</id><published>2016-03-22T20:11:00.001+03:00</published><updated>2016-03-22T20:12:28.133+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">እነሆ ሁለቱ ኪዳናት!!!</title><summary type="text">



ከእውነቱ (ክፍል ሁለት)

መግቢያ

ስለ ሀልዎተ እግዚአብሔርና ስለ ትምህርተ ድነት በኛ ቤተ ክርስቲያን ተረስቶ ኖሯል፤ አሁንም እንደ ተረሳ ነው፡፡ አምስቱ አዕማደ ምስጢር የሚባል የዶግማ ትምህርት አለ፡፡ ግን እንኳንስ ለህፃናትና ላልተማሩ ሰዎች ዕድሜ ልኩን በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ኖርኩ ለሚልም በቀላሉ ሊረዳ አይችልም፡፡ ዋናውና የሕይወት ትምህርት ወደ አንድ ጎን ተጥሎ ነው የኖረው፤ አሁንም ቢሆን ያሰበበት የለም፡፡ ከቃል ትምህርቱ ከዜማው፣ ከቅኔውና ከአንድምታው መቅደም የነበረበት የክርስቶስ ቤዛነት ትምህርት ነው፡፡ ትምህርተ መለኮትን (ቲኦሎጂን) ተማረ ቢባል ትምህርቱ ተንሳፋፊ ነው፡፡ መሠረቱን ለቆ አየር ላይ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3635722522087724138" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3635722522087724138" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/03/blog-post_22.html" rel="alternate" title="እነሆ ሁለቱ ኪዳናት!!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhc-7EeHJxcbNpEcsysiZIXwMi5h-4RpAPNNWe6U7YlBSQOewFDAX_05GtTqf5YY0pb4qtKnj_W2IGnqWfyw24SlitCbzMpkLEJG5cvbov2uczpEqjja_5Hfk_pnU6EJRrMq67nPiQ3U38/s72-c/FB_IMG_1458669329626-1.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-777076658804755466</id><published>2016-03-20T14:13:00.001+03:00</published><updated>2016-03-20T14:14:08.739+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">በከበሮና በዘፈን አመስግኑት፤ በአውታርና በእምቢልታ አመስግኑት!</title><summary type="text">
መዝ 150ሃሌ ሉያ። እግዚአብሔርን በመቅደሱ አመስግኑት፤ በኃይሉ ጠፈር አመስግኑት።በችሎቱ አመስግኑት፤ በታላቅነቱ ብዛት አመስግኑት።በመለከት ድምፅ አመስግኑት፤ በበገናና በመሰንቆ አመስግኑት።በከበሮና በዘፈን አመስግኑት፤ በአውታርና በእምቢልታ አመስግኑት።ድምፁ መልካም በሆነ ጸናጽል አመስግኑት፤ እልልታ ባለው ጸናጽል አመስግኑት።እስትንፋስ ያለው ሁሉ እግዚአብሔርን ያመስግን፦ ሃሌ ሉያ።




</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/777076658804755466" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/777076658804755466" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/03/blog-post_20.html" rel="alternate" title="በከበሮና በዘፈን አመስግኑት፤ በአውታርና በእምቢልታ አመስግኑት!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/NkPStTwn83Q/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3173961159918429427</id><published>2016-03-19T08:27:00.002+03:00</published><updated>2016-03-19T08:28:31.032+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">ያገር ያለህ ወይም የዳኛ ያለህ!!!</title><summary type="text">



ከእውነቱ /ለውይይት የቀረበ/

&amp;nbsp;1/ መግቢያ

በድሮ ጊዜ ሰው በሰው ሲበደልና ፍትሕ ሲጓደል ‘ያገር ያለህ’ ወይም ‘የዳኛ ያለህ’ በማለት ይጮህ ነበር፤ ይህ ዓይነቱ የተበዳይ ጮኸትም ለትውልድ መርገም እንዳይሆን ተብሎ በአካባቢው በሚኖሩ እድሜና ልምድ ጠገብ ሺማግሌዎች ገላጋይነት/ዳኝነት የበደለ እንዲክስ የተበደለ ደግሞ እንዲካስ በማድረግ ጉዳዩ እልባት እንዲያገኝ ይደረግ ነበር፤ እኔም ዛሬ በዲሞክራሲ ስም በምድራችን ውስጥ እየሆነ ያለውን አጠቃላይ እንቅስቃሴ /በተለይ ባለውለታ በሆነችው በኦርቶዶክስ ቤ/ክ ውስጥ/ ቀረብ ብየ ስመለከት ይህ እውነተኛ የፍትህ ፈላጊዎች ያገር ያለህ ጩኸት ትዝ ብሎኝ ለኢትዮጵያውን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3173961159918429427" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3173961159918429427" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/03/blog-post_19.html" rel="alternate" title="ያገር ያለህ ወይም የዳኛ ያለህ!!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgbfs3ZcKnHF6WpPN1SqwtCpAdrgLupSVQ2XkdBa0VmZqgNqkrZxxLDKvC_MbWF7U16Iz0WA1erfpG7Pt-a_p6gpsZ9vfTFPltX_3Erba4t-Cy24nqL88PQPuL9PtWUjX_9KTfvDCsDvUY/s72-c/Screenshot_2016-03-19-08-08-56-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2438861200116961566</id><published>2016-03-13T06:53:00.001+03:00</published><updated>2016-03-13T06:54:22.431+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">እነሆ ሁለቱ ኪዳናት!</title><summary type="text">


መቅድም
&amp;nbsp;‹‹እነሆ ሁለቱ ኪዳናት›› በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ይህ መጽሐፍ በ2002 ዓ.ም ‹‹ሁለቱ ኪዳናት›› በሚል ርዕስ በመሪጌታ ሃየሎም ተዘጋጅቶ በማኅበረ ቅዱሳን አሳታሚነትና አከፋፋይነት በተሠራጨው መጽሐፍ ውስጥ ለተላለፉት ኢ-ኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮዎች መልስ ለመስጠት ቢሆንም በችግሮቹ ላይ ብቻ ከማትኮር ይልቅ አንባቢያን ሃሳቤን በቀላሉ እንዲረዳልኝ ያስችላሉ ያልኳቸውን መሠረታዊ የመጽሐፍ ቅዱስና የታሪክ እውነታዎች በማሰባጠር በማስረጃ አስደግፌ ለማቅረብ ሞክሬያለሁ፡፡  የዚህን ጽሑፍ ረቂቅ ያሳየኋቸው አንዳንድ ወንድሞች የሁለቱ ኪዳናትን ጸሐፊ፣ አርታኢና አሳታሚ ማኅበር የእምነት አቋም ተወራራሽነት ለመግለጽ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2438861200116961566" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2438861200116961566" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/03/blog-post_13.html" rel="alternate" title="እነሆ ሁለቱ ኪዳናት!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEg_ISr8X-Bo64dUuMKsTpflLiuYXbwWe_UtGDlZhT1y4vvKvnl-kvZoWEa-xMqPI9AU6xAllCaE-DF77hHTpw3xawwiAvafGP5k7U3wSAupleMhwD-gwuDjh8_c5eDPvsfwTvqu9d7G3dM/s72-c/FB_IMG_1457844154137.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3188072564495031217</id><published>2016-03-10T07:24:00.000+03:00</published><updated>2016-03-10T08:18:00.889+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">የተሸጠ ብኩርና!</title><summary type="text">


(መነሻ ሃሳብ በደግፌ ጃክሰን)

&amp;nbsp; ነጠላ ያስረዘሙ ፈሪሳዊ ሰልፈኞች ከመጻሕፍቱ ጀርባ በኦርቶዶክሳዊ አቋቋም አደግድገው ቆመዋል። ከድንኳኑ ውጨኛው ክፍል "5ኛው የማኅበረ ቅዱሳን የመጻሕፍት ኤግዚቢሽን"የሚል ጽሑፍ በጉልህ ተጽፎ ተሰቅሏል። ሰይጣንም፣ ክፉውም፣ ጠማማውም፣ ነፍሰ ገዳዩም፣ ወንበዴውም፣ ሟርተኛውም ሰው "ቅዱስ ነኝ"ቢል በዚህ ዘመን የሚጠይቀው ስለሌለ (አሁን ጥያቄ የለም ማለት እስከመጨረሻው ጥያቄ የለም ማለት አይደለም) በቅድስና ማኅበር ስም የተጻፈውን ማስታወቂያ ካነበብኩ በኋላ ስለቅድስናው የሚመሰክር ፍንጭ ፍለጋ ወደድንኳኑ ጎራ አልኩ።&amp;nbsp; እዚህ ላይ አንባቢን ላስገነዝብ የምፈልገው ነገር እኛ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3188072564495031217" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3188072564495031217" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/03/blog-post.html" rel="alternate" title="የተሸጠ ብኩርና!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjMyKedPH52axnAtFLKylMNAZQ_0VgC9XNDlocZDkV5k9Rcw87bIQgTRXkHmWMvcw2RL5HpHPhg8gxBpOVQ4EJXS_JZb1HI8h05al60pNXyexaECBSSeER-HlUUlyBKxiB219-4uhrjU9I/s72-c/Screenshot_2016-03-10-19-07-15-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6502113607342117209</id><published>2016-02-27T06:31:00.001+03:00</published><updated>2016-02-27T08:06:45.360+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">የዛሬ ታቦትና ጽላት ከሙሴ ዘመን ጋር በጭራሽ አይገናኝም! </title><summary type="text">
አንዳንዶች ከአበው የተረከብነው አስተምሕሮና ሕግ በማለት ሁሉን ነገር እንደወረደ እንድንቀበለው ይፈልጋሉ። አዎ፣ አበው ብዙ ነገር አስተላልፈውልናል። ነገር ግን የተላለፈልን ነገር ሁሉ ጠቃሚ ነው ማለት አይደለም። ለእግዚአብሔር ይቀርብ የነበረ የቤተመቅደሱ መስዋእት በመቅደሱ ሚዛን ይለካ እንደነበረው ሁሉ የተላለፈልን የአበው አስተምሕሮ ሁሉ በእግዚአብሔር ቃል ሚዛን መሰፈር አለበት። ምክንያቱም ከኛ በፊት ያለፉ ሁሉ በእድሜ አበው ቢሆኑም በአስተምሕሮ ግን በአበው ከለላ የስሕተት አስተምህሮ በስማቸው ሊገባ ይችላልና ነው። ስለሆነም በጅምላ አባቶቻችን ማለት ብቻውን ከስሕተት አያድንም። የአባቶች ትምሕርት ከመጻሕፍት ውጪ እንዳይኾኑ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6502113607342117209" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6502113607342117209" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/02/blog-post_27.html" rel="alternate" title="የዛሬ ታቦትና ጽላት ከሙሴ ዘመን ጋር በጭራሽ አይገናኝም! " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgBekSh342MFl5hoeCwj8AtY1c_qQAoMszKVEXgwvJVDhEVNydXnMnWZg5pbSmDpSuJZDkFHPy9Xv-bgo6SfRRwYG1D9sd7mf0KyptV9cnlc0WDoDBEun4sKdovxJhQEWb5JWlGVENJA8Q/s72-c/2016-02-07+05.40.27+%25281%2529.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4947179553324133073</id><published>2016-02-23T07:45:00.000+03:00</published><updated>2016-02-23T07:45:29.035+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ቃል ኪዳን!</title><summary type="text">



“ከመረጥኹት ጋራ ቃል ኪዳኔን አደረግኹ” (መዝ. 88/89፥3)።
በዚህ ቃል ሽፋንነት የገባው የስሕተት ትምህርት፥ የክርስቶስን የመካከለኛነት ስፍራ ለፍጡራን አሰጥቷል። እግዚአብሔር በብሉይ ኪዳን ዘመን ከተለያዩ ቅዱሳን ጋር ስለ ልዩ ልዩ ጕዳዮች የገባውን ቃል ኪዳን መነሻ በማድረግና፥ “ከመረጥኹት ጋራ ቃል ኪዳኔን አደረግኹ” የሚለውን ቃል በመታከክ፥ በዐዲስ ኪዳንም ኀጢአተኞች ወደ መንግሥተ ሰማያት የሚገቡበትን የተለያየ ቃል ኪዳን ለቅዱሳን ሰጥቷል የሚሉ አሉ።
በቅዱሳን ስም በተደረሱት ገድላትና ድርሳናት ውስጥ፥ ከራስ ዐልፈው ሰባትና ከዚያም በላይ ያለውን ትውልድ ወደ መንግሥተ ሰማያት የሚያስገቡ ቃል ኪዳኖች እንዳሉ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4947179553324133073" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4947179553324133073" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/02/blog-post.html" rel="alternate" title="ቃል ኪዳን!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjEmzSOBoFsvMaTg67p_JPGryHod21ktXbqakjulNSuVigc5SnpZDM7KwI6frNXakrrUgLyt9SEKc5FHLOiOqUG_F3pzWnzK0hElEeIt9YOqRVAs_FdS6IiYvIOoJVgvcpSkuD8jOFW-Ns/s72-c/Screenshot_2016-02-22-07-40-43-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4843633875702930353</id><published>2016-02-14T13:54:00.001+03:00</published><updated>2016-02-14T13:54:32.376+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">የቫላንታይን ዴይ ከክርስትና አንፃር!</title><summary type="text">


ስንቶቻችን ይሆን የቫለንታይን ቀን (የፍቅረኞች ቀን ብለን የምናከብረው) የሚከበርበት ምክንያትና መነሻው የምናውቀው? ወይስ ሰው ስለ አከበረውና የስልጣኔ መገለጫ መስሎን ነው የምናከብረው? ክርስቶስ ከመወለዱ ከብዙ ክፍለ ዘመናት በፊት አረማዊ ሮማውያን የካቲት 14 ማታና የካቲት 15 "የተኩላ አዳኙ" ለሚሉት ሉፐርኩስ (Lupercus) ክብር በማለት በጣኦት አምልኮ ያከብሩት ነበር። ሮማውያን ይህ በዓል ሉፐርካልያ (Lupercalia) ይሉታል።ንጉሥ ቆንጠንጢኖስ ክርስትና የሮማውያን ይፋዊ ሃይማኖት መሆኑ በማወጁ ማንኛውም የጣኦት አምልኮ እንዲቀር ቢያስጠነቅቅም የተወስኑ ሮማውያን ሰዎች ግን በዓሉን ማክበር አልተዉም።ይህንን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4843633875702930353" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4843633875702930353" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/02/blog-post_14.html" rel="alternate" title="የቫላንታይን ዴይ ከክርስትና አንፃር!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhrC39-0y0XRAjrEP2c7V7oy9wzXLxyi5BzDsni5U4fbU12dFlfBADLhn65KjbbNX2e796FtIZsoto2eHmsBoJ7whTD3PWjxAyWuIikflQVmjIo6_8v3cbnijXqExvOCsX63R3S826Ne6k/s72-c/light_bible.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3298211225806114236</id><published>2016-01-30T09:42:00.001+03:00</published><updated>2016-01-30T09:45:41.265+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ፓትርያርክ ማትያስ ስለማኅበረ ቅዱሳን የጻፉት ደብዳቤ ከመዘግየቱ በስተቀር ሀቅነቱ ጥያቄ የሚያስነሳ አይደለም!</title><summary type="text">


ማኅበረ ቅዱሳን ማለት ለተረት፤ ለእንቆቅልሽ፤ ለልማድና ለባህል እምነት ጥብቅና የሚቆም፤ የወንጌል ቃል ጆሮውን የሚያሳክከው፤ በኢየሱስ ክርስቶስ የእውነት መንገድ ላይ ቆሞ እንዳይገለጥ መጋረጃ የሚጋርድ የጠላት መልእክተኛ ማለት ነው። ማኅበረ ቅዱሳን በሀገሪቱ ላይ የብርሃን ወንጌል እንዳይበራ የጭለማ ሥራ የሚሰራ፤ ሰዎች በእጃቸው ያለውን እውነት እንዳያዩ ወደገደል የሚመራ እውር መሪ ማለት ነው።
ማኅበረ ቅዱሳን ማለት በአንድ ወቅት የእግዚአብሔር ሕዝብ የተባለው እስራኤል በእግዚአብሔር ላይ ያለውን እምነት ትቶ የራሱን የልብ መሻትና ምኞት በተከተለበት ወቅት እንደሆነው ዓይነት በተመሳሳይ መልኩ በሀገራችን በኢትዮጵያም ከፊት </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3298211225806114236" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3298211225806114236" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/01/blog-post_30.html" rel="alternate" title="ፓትርያርክ ማትያስ ስለማኅበረ ቅዱሳን የጻፉት ደብዳቤ ከመዘግየቱ በስተቀር ሀቅነቱ ጥያቄ የሚያስነሳ አይደለም!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjdskjfpBpJYKBqOZvv09fJnBCqYoFzQXC9NTuwK7DmaOQ3s5vyvFJdkt7rcLGhuzU5ZApOaBIy16dqzJlXUBFjoJ8TCYajNIM3IKi6d-9ud7SWmqEjNP1uEJj9ZjbwZiX4nHVCjEMZBvo/s72-c/abune-matyas-17.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6336232861071799203</id><published>2016-01-25T19:04:00.001+03:00</published><updated>2016-01-25T19:05:05.194+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ተሐድሶ ወደቀደመ የወንጌል ቃል መመለስ ማለት ነው!</title><summary type="text">


(ተሐድሶ ተስፋዬ)

ለኦርቶዶክስ የተከለከለ ፅሑፍ !!
ድንገት እንኳ ብታነቡም እንዳትጨርሱት !!

በሰላም አለቃ በክርስቶስ ኢየሱስ ስም ሰላም ብያለሁ፣ሰላሙ ይብዛላችሁ !! እስኪ ደግሞ ትንሽ ለክርስቶስ ብዬ ልሰደብ !!

የኦርቶዶክስ ህዳሴ በኛ በልጆቿ ከግብ ይደርሳል !! አሜን የምትሉ ለምልሙልን !! እንደምንም  አንብቧት ።
ከተሀድሶ እንቅስቃሴዎች ዉስጥ በትንሹ ላካፍላችሁ...

1.1. ""ማርታን ወደ ማርያም የመቀየር ተሐድሶ""

ሰዎች ወደ እግዚአብሔር ቃል ካልተመለሱ ወደ እግዚአብሔር አይመለሱም፤ ጌታ እንዳለው
“የሚያስፈልገው ግን ጥቂት ወይም አንድ ነገር ነው፤ ማርያምም መልካም ዕድልን መርጣለች፤ ከእርስዋም </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6336232861071799203" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6336232861071799203" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/01/blog-post_25.html" rel="alternate" title="ተሐድሶ ወደቀደመ የወንጌል ቃል መመለስ ማለት ነው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEineuRwShuruIiz5B7POMWWLDbJBcgZRMswUpUe87X1GDEY29aQCtBTb0JURfBkrMWPsQnfAemLSq95WZo9ClFlk9DScnhJrwziCBjwaC40rI5S4yahCInAH6PQ64sA0kPbK_97R4-8STk/s72-c/CYMERA_20160125_185309.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8642068353230927384</id><published>2016-01-24T13:02:00.000+03:00</published><updated>2016-01-24T13:14:02.869+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">"ቅድስና ለእግዚአብሔር"</title><summary type="text">



(ተረፈ አበራ)
ሰው በክርስቶስ ሲያምን ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል ።ሮሜ 4:25 ይህ ማለት በታረሰ መሬት ላይ ተተክሎ እንደ ጸደቀ ወይን ይሆናል።ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል እንደ ሊባኖስ ዝግባ ይለመልማል እንደሚል መጽሐፍ ፍሬ ያፈራል።መዝ 29:92 ፍሬው ቅድስና ይባላል።ጽድቅና ቅድስና እምነትና ሥራ ይባላሉ ።ያዕ 2:14 ቅድስና መለየት ማለት ሲሆን ሰው በክርስቶስ ጸጋ መጽደቁን የሚያረጋግጥበት የመንፈስ ፍሬ ነው ።ይህም ማለት ውስጣዊ ጤንነት እና ንጹህነት ወይም ከእንከን መራቅን ያመለክታል።እግዚአብሔር በባህሪው ቅዱስ ነው ።ሰዎችን በጸጋው ይቀድሳል።
&amp;amp;nbsp; ቅድስና የሚያስፈልገን ነገር ግን ያልፈለግነው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8642068353230927384" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8642068353230927384" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/01/blog-post_24.html" rel="alternate" title="&quot;ቅድስና ለእግዚአብሔር&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgoR0zRoRMPpTU8rhFUAh_yOkWCyribE2WIwGtg-DM46GAgmBMEpoI4tHjESQwbAwYh64yOG9yzqjlqmQ9VymmYnCuJx10hyphenhyphen7A97oTEn4TENw6sVgtYy9qf3kMTDvhumkT8AYG2osr6ARU/s72-c/Screenshot_2016-01-24-12-08-26-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5451053456601621651</id><published>2016-01-20T09:49:00.000+03:00</published><updated>2016-01-20T09:52:48.132+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ተቀባይነት ያጣ እውነት!</title><summary type="text">









ብዙ ብለናል፤ ብዙ ተብሏል። &amp;nbsp;ችግሩ ያለው የሚነገር እውነት አለመኖሩ ሳይሆን እውነቱን የሚቀበል መጥፋቱ
ላይ ነው። ተቀባይነት ያጡ እውነቶችን መጽሐፍ ቅዱስን ዋቢ አድርገን እናቀርባለን።



1/ ታቦት



ታቦት ማለት ማደሪያ፤ማኅደር ማለት ነው።&amp;nbsp; ቃልኪዳናዊ አሠራሩም ከዚህ የሚከተለውን ይመስላል። 

«እኔ እንደማሳይህ ሁሉ፥ እንደ ማደሪያው ምሳሌ
እንደ ዕቃውም ሁሉ ምሳሌ፥ እንዲሁ ሥሩት። ከግራር እንጨትም ታቦትን ይሥሩ፤ ርዝመቱ ሁለት ክንድ ተኩል፥ ወርዱም አንድ ክንድ ተኩል፥
ቁመቱም አንድ ክንድ ተኩል ይሁን። በውስጥና በውጭም በጥሩ ወርቅ ለብጠው፤ በእርሱም ላይ በዙሪያው የወርቅ አክሊል </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5451053456601621651" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5451053456601621651" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/01/blog-post_20.html" rel="alternate" title="ተቀባይነት ያጣ እውነት!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgFmR50CBf3SwARJGccBsY9c_HYofRkhgEGpAhmkfY-eqR4zoclhS8JzMd4CZXK3b7fR8v0qcoJl2Ar-IP3Rvmde9fAJTYxw6Wf-ZADqOV4bl2eVeqNJS3f5kgS1ZlcPFZ11QYGvP-6VRw/s72-c/.540.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8223402136202894084</id><published>2016-01-01T12:35:00.001+03:00</published><updated>2016-01-01T12:36:33.842+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!</title><summary type="text">



&amp;nbsp;(በአማን ነጸረ ክፍል 4)

(7.1) ግርማዊ ቀዳማዊ አጼ ኃይለሥላሴ በጻፉት በመጀመሪያው ‹‹ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ›› መጽሐፋቸው ገጽ-137 ይሕንኑ ሁኔታ (የቶፋ ሥርዓት) በጥቁምታ ያመላክቱናል፤እንዲህ ሲሉ ‹‹በኢትዮጵያ የካሕናት ቁጥር እጅግ ብዙ ነው፡፡ለነዚሁም ሁሉ መንግሥት ከያውራጃው ከግማሽ እስከ አንድ ጋሻ መሬት ለእያንዳንዱ ካሕን ርስት እያደረገ ሰጥቷቸዋል፡፡ይኸውም ርስት እየሆነ የተሰጠው መሬት ለልጅ ልጅ የሚያልፍ [በመሆኑ] ቤተክርስቲያን ልታዝዝበት አትችልም፡፡በዚህም ላይ ከንጉሠ-ነገሥቱ ዠምሮ መሳፍንቱ መኳንንቱም ሌላውም እነሱን የመሰለው ሁሉ ወይዛዝርት እንኳ ሳይቀሩ የቤተክርስቲያን ገበዞች </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8223402136202894084" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8223402136202894084" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2016/01/blog-post.html" rel="alternate" title="ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEif3l-R6w1F2IO4FIFr9ei1Zqu2Y592ywT1QxZE1U48VDRUKl0nVuppgeJ0HAlB_s1UFFbqXzy-M1E8Xxqg6E1uYIWx1qymEfojaqYwoq1oNQLS_-qgwQBtOdWfAs9ALAUyi23e4aXc8i4/s72-c/147.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5459368592306202209</id><published>2015-12-19T11:17:00.003+03:00</published><updated>2015-12-19T11:17:43.737+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ኢየሱስ፤ ኢየሱስ እየተባለ ቢጠራ ያሳፍራል እንዴ?</title><summary type="text">
መዳንም በሌላ በማንም የለም፤ እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና!
የሐዋ 4፤12


</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5459368592306202209" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5459368592306202209" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/12/blog-post_19.html" rel="alternate" title="ኢየሱስ፤ ኢየሱስ እየተባለ ቢጠራ ያሳፍራል እንዴ?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/t0ZVEJEvnI0/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5718143658767394102</id><published>2015-12-06T08:27:00.002+03:00</published><updated>2015-12-06T08:28:06.159+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">“የሊቀ ጳጳሱ ልጅ ነኝ” በሚል የቀረበን ጥያቄ ውድቅ አደረገው።</title><summary type="text">


(መማሌት ኪዳነወልድ)
የፍርድ ቤት ክርክሩ ከ3 ዓመት በላይ ፈጅቷል &amp;nbsp; &amp;nbsp;&amp;nbsp; የሽሬ እንዳሥላሴ ሀገረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ የነበሩት አቡነ ሚካኤል፤ በነሐሴ ወር 2003 ዓ.ም ከሞቱ በኋላ ነው፤ “የሊቀ ጳጳሱ ልጅ ነኝ” የሚል የወራሽነት አቤቱታ ለፍ/ቤት የቀረበው፡፡ “የሟች ልጅ ነኝ” የሚል አቤቱታ ያቀረቡት አቶ ዮሐንስ ተክለሚካኤል፤ ጳጳሱ እንዳሳደጓቸው በመግለጽና ተወላጅነቴን ያስረዱልኛል ያሏቸውን ሰነዶች በማያያዝ፣ የሰዎችን ምስክርነት ለፍ/ቤት አሰምተዋል፤ ፍ/ቤቱም ኅዳር 23 ቀን 2004 ዓ.ም የልጅነት ማረጋገጫ ውሳኔውን አሳወቀ፡፡ ጉዳዩ ግን በዚሁ አልተቋጨም፡፡ የሊቀ ጳጳሱ እኅት፤ የፍ/ቤቱን </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5718143658767394102" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5718143658767394102" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/12/blog-post.html" rel="alternate" title="“የሊቀ ጳጳሱ ልጅ ነኝ” በሚል የቀረበን ጥያቄ ውድቅ አደረገው።" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhXb83RZp2nESSfQR45FmM4hxdteQ3FluxKH-kgWTgGdPJX-HIrrqApcz8XAwT716jkXshywn8W9G0oNntUAlyOQoXCv9Cr6vhxs3x-2kx7vRkOS9NoEF-TNV4BVvUFFF3Atl0zdEojsEU/s72-c/Screenshot_2015-12-06-08-09-25-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1785084516481550844</id><published>2015-11-27T15:33:00.002+03:00</published><updated>2015-11-27T15:34:16.415+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ፖሊስ መምህር ግርማ ወንድሙን በተጨማሪነት በግድያ ወንጀል መጠርጠሩን ገለፀ።</title><summary type="text">
ፖሊስ


አዲስ አበባ ፣ ህዳር 17፣ 2008 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መምህር ግርማ ወንድሙ በተጠረጠሩበት የማታለል ወንጀል የተፈቀደው ዋስትና ላይ የመርማሪ ፖሊስ ይግባኝ ውድቅ ተደረገ።

የአዲስ አበባ ፖሊስ የምርመራ ቡድን ከተጠርጣሪው ቤት ያገኘሁት ስምንት ሲም ካርድ ላይ እንዲጣራ ለኢትዮ ቴሌኮም ልኬ ውጤት እየጠበኩ ነው፤ ሌላ ተጠርጣሪም ስላለ ያን ለመያዝ የ14 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ይሰጠኝ ቢልም የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የተጠየቀው የምርመራ ስራ ተጠርጣሪውን ዋስትና የሚያስከለክል አይደለም በማለት ዋስትና መፍቀዱ ይታወሳል።

ይሁን እንጂ መርማሪ ቡድኑ ይግባኝ ጠይቆ ዋስትናውን በማሳገድ በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራዳ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1785084516481550844" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1785084516481550844" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/11/blog-post_27.html" rel="alternate" title="ፖሊስ መምህር ግርማ ወንድሙን በተጨማሪነት በግድያ ወንጀል መጠርጠሩን ገለፀ።" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjUfRDmvUmbnb6hss-1lNCXVhzl8aNd4b8kMbKLSv6kVCnHWYNkO0_1T8LTKgpZ6GHlSOx-hFzqZLR5a_d3dztjf2qNRpLPNFbY3MXgHDyNIOtsJAADYBXgLW-D9vDmlpXQRjl9u4rXET4/s72-c/Screenshot_2015-11-27-03-25-26-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6785370338980712686</id><published>2015-11-05T16:22:00.001+03:00</published><updated>2015-11-05T16:23:03.752+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">መምህር ግርማ ተጨማሪ የተጠረጠሩበት ወንጀል ይፋ ሆነ</title><summary type="text">






አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2008 (ኤፍ.ቢ.ሲ) መምህር ግርማ ወንድሙ አዲስ የተጠረጠሩበት ወንጀል ይፋ ሆነ።

ይህ የተጠረጠሩበት ወንጀል ሀሰተኛ ሰነድ መገልገል የሚል ነው ብሏል የአዲስ አበባ ፖሊስ።

ጥቅምት 23 2008 የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ጠቅላይ ቤተ ክህነት ባልሰጠኋቸው የስብከት እና የማጥመቅ ፈቃድ እንደሰጠኋቸው በማስመሰል በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር በቤተክርስቲያኒቱ ስም ሲያስተምሩ እና ሲያጠምቁ ቆይተዋል በማለት ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በፃፈው ደብዳቤ አሳውቋል።

ይህንን በተመለከተም የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ያለ ቤተክርስቲያኒቱ እውቅና በህገ ወጥ መንገድ በሀሰተኛ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6785370338980712686" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6785370338980712686" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/11/blog-post_5.html" rel="alternate" title="መምህር ግርማ ተጨማሪ የተጠረጠሩበት ወንጀል ይፋ ሆነ" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEj3r8NAkU6Rk4_fX1TielbK4UiZvD1gWslCCaAwaaxftQPe74iOzZRF4SeFCvzbN-ATfCei7z5OfTHg6WSAxw1qo6g1VYL-KPaMhkTlywKLTvNZAWv3g9QRuXLPwy-QJy5EzisNEc_gyxc/s72-c/Screenshot_2015-11-05-16-12-26-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2467615053441222852</id><published>2015-11-04T19:33:00.000+03:00</published><updated>2015-11-04T19:34:04.491+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">የመጽሐፍ ሕግ ይከበር!!!</title><summary type="text">



ልሳን በሚነገርበት ጊዜ መጽሐፍ ቅዱሱ “በማኅበር መካከል ዝም ይበልና ለራሱና ለእግዚአብሔር ይናገር” እያለ (1ኛ ቆሮ 14፡28)፤ ፓስተር ዳዊት ደግሞ ያውም በመንፈስ ተመስጦ ሳይሆን ሰዓቱን እያየ በተናገረው ልሳን ላይ “እጅ ለእጅ ተያያዙ” እና “አንዴ ለሁለት ደቂቃ ሁሉም ሰው በልሳኑ ይጸልይ” በማለት ትእዛዝ አስተላለፈ፡፡ ሁሉም በማልሰማው ልሳን ይጮሁ ጀመር፤ ፓስተር ዳዊት እና መጽሐፍ ቅዱሱ የሚሉት ለየቅል ሆኖብኛል፡፡ ለመሆኑ በማኅበር መካከል ዝም ይበል እያለ የሚያዝዘው ትእዛዝ በእኛ ጉባኤ መቼ ነው የሚከበረው? ? ?በመጽሐፍ ቅዱስ የሚነገር ልሳን እየተነገረን ከሆነ፤ እስቲ የፓስተር ዳዊትን ልሳን በ1ኛ ቆሮ 14</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2467615053441222852" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2467615053441222852" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/11/blog-post.html" rel="alternate" title="የመጽሐፍ ሕግ ይከበር!!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjOikxHRircIbsoGlgyrI1snRW6hBVUyD7cvMZWTh1TEs08JL-LVGIIK0eIIboIaFoiEIG0jqS04RAMQVuxwOBujYZRb9-BYQxQBMqnpNr9kYf5WKYQgOeu79arqpyqYYayw2oLeGW9ugw/s72-c/hqdefault.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6129358230220671316</id><published>2015-10-29T13:48:00.004+03:00</published><updated>2015-10-29T13:49:04.297+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text"> መምህር ግርማ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄም ወድቅ ተደርጓል። </title><summary type="text">


አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2008 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትናንት በቁጥጥር ስር የዋሉት መምህር ግርማ ወንድሙ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል።

መምህር ግርማ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄም ወድቅ ተደርጓል።

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የፖሊስ መርማሪ ቡድን ዛሬ ግለሰቡን በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ የወንጀል ችሎት አቅርቧቸዋል።

ፖሊስ ግለሰቡ በተጠረጠሩበት የማታለል ወንጀል ቀሪ የምርመራ ስራ ስላሉብኝ ተጨማሪ 14 ቀን ይፈቀድልኝ ብሏል።

ተጠርጣሪው በራሳቸውና በጠበቃቸው በኩል ፖሊስ የጠየቀውን ተጨማሪ ጊዜ&amp;nbsp; በመቃወም የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ጠይቀዋል።

የፖሊስ የምርመራ ቡድን በበኩሉ እሳቸው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6129358230220671316" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6129358230220671316" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/10/blog-post_29.html" rel="alternate" title=" መምህር ግርማ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄም ወድቅ ተደርጓል። " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgKLHhqb2saYYxdmcvAfPPhALy7WKlTTf5CA4IqzJYSRaz-mQD65ZXjIgJy1vf2eW6Vp7Nr-SIDpvFZEiYXuRi5_iLlLyMh8ra4IdhpE4kT7QjmLmxUy7lJAOsFQWnwjlsB8adiUXm85W8/s72-c/Screenshot_2015-10-29-13-41-42-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5660711537420303544</id><published>2015-10-28T21:13:00.001+03:00</published><updated>2015-10-28T21:13:51.897+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ሰበር ዜና፣ ፖሊስ አጥማቂ ነኝ ባዩ ግርማ ወንድሙን በቁጥጥር ስር አዋለ።</title><summary type="text">



አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 17 ፣ 2008 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ መምህር ግርማ ወንድሙን በቁጥጥር ስር አዋለ።

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ምንጮች መምህር ግርማ ዛሬ በፖሊስ በቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ እየተደረገባቸው መሆኑን ተናግረዋል።

መምህር ግርማ በተለያዩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን አብያተ ክርስቲያናት በማስተማርና በማጥመቅ ሲያገለግሉ የነበሩ ናቸው።

ይሁን እንጂ መምህሩ በማጥመቅ እና በማስተማር በሃገር ውስጥም ይሁን በውጭ ሃገራት ቤተክርስቲያኒቱን ወክለው እንዳያገለግሉ እውቅና መነፈጋቸውን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነገጋረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ጠቅላይ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5660711537420303544" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5660711537420303544" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/10/blog-post_28.html" rel="alternate" title="ሰበር ዜና፣ ፖሊስ አጥማቂ ነኝ ባዩ ግርማ ወንድሙን በቁጥጥር ስር አዋለ።" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEi2tuOMwYgxwAFIXMYe8hCxLUEGvX7Oj5xM3NP6CeKM3VxsNVBOEpk0XIZAL_UMg046lsAbwHLhsCp1-6S13ZrwrRie2SJVyRBF44LkIvDt-kUtRGtuieEEoh1ug4FOTI_SJQl92UGHjf0/s72-c/Screenshot_2015-10-28-21-05-43-1.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1404742609899326753</id><published>2015-10-27T22:20:00.000+03:00</published><updated>2015-10-27T22:22:13.045+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!</title><summary type="text">


ከአማን ነጸረ (ክፍል 3)
(6.6) እስኪ እነዚህ ምዕራባውያን ሚሽነሪዎች ስለ ኦሮሞ ሕዝብ ባሕል የነበራቸው አመለካከት ከኢኦተቤክ ሊሻል ይቅርና ምን ያህል የዘቀጠ እንደነበረ በራሳቸው መነጽር እንፈትሽ፡፡ Eric Gilchist የተባለ አሜሪካዊ በነመኩሪያ ቡልቻ ‹‹የአቢሲኒያ ትርክት›› ተጽእኖ ስር ሆኖ እንኳ በሠራው የ2ኛ ዲግሪ (ማስትሬት) ማሙያ ጥናት &amp;lt;&amp;lt;....as a result of their fundamental beliefs, SIM [Sudan Interior Missonary] missionaries viewed all non-Chiristean religious practices as evil and they demanded </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1404742609899326753" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1404742609899326753" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/10/blog-post_27.html" rel="alternate" title="ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiZ4p7BlPepiGvfqJZdzccUzfzZKGCYuTltb7BqVH9ef6WMmF_ieS0Jqj9SsOkBRyYfj43jxaLsOPbFcHWDpqWNMZRwopr8n38UX2jz9kzeLUChRN_nrO-qz1Ii-S9MBYR1tj5MbVtK5lw/s72-c/147.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1966756671149878916</id><published>2015-10-10T14:20:00.003+03:00</published><updated>2015-10-10T14:21:28.715+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!</title><summary type="text">



&amp;nbsp;ከበአማን ነጸረ (ክፍል ሁለት)


5-- ክስ-አምስት፡- በኦርቶዶክስ እልህ ወለጋ ጰነጠጠ፤ወሎ-አርሲ-ጅማ-ሐረር ሰለሙ!!መኩሪያ ቡልቻ ‹‹...In Wollo in the North, in Arsi in Bale and Hararghe in the South and Sout-East, and in Jimma in the South-West Islam was adopted to avoid the often forced mass conversion by the clergy of the Abyssinian Orthodox Church.In Wallaga, in the West many Oromos including most of the traditional elites </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1966756671149878916" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1966756671149878916" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/10/blog-post_10.html" rel="alternate" title="ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiRf-PomiQED8qqlJhokck5MqqFqP_d-CY3pwev_9TkcCFilVaIiTbpV2LWo20VRbZ_bqtaoXxc71PksZVE0PMrFCyiAnOEFXscdC6sBwig6xad9SY2ZAZ3b_qpZIYUUSjvlP7xUdsAxfY/s72-c/147.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1623766713413764139</id><published>2015-10-05T15:59:00.000+03:00</published><updated>2015-10-10T14:22:17.810+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!</title><summary type="text">



በአማን ነጸረ ፣ መስከረም 10 ቀን 2008 ዓ.ም

የታላላቅ ኦሮሞ ወንድሞቼን ቅሬታ የተጫናቸው ጽሑፎች አንብቤ ቅር አለኝ፡፡መነሻ የሆናቸውን ታሪካዊ በደል ለመረዳት አልሰነፍኩም፡፡ያም ሆኖ መስመር ያለፈና ባንድ ቦይ ብቻ የፈሰሰ በመሰለኝ ቅሬታቸው ቅር አለኝ፡፡ቅሬታዬ ቆየ፡፡ፈራሁ፡፡ከዚህ በላይ በሆዴ ከቆየ ቂም ይሆንና ይጎዳኛል ብዬ ፈራሁ፡፡ስፈራ ቅሬታዬን በረጅሙ (በፌስቡክ ስሌት ነው ርዝማኔው መጉላቱ) ጻፍኩት፡፡ሆኖም ስጽፈው ከ3 ችግሮች እንደማልነጻ አምኜ ነው፡፡አንድም በሁለንተናዬ ስላደኩበትና አሁን ድረስ በዕለት ኑሮዬ ስለሚደጉመኝ እንዲሁም የማኅበራዊ መደብ ጀርባዬ ስለሚመዘዝበት ተቋም ስናገር ንግግሬ ከሚዛናዊነት</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1623766713413764139" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1623766713413764139" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/10/blog-post.html" rel="alternate" title="ስለአንዳንድ በኢ.ኦ.ተ.ቤ.ክ ላይ…ከአንዳንድ የኦሮሞ ጸሐፍት የተሰነዘሩ…ያስቀየሙኝ ክታቦች!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiFVBk4CdxNKhC_I0X0SMkZ0vp3pxwh4xBgY5Ks9bQ9SyvA51ExceWc3a4MjP4yrK2Lpy_QgGK0KZWX_vp-N-vNibMIGxpx5uU6xRyBIQBezFJjWKcClicBGLKLTzCBleLCoCul_KmDGEA/s72-c/147.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7330905660012264178</id><published>2015-09-15T07:48:00.000+03:00</published><updated>2015-09-15T07:49:09.868+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ተከስተ ጌትነት ለተወራበት የወሲብ ቅሌት፤ ዋሽንግተን ዲሲ ለሚታተመው ዘኢትዮጵያ ጋዜጣ የሰጠው ምላሽ</title><summary type="text">


እኔ ወ/ሮ ሆሳዕናን አስገድጄ አልደፈርኩም። በፍርድ ቤትም አልተከሰስኩም። ለዚህም ማስረጃ አለኝ።”የወ/ሮ ሆሳዕና ባለቤት ባለፈው በቪ ኦ ኤ በቀረበው ፕሮግራም መግቢያ ላይ “በሚስቴ ላይ የጾታ ጥቃት ተፈጽሞባታል” ያለውና ወይዘሮ ሆሳዕናም በዚያው ፕሮግራም ላይ ቀርባ “ጉዳዩ በህግ የተያዘ ነገር ነው” ያለችው ነገር ሙሉ በሙሉ ውሸት ነው። እኔ ማንንም ሰው አስገድጄ አልደፈርኩም ምንም አይነት ክስም አልቀረበብኝም። ከወንጀል ነፃ መሆኔን የሚያሳይ ህጋዊ ማስረጃ በአሜሪካን አገር ጉዳዩ ከሚመለከተው መስሪያ ቤት በጠበቃዬ አማካይነት ያገኘሁት እሷ በአሜሪካን ድምፅ ሬድዮ ቀርባ ከስሸው ጉዳዩ በህግ ተይዟል ብላ በተናገረች </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7330905660012264178" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7330905660012264178" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/09/blog-post_15.html" rel="alternate" title="ተከስተ ጌትነት ለተወራበት የወሲብ ቅሌት፤ ዋሽንግተን ዲሲ ለሚታተመው ዘኢትዮጵያ ጋዜጣ የሰጠው ምላሽ" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiTGT-RwTpufDB5DZOrDwJeUY7K3IEKcvh6K3RRtt6tvEFJaEVR8m8oCf8n9w6f9SMbw5bVssxcDllnp4WVza6Rlr3p-stBMt5mUlNteWVT-jYoWkJAXVjyH_7SczljmGmtHmG9-jLLGfY/s72-c/teker.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4688752564343445029</id><published>2015-09-10T12:59:00.000+03:00</published><updated>2015-09-12T12:13:31.528+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ቅዱሳን መላእክትና ቅዱሳን ሰዎች በሁሉም ሥፍራ በአንድ ጊዜ መገኘት ይችላሉን?</title><summary type="text">


ክፍል ሁለትበክፍል አንድ ያቆምንበትን ሃሳብ ይዘን ከመቀጠላችን በፊት አንዳንድ ተቺዎች ባነሱልን ሞገት ዙሪያ ለዛሬ ጥቂት ማለት እንደሚያስፈልግ ስላመንን በዚያ ዙሪያ እንቆያለን።
&amp;nbsp;ሞጋቾቹ የሚያቀርቡት ማስረጃ በመዝሙር 34፤7 ላይ ያለውን ጥቅስ ነው።
«የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል፥ ያድናቸውማል»
ይህንን ጥቅስ በመያዝ ቅዱሳኑ መላእክት ሁልጊዜ በሰዎች ዙሪያ ሰፍረው ስለሚገኙ ማዳን፤ ጸሎት መቀበልና መልስ መስጠት የዘወትር ሥራቸው ነው ይላሉ። በሌላ ደግሞ መላእክት የሚኖሩበት ከተማ ኢዮር፤ ራማና ኤረር እንደሆነም ይናገራሉ። መላእክት ዘወትር በዚህ ምድር ባሉ ሰዎች ዙሪያ ሰፍረው የሚገኙ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4688752564343445029" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4688752564343445029" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/09/blog-post_10.html" rel="alternate" title="ቅዱሳን መላእክትና ቅዱሳን ሰዎች በሁሉም ሥፍራ በአንድ ጊዜ መገኘት ይችላሉን?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjGBVfgYABNDWQPqrJApd06Mb7dqXVICfgeQ5ebc0I9Bp9eApY4Ng-uikt2dBAbHf7NC4D_Q92fJi-IM3OVrWQ__zE5rS8QR3ZndsXt2GMPbBnhevTnQRnAbVflD7drVxtsDiJxZSAYZ60/s72-c/image001.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5778667485355906</id><published>2015-09-05T17:52:00.004+03:00</published><updated>2015-09-05T17:53:34.889+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">ባለቤቴን አፈቅረዋለሁ ትዳራችንም ፅኑ ነው !! </title><summary type="text">



ከዚህ በፊት ስለተከስተ ጌትነት የአሜሪካው አማርኛ ድምጽ አየር ላይ ካዋለው መረጃ ተነስተን ዐመጻውን በንስሐ እንዲተው የሚያሳስብ ዘገባ አውጥተን ነበር። በንስሐ ስለመመለሱ እየተናገረ ባለበት ሁኔታ የባለቤቱን ጽናትና ያላትን የይቅርታ ልብ ተመልክተን ወደፍቺና የግድያ ተግባር ላለመሄድ የተጓዘችበትን የክርስትና አርአያነት «አሌክስ አብርሃም» የዘገበውን ልናስነብባችሁ ወደድን።
&amp;nbsp; 


ባለቤቴን አፈቅረዋለሁ ትዳራችንም ፅኑ ነው !! &amp;nbsp;(አሌክስ አብርሃም ) ይቅርታ መቸም እንደሚወራው ቀላል ነገር አይደለም !! በተለይም በባልና በሚስት ማሃል በአንድኛው ወገን ለትዳር አለመታመን ሲከሰት የተበደለው አጋር ይቅር </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5778667485355906" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5778667485355906" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/09/blog-post.html" rel="alternate" title="ባለቤቴን አፈቅረዋለሁ ትዳራችንም ፅኑ ነው !! " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjHQs1BKFi4srZE_vuDvgmOvtdeeMjBwi_8Ygy5Q5Rc1jmVm-zMA2wNBNmA0nMki1mI2sz4bH_BXF4t95g88P7iDqHF193Zs-M26Dj81GF-sdGm98_cnLl7MUJgpPRKvIb0f2qii63rEOY/s72-c/Facebook-20150905-053522.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1887754777524525821</id><published>2015-08-26T11:45:00.001+03:00</published><updated>2015-08-26T11:47:50.414+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">በአመልካች ጣትህ ሌላው ላይ ስትጠቁም፤ ሦስቱ ጣቶችህ ይመሰክሩብሃል!</title><summary type="text">










&amp;nbsp; አንዳንድ
ሰዎች የራሳቸውን ግፍ፤ ዐመጻና ኃጢአት ለመሸፈን የአቻቸውን በደልና ዐመጻ በማቅረብ ለመደበቅ ይሞክራሉ። ነገር ግን የሌላው ሰው
ዐመጻና በደል መቁጠር የራስን የኃጢአት ደብዳቤ አይፍቀውም። በየትኛውም ማእዘን የሚገኙ ዐመጸኞች ከዐመጻቸው እስካልተመለሱ ድረስ
ዐመጻቸው ሰላማዊውን ሊያጠፋ ይችላል። &amp;nbsp;ከኋላ ይሁኑ ከፊት ዐመጸኞች
የቆሙበት ሥፍራ ብቻውን ንጹሐን አያደርጋቸውም። ይልቁንም ሰላማዊው ላይ በሽታቸው እንዳይጋባ ቢቻል ሸክማቸውን በንስሐ እንዲያራግፉ
ሊነገራቸው፤ ሸክሙ ተስማምቶናል ካሉም ራሳቸው ተሸክመው ገለል እንዲሉ ሊደረግ ይገባል። &amp;nbsp;ተፈጥሮ የሰጣትን ሁለት መልክ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1887754777524525821" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1887754777524525821" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/08/blog-post_26.html" rel="alternate" title="በአመልካች ጣትህ ሌላው ላይ ስትጠቁም፤ ሦስቱ ጣቶችህ ይመሰክሩብሃል!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEi6NmMWKfNVHsCFQXSD9XvKWUB-S_MdLN2XL8W3wa-g_hC6urR5wbGBJsMtjGVr0HxH3YFrEz_2ipHReWmEUcWn2IpuqxhBX8dFXEG_t8xKFPnY-f1CEHWbE5nvDTPYqwSdTSDNhRaaPUs/s72-c/snaplvr.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-975557413938179674</id><published>2015-08-22T11:11:00.000+03:00</published><updated>2015-08-22T13:26:59.206+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ዘማሪት ዘርፌ ከበደ በማኅበረ ቅዱሳን ከተጠመደባት ወጥመድ በእግዚአብሔር ርዳታ ዳነች!</title><summary type="text">



ባለፈው እሁድ ማለትም 10/12/2007 ዓ/ም በአዳማ ከተማ፣ በሥላሴ ቤተክርስቲያን፣ በተካሄደው ታላቅ ጉባኤ ዘማሪት ዘርፌ ከበደን በሕዝብ ሁሉ ፊት ‹‹በድንጋይ ወግሮ ማስወገርን›› ዓላማ አድርጎ ወደ ጉባኤው በነጎደው ማህበር ቅዱሳን ወጥመድ፤ እግዚአብር በችሎቱ ያዳናት፡፡ ይህ የጥፋት ማኅበር በቤተክርስቲያኒቱ ውስጥ ጠብንና ሁከትን በምዕመናኑ መካከል የመፍጠር አጀንዳ ከመሸከሙ የተነሳ እንዲህ ዓይነት የወረደ አህዛባዊ ወጥመድ አጥምዶ በእግዚአብሔር ጉባኤው ውስጥ መግባቱ ለብዙዎች ድብቅ የፖለቲካ አጀንዳን ያነገበ ጽንፈኛ ማህበር መሆኑን ፍንትው አድርጎ ያሳየ ሆኖል፡፡

&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; ዘማሪት ዘርፌ ከበደ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/975557413938179674" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/975557413938179674" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/08/blog-post_22.html" rel="alternate" title="ዘማሪት ዘርፌ ከበደ በማኅበረ ቅዱሳን ከተጠመደባት ወጥመድ በእግዚአብሔር ርዳታ ዳነች!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiWpNQMmgReG7CMDOvxeWz4X-IwffAxA2Td4H7YZOh1i0XhbrAwOo7e0gKlTeTscwCUk6TJWNl8OUNgUY8VKmDRp0R2ABqyRXXTYp-ZRujVtBBy4LzTsslYQ6Op9e70LdiuRuT-NqU8N1M/s72-c/hqdefault.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3073629777315795082</id><published>2015-08-19T10:55:00.000+03:00</published><updated>2015-08-20T02:27:14.940+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ቅዱሳን መላእክትና ቅዱሳን ሰዎች በሁሉም ሥፍራ በአንድ ጊዜ መገኘት ይችላሉን?</title><summary type="text">




1/ እንደመግቢያ፤



&amp;nbsp;&amp;nbsp; መላእክትና ሰዎች በእግዚአብሔር ግብር የተፈጠሩ
ፍጡራን ናቸው።&amp;nbsp; በኦሪት ዘፍጥረት የመጀመሪያዎች ሁለት ምዕራፎች እንደተመለከተው
በላይ በሰማይ፤ ከታች በምድርና በጥልቅ ውሃማ አካሎች ሁሉ እግዚአብሔር በለይኩን ቃሉ (ከአዳም በስተቀር) የፈጠራቸውን ሥነ ፍጥረቶች እናገኛለን። በመሠረተ
እምነት ደረጃ ፍጡር ስንል ፈጣሪ ወይም አስገኚ ያለው ነገር ማለታችን ነው። መፍጠር ወይም የሌለውን ነገር ማስገኘት ማለት አንድን
ነገር መሥራት ወይም መፈብረክ ማለት አይደለም። የነገረ መለኮት ምሁራን መፍጠርን ወይም ማስገኘትን ሲገልጹ «from
nothing to something» በማለት </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3073629777315795082" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3073629777315795082" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/08/blog-post.html" rel="alternate" title="ቅዱሳን መላእክትና ቅዱሳን ሰዎች በሁሉም ሥፍራ በአንድ ጊዜ መገኘት ይችላሉን?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhfcyB1xACWgDYkAb0WkbvYM4FSQl9i2S6Ws8OYIFU7t2lo80F4JGIOnpM6k8VLcaE9adODKR_4gzSL6r8aF8kJ5QKXPY2bIT3ZnspPVx_Vsdk2sgILH12zy0VCY6hWSt9ogOH1u1iuZBo/s72-c/image001.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4427495099143748790</id><published>2015-08-01T18:48:00.004+03:00</published><updated>2015-08-01T18:50:41.482+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ሥነ ግጥም"/><title type="text">ኤሎሄ ኢየሱስ!</title><summary type="text">


እንደምነህ ጌታ፤ ቸሩ ፈጣሪያችን፤ እኛማ አለነው፤ ከተባለ ኖርን።&amp;nbsp;&amp;nbsp; አልደላን፤ አልሞቀን በርዶን፤ አልተመቸን፤&amp;nbsp;&amp;nbsp; መግባትና መውጣት፤ ማልቀስና ማዘን ድሩን አድርቶብን፤&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4427495099143748790" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4427495099143748790" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/08/blog-post_1.html" rel="alternate" title="ኤሎሄ ኢየሱስ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiJYdB1_6OataR749xG6CdxddaXYfPuox6Ly2BP7_TE231uMPKeXx_yXtvgfqE6zZrMuYoqQcA5QWSoLVFc_g_NQZuWI5ZcYHI0mbagzZWaKwLv0JH2iTqhD5-BsGOqVbzhSCebMzwrsms/s72-c/index.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6112126294105491910</id><published>2015-07-22T13:08:00.003+03:00</published><updated>2015-07-22T13:15:30.000+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">" እርስ በርስዋ የምትለያይ መንግሥት ሁላ ትጠፋለች"</title><summary type="text">


ፕሮቴስታንት፣ ካቶሊክ፣ ኦርቶዶክስ ብንባልም የእምነታችን ጀማሪና ፈፃሚ ግን ያው አንዱ ክርስቶስ ነው። በዚህ ዘመን ይቅርና በሐዋሪያት ዘመን እንኳ ክርስቲያኖች እርስ በእርስ በመከፋፈልና በመገፋፋት ያስቸግሩ ነበር። ጴጥሮስ (ኬፋ) ያስተማራቸው፣ ጳውሎስ ያስተማራቸው እንዲሁም ሌሎች ያስተማሩዋቸው ክርስቲያኖች ለየብቻቸው መደራጀታቸውና መራራቃቸው ሐዋሪያው ጳውሎስን አስመርሮት እንዲህ ብሎ ፅፎላቸው ነበር፦ 1ኛ ቆሮንቶስ 1፥ 10 "ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ በአንድ ልብና በአንድ አሳብም የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጂ መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6112126294105491910" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6112126294105491910" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/07/blog-post.html" rel="alternate" title="&quot; እርስ በርስዋ የምትለያይ መንግሥት ሁላ ትጠፋለች&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhZhJlhfO5oqHGCcZNs4zHsNRURf6yTUvMDQoukGG55brGLn5qj2UqsnsIPjOlKekY6nR84l9jNuFQyLe1ppFXzDq35-sMn2-ZpnNT48deIirACic8SrRSnnOYaBNMz4uXvWdcyUu1EhVs/s72-c/snaplr.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4877297967278294259</id><published>2015-07-09T11:47:00.001+03:00</published><updated>2015-07-09T11:49:28.810+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">የኦሮሞ ኢስላሚስቶች ለአረፋ በዓል ሄደው በሳዑዲ ያደረጉትን ይመልከቱ!</title><summary type="text">
&amp;nbsp;&amp;nbsp;


&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; በኦሮሚያ ክልል የተነሱ የአብዱል ወሀብ ጥራዝ ነጠቅ&amp;nbsp; ተከታይ ወሀቢስቶች በጅማ፤ በኢሉባቦር፤ በአርሲና በባሌ የተለያዩ ቦታዎች በኦፊሴል የተነገረና ያልተነገረ የሽብር እንቅስቃሴ ሲያደርጉ ቆይተዋል። በአማራ ክልል ደግሞ የወሎ አክራሪ ወሀቢስቶች ቤተ ክርስቲያን ከማቃጠል አንስቶ ሰው እስከመግደል መድረሳቸውን በማስረጃ የተረጋገጠ እውነት ነው። በስልጤና ወራቤ የከተሙ አሸባሪ ፋናቲኮች ተመሳሳይ ድርጊት ላይ ተሰማርተው መገኘታቸውም ፀሐይ የሞቀው፤ ሀገር ያወቀው ጉዳይ ነው። እነዚህ ሱሪያቸውን የሚያሳጥሩ፤ ካልሲያቸውን የሚያሳዩ፤ የአፍንጫቸውን ስር ጸጉር ሙልጭ አድርገው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4877297967278294259" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4877297967278294259" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/07/blog-post_9.html" rel="alternate" title="የኦሮሞ ኢስላሚስቶች ለአረፋ በዓል ሄደው በሳዑዲ ያደረጉትን ይመልከቱ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiWWpp1ZPkFvqoLQf5xUFtJwSo73xVF01Hlqq_woFktP2hpSZmH-iXhgMHlPqCj39a3UXK81YuaO_bazGsat-tfKX3NdDXwjx6lKcS369Dg6mqbnANbu2aooSf4wBwEbfcSopn7Kh677Lk/s72-c/snaplr.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1136467902208523727</id><published>2015-07-08T07:46:00.002+03:00</published><updated>2015-07-08T07:49:11.160+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ኢትዮጵያ ውስጥ ሊያንሰራራ የሚፈልግ አክራሪነት አለ!</title><summary type="text">


</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1136467902208523727" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1136467902208523727" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/07/blog-post_8.html" rel="alternate" title="ኢትዮጵያ ውስጥ ሊያንሰራራ የሚፈልግ አክራሪነት አለ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/c67I0pVSkH4/default.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1797396173091041183</id><published>2015-06-30T16:25:00.002+03:00</published><updated>2015-06-30T17:02:28.019+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">ክርስትናን አጋድመው ያረዱት..."</title><summary type="text">


(ያሬድ ሹመቴ)ከዚህ በታች የማስነብባችሁን ጽሁፍ ከዚህ ቀደም በጨርቆስ ተገኝቼ የሰማውትን በዚሁ መገናኛ መድረካችን ላይ አስነብቤያችሁ ነበር።ከሰሞኑን በአሜሪካን ሀገር በግብረ ሰዶም ተግባር ላይ እጅግ አስነዋሪ የጋብቻ ህግ መጽደቁን ተከትሎ ልንነጋገርበትና መንፈሳዊ ምግብ እንሰንቅበት ዘንድ የመጋቢ ሀዲስ እሸቱን ስብከት ከመድረኩ የሰማውትን ለንባብ እንዲመች አድርጌ በማቀናበር በድጋሚ እነሆ ብያለው።"ሰው ብቻ አትሁኑ" መ.ሀ.እሽቱ"...ሰው ብቻ ማለት ምንድን ማለት ነው? ብዬ ሳስብ፤ የሚበላ፣ የሚጠጣ፣ በሚለብሰው ልብስ፣ በሚነዳው መኪና የኑሮን ስኬት የሚለካ ማለት ነው። እስከ ሞት የሚኖር ማለት ነው፦ እንደ እንስሳ።"..</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1797396173091041183" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1797396173091041183" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/06/blog-post.html" rel="alternate" title="ክርስትናን አጋድመው ያረዱት...&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhV-53tTWL9_XklTFcTKNBrL71ZW3j_Bo9xghjHOi3E787nHgmqet7dUVi1LB_GsbwQHdC8b4SS8_Y_DnBFYmvShvUC0MVfUhHKk7MM9cvRb_8a4B48WC0WJwMXj2KlCW2GNkMBjh-kVUQ/s72-c/images.gif" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5697122327344110603</id><published>2015-06-28T06:03:00.001+03:00</published><updated>2015-06-28T07:07:35.374+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">" ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥" (ሮሜ  1:22)</title><summary type="text">


my finger to you? (blogger)

&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; ፍቅር ፍቅር ነው” ኦባማ" እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ።" " እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5697122327344110603" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5697122327344110603" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/06/122.html" rel="alternate" title="&quot; ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥&quot; (ሮሜ  1:22)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh1wnWDydmjm1j2ytbJDWBaYQsNkF5pRU6IBJONYbQlwE9ze5LUMN_XstGiIEFvdqmEjcBUWKTkuMzLK1mXl9rQOYNmkcwraha0W_7d5f7IRTmmoWgcVY51MOLWhyoAeC2uGj-Xg06EA0o/s72-c/15s7xpi.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6548906643824139378</id><published>2015-05-25T20:51:00.000+03:00</published><updated>2015-05-25T20:55:10.355+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">የጴንጤዎቹ እንደዶክሌ ቀልደኛው ዳዊት ሞላልኝ የሰው ሕጋዊ ሚስት ቀማ!!</title><summary type="text">


ጌታ ለእኔ የማይፈርደው እስከ መቼ ነው? የእግዚያብሔር ቤተሰቦች የእውነት ቃል በእናንተ ካለ እስቲ ፍረዱ !ፓስተር ዳዊት ሞላልኝ የተባለ ግለሰብ ህጋዊ የትዳር አጋሬን ባለቤቴን በቁሜ ነጠቀኝ::አቶ ግርማ ዱሜሶ









ይህንን ጽሁፍ እራሳቸው አዘጋጅተው ከእነ ፎቶግራፋቸው የላኩት ግለሰብ ነዋሪነታቸው በሰሜን አሜርካ በአትላንታ ጆርጂያ ግዛት የሚኖሩት አቶ ግርማ ዱሜሶ የተባሉ ግለሰብ ህጋዊ ባለቤቴን ወ/ሮ ትግስት አበበ ደምሴን ፓስተር ዳዊት ሞላልኝ የተባለ ግለሰብ አስነውሮብኝ ትዳሬን አፍርሶታል:: እኔም እነዚህ ሁለት ግለሰቦች ባደረሱብኝ ከባድ የህይወት ወንጀል በተደጋጋሚ ሁለቱም ግለሰቦች በቤተክርስትያን በኩል </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6548906643824139378" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6548906643824139378" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/05/blog-post_25.html" rel="alternate" title="የጴንጤዎቹ እንደዶክሌ ቀልደኛው ዳዊት ሞላልኝ የሰው ሕጋዊ ሚስት ቀማ!!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjOuEB-Hvhb11Fn0G_gdFSl7_3vXVgUdYp3tRE_MPgEOQIpmcmIIiKyvoa1sgUwM4-LsFWQUpVcacDUlTvvklZKkpsu2R1rsJQFgrR-Yupefuh3UZeItvSUX08pVReL2tNhS9tEEA_FYEo/s72-c/1614798_n.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8384547271005821413</id><published>2015-05-13T19:59:00.001+03:00</published><updated>2015-05-13T19:59:55.257+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">I.S የተባለው ሽብርተኛ ቡድን አቀንቃኝ ኢትዮጵያ ውስጥ አለ! </title><summary type="text">
በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን ተደጋጋሚ የሃይማኖት ጥቃት ሲፈፀም ቆይቷል። ችግሩ እየተባባሰ እንጂ እየቀነሰ ሊሄድ አልቻለም። የኦሮቶዶክስ እምነት ተከታዮች እየተሰቃዩ ነው። ቤተ ክርስቲያናቸው ተቃጥሏል። የግለሰቦች ንብረት ወድሟል። "ሀገሩን ለቃችሁ ካልሄዳችሁ እንፈጃችኋለን"ማለት ከተጀመረ ሰነባብቷል። የመከራውን ገፈት ቀማሾች ለአቤቱታ በሄዱበት መንግስታዊ እርከን ሁሉ የሚጠብቃቸው ሹም ራሱ የሽብር አስፈጻሚ አካል ነውና "ከሚገድሏችሁ ለቃችሁ ሂዱ" የሚል ምላሽ እየሰጡ ይገኛሉ።
ከእግዚአብሔር በታች የሕዝብ ከለለሰ መንግሥት ነው። ሕግና መንግሥት ባለበት ሀገር ሕዝብ የመኖር ዋስትናውን በአሸባሪዎችና ለሽብርተኞች ከለላ በሚሰጡ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8384547271005821413" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8384547271005821413" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/05/is.html" rel="alternate" title="I.S የተባለው ሽብርተኛ ቡድን አቀንቃኝ ኢትዮጵያ ውስጥ አለ! " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgBYhZNIzVubiXj8iva5ovF50qqKCdAa6ZJVbyXGqouwmXtAO3GoVcuUHeQN8NXX7y3uKmkhCHs4FWkV7mEF2_8RFTVaL4ozRVasX2AH3JaQZSMgPEh1_MpkiY_xh4ANJYewBv2zVq9DRo/s72-c/IMG_109706633829411.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6154961007898544005</id><published>2015-05-08T01:35:00.002+03:00</published><updated>2015-05-08T01:37:34.231+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">የዘንድሮው የግንቦቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ ቶሎ ተጠናቀቀ።</title><summary type="text">


ለወትሮው ብዙ አጀንዳ ቀርጾ ረጅም ቀናት ይወስድ የነበረው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ ከወትሮው በተለየ ሁኔታ በጥቂት ቀናት ውስጥ መጠናቀቁ ተሰምቷል።
በምክንያትነት ተወስዷል ተብሎ ከውስጥ አዋቂ ምንጮች የቀረበው መረጃ እንደሚያስረዳው የ2007ቱ ሀገር አቀፍ የምርጫ &amp;nbsp;ሁኔታ ሲሆን የጉባዔው ቀናት መርዘም ከምርጫው ጊዜ ጋር እንዳይደራረብና በጉባዔው ሊነሱ የሚችሉ ሰፊ ክርክሮች በመራጭነት በተመዘገቡ የቤተ ክርስቲያኒቱ ተከታዮች ላይ ሊፈጥር የሚችለው ተጽእኖ ቀላል ባለመሆኑ በአስቸኳይ ጉዳዮች ላይ ብቻ በመነጋገር ሌሎች አጀንዳዎችን ለማሸጋገር መገደዱን ለማወቅ ተችሏል።
&amp;nbsp; ከዚሁ በተጨማሪ ለጉባዔው ሰፊ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6154961007898544005" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6154961007898544005" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/05/blog-post.html" rel="alternate" title="የዘንድሮው የግንቦቱ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባዔ ቶሎ ተጠናቀቀ።" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgM9lY11n3pRcbcUNnFLhPMK-vGInjvsj6m5S7pBpbYp8ZCSDkMs9evbwlLrNTeWM96qZ0PwpIrCJ0TInyPBgdMpJ8HcpPWb0Lik9omSVR5ufrtHTC8DMqKkypxuh5BfbiiVi4xvZd6uWo/s72-c/IMG_20150508_002050.JPG" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4054491842015485694</id><published>2015-04-26T09:12:00.001+03:00</published><updated>2015-04-26T09:33:40.956+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ኢትዮጵያ ውስጥ የተዳፈነ አክራሪነት አለ!</title><summary type="text">
ወደድንም ጠላንም ኢትዮጵያ ውስጥ በእምነት ተከባብሮ የመኖር የቆየውን ልምድ በተቃራኒው የሚፈታና የሚመለከት 
የፍጅት፤ የእልቂት፤ የሁከትና ኢስላማዊ መንግሥት የማቋቋም የተዳፈነ አክራሪ ኃይል አለ። ይህንን ጉዳይ ጠበቅ 
አድርገን መናገራችን እርስ በእርስ አለመተማመንን እንዲኖር ሳይሆን በመሬት ያለውን እውነታ ደብቀን «የኢስላሚክ ስቴት ሽብርተኛ ቡድን እኛን አይወክለንም»
 የሚለው ወቅታዊ መፈክር የችግሩን አደገኛነት ስለማይለገልጽ ላይ ላዩን ማውራቱ ለአብሪነት በቂ መልስ መሆን 
ስለማይችል ብቻ ነው። በተለይ መንግሥት ከቀበሌ አንስቶ በሀገር አቀፍ ደረጃ ሕዝቡን እያወያየ ያለውን የአክራሪ 
ኃይል በተለይም ወጣቱን በማሳተፍ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4054491842015485694" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4054491842015485694" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/04/blog-post_3.html" rel="alternate" title="ኢትዮጵያ ውስጥ የተዳፈነ አክራሪነት አለ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEinrJucU3RsGhIflOioM8jygv39WKQsmTx-nNgmwrwTpIJN58hzd7z2cWwcacLWk86WtBhtw7EMlhc350WVUUF5cKrlNzawkku3WH2DbOtLXJnIpFLQ6nkGVstG_XUTdTdhGQZst6AuZvk/s72-c/1113.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5556377199220576535</id><published>2015-04-25T03:46:00.000+03:00</published><updated>2015-04-25T03:46:37.983+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">የኢስላሚክ ስቴት ሽብርተኛ ቡድን የሚያርደው የእስልምና መርህ ያልተቀበሉትን ወይም በትክክል የማይፈፅሙትን ሁሉ ነው!</title><summary type="text">


በኢትዮጵያ ውስጥ እስላሙ ከክርስቲያኑ ጋር ተስማምቶ ለዘመናት ኖሯል። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ግን በኢትዮጵያችን ያልታየ ኢስላማዊ ጠባዮች "የኒቃብ:ጂልባብና ሂጃብ ነው ውበቴ" መፈክር መሰማት የጀመረው ኢትዮጵያዊው ሙስሊም ከሃይማኖታዊ ህጉ ጋር በጣም ቅርርብ በመጀመሩና በተግባር ወደማሳየት በመሸጋገሩ እንጂ ቀድሞውኑ በትእዛዝ ስላልተሰጠው አልነበረም። እንደዚሁ ሁሉ ኢትዮጵያዊ ባህልና ወግ ወደፅንፍ እንዳይሄድ ስላቆየውና ሃይማኖታዊ እውቀቱ ወደአዲሱ የማክረር ድርጊት ስላልመራው እንጂ ስላልተፃፈለት አይደለም። በአሁኑ ሰአት በተለይ ወጣቱ ሙስሊም ከቁርአን እና ከመሀመድ ሱና መጻሕፍት ማለትም ( ሳሂህ አልቡካሪ 93 ምእራፍ ያለው: </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5556377199220576535" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5556377199220576535" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/04/blog-post_25.html" rel="alternate" title="የኢስላሚክ ስቴት ሽብርተኛ ቡድን የሚያርደው የእስልምና መርህ ያልተቀበሉትን ወይም በትክክል የማይፈፅሙትን ሁሉ ነው!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgvhN3olJ4LAf3wOXJAnV5W7JHHO8vbdiebYyQO-OufZSMXsklQ5Aw1T_BTP3TqeklN5cdiYlQPhkRqL2mCNk_R6vLEbX2wiy_rTzGQcwvpxTKsSqNW5WceRYhq8RCUKkxxcUCwaEAVGzs/s72-c/IMG_20150425_034100.JPG" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4696907791378303979</id><published>2015-04-10T14:28:00.000+03:00</published><updated>2015-04-10T19:42:46.934+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">"ሰላማችን ክርስቶስ ነው"</title><summary type="text">








"ሰላማችን ክርስቶስ ነው"
ዓለም ዛሬ በተፈጥሮና ሰው ሠራሽ አደጋዎች ምክንያት በታላቅ ሥጋት ላይ ወድቃ ትሸበራለች። ድርቅና በረሃማነት የዓለምን ሕዝብ ለረሃብና ለበሽታ አጋልጦታል። ከዓለም ሕዝብ ከፊሉ ያህል በጎርፍ:  በረሃብ: በበሽታ: በመሬት መንቀጥቀጥና በዐውሎ ንፋስ ሕይወቱንና ንብረቱን እያጣ ነው።
&amp;nbsp; ይህም ብቻ አይደለም: አንዱ መንግሥት ከሌላው በፖለቲካ: በድንበር: እየተናቆረ: በንግድ ውድድር እየተጎናተለ ጉልበተኛው መንግሥት ደካማውን እያጠቃ ነው። እንዲያውም የአንዳንድ አገር ሕዝብ እርስ በእርሱ በጦርነት ሲተላለቅ ይታያል። ስለዚህም ነው "ሰላም:ሰላም!" የሚል ድምፅ በዓለማችን ዙሪያ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4696907791378303979" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4696907791378303979" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/04/blog-post_10.html" rel="alternate" title="&quot;ሰላማችን ክርስቶስ ነው&quot;" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgIaT_b4jsLoVwgnxzcTMmIzNdC252X-h16mf6t9h-EqYD0gjcR7xuMzfFrrSS4j_hAJl1oHDJ_JqtyM5NjkOKE9gI9siCyrEu5B_YD7s71BAT2m0C_G9iXCAmdfE14yWLkmu2umJxKNOM/s72-c/CYMERA_20150410_191500.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5863485946248432942</id><published>2015-04-06T11:22:00.002+03:00</published><updated>2015-04-10T14:30:50.047+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">አስነዋሪው የአሸናፊ መኮንን ንስሐ አልቦ ተግባር</title><summary type="text">
(ሲሳይ ንዳው ለድሬ ቲዩብ ከላከው የደረሰን መረጃ)
ግብረ-ሰዶማዊው ዲያቆን
ቅዱሳት መጽሐፍትን ስንመለከት የእምነት አባቶችን የሕይወት አደራ ያላንዳች ሽፋን፤ ድክመታቸውንም ይሁን ብርታታቸውን እየገለጡ፤ ምስክርነታቸውን ለእኛ አስቀርተው ያስተምሩናል፡፡ ቅዱሳት መጽሐፍት ስለ አብርሃም ሲዘግቡ፡- ልጁ ይስሐቅን በእምነት በእግዚአብሔር ፊት ይሰዋ ዘንድ እስከ መጨረሻው ደቂቃ የታመነ ‹‹የእምነት ሰው›› መሆኑን ብቻ አስረድተው አላለፉም፤ ይልቁንም የተስፋው ቃል የዘገየ የመሰለው አብርሃም ከእግዚአብሔር ፈቃድ አፈንግጦ ከሚስቱ ሳራ ውጭ ከአጋር ጋር ተኝቶ ‹‹እስማኤልን›› እንደወለደ አስፍረውልናል፡፡ ንጉሥ ዳዊት ምን ያህል የእምነት</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5863485946248432942" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5863485946248432942" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/04/blog-post.html" rel="alternate" title="አስነዋሪው የአሸናፊ መኮንን ንስሐ አልቦ ተግባር" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-301805136641884379</id><published>2015-03-24T15:23:00.000+03:00</published><updated>2015-03-24T15:26:49.779+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ቤተ ክርስቲያን ግን እያሽቆለቆለች፤ አስተዳደሯ እየሞተ ነው። እየገደላት ያለው ማነው?</title><summary type="text">



&amp;nbsp; በቤተ ክርስቲያን ድክመትና የቁልቁሊት ጉዞ ትልቁን
ድርሻ የሚወስደው ከውስጥ የሚነሳው ሽኩቻ እንደሆነ ታሪክ ይነግረናል። ከኬልቄዶን ጉባዔ አንስቶ በየዘመናቱ ሂደት በየክፍልፋይ አብያተ
ክርስቲያናት ውስጥ ሲታይ የቆየው መለያየትና መናቆር መነሻው በመንፈሳዊ ሥልጣን ላይ በሚቀመጡ መሪዎችና ሊቅ ነን በሚሉ ሹመኞች
እንደሆነ ብዙ ዋቢ ማቅረብ ይቻላል። ተመሪው ሕዝብም በሚናቆሩ መሪዎች ሁለት ወገን ቆሞ ለአንዱ ወገን አሸናፊነት የቤተክርስቲያኒቱን
ግድግዳ እየነቀለ የማፍረሱን ሂደት ማፋጠኑ ሌላው ጉዳት ነው። ሥልጣኑ መንፈሳዊ ሆኖ ሳለ ሽኩቻው ወደሥጋዊ ሕይወት በማድላቱ በመደማመጥ
መፍትሄ ለማምጣት ባለመቻሉ ምክንያት </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/301805136641884379" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/301805136641884379" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/03/blog-post.html" rel="alternate" title="ቤተ ክርስቲያን ግን እያሽቆለቆለች፤ አስተዳደሯ እየሞተ ነው። እየገደላት ያለው ማነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiOEFvTbedPEJs7ks91SpNzx-X6N4seLAOkpt4tf5S0PA1HL_JHvSAS7VyYoCZRq3aTZ6Qtl92wJFG9jTPJsJG_bAL3XHc9nC-aRbXA8tenEDIuUOb1QcNC7LHA9Fyz8vdi2NgI4augSbI/s72-c/2015-01-18+05.27.49.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3373733772123817415</id><published>2015-02-20T08:12:00.000+03:00</published><updated>2015-02-20T08:12:17.276+03:00</updated><title type="text">«ኃጢአት፤ ይቅርታና ተሐድሶ»</title><summary type="text">
አንዳንድ የዋህ የሆኑ ሰዎች የልበ ደንዳኖችን አሳብ ተከትለው ወይም እልከኞቹ የዋሃንን እየነዱ «ቤተ ክርስቲያን አትታደስም» ሲሉ ይደመጣሉ። እነዚህን ሰዎች ስለኃጢአት፤ ንስሐ፤ ይቅርታና ተሐድሶ በማስተማር የሕይወትን መንገድ ማስረዳት ከባድ ነው። ምክንያቱም መነሻቸው እውነትን ላለመቀበል እልክ የገባ መንፈስና የተዘጋ ልብ ስላላቸው እያዳመጡ አይሰሙም። እግዚአብሔርን ከማንም በተሻለ እንደሚያውቁ ይናገራሉ። ነገር ግን እግዚአብሔር ካዘዘው ትዕዛዝ ውስጥ አንዱንም አይሰሩም። ምክንያቱም ሁል ጊዜ ራሳቸውን ከራሳቸው ጋር የሚያስተያዩትና የሚመዝኑስለሆነ እውነትን ወደማወቅ ሊደርሱ አይችሉም። በራሳቸው እውቀት ያለልክ ይመካሉ። ነገር </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3373733772123817415" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3373733772123817415" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/02/blog-post_20.html" rel="alternate" title="«ኃጢአት፤ ይቅርታና ተሐድሶ»" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3027027496694058670</id><published>2015-02-03T09:29:00.001+03:00</published><updated>2015-02-03T09:30:49.174+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">የፓስተር ተከስተ ጌትነት የወሲብ ቅሌት በቪኦኤ</title><summary type="text">


የዝሙትና የአፍቅሮ ንዋይ አንበሳ ያልሰበረውን መንፈሳዊ ሰው ማግኘት ከባድ እየሆነ ነው። በመጨረሻው ዘመን ላይ ሰይጣን እንደሚያገሳ አንበሳ እየዞረ ሰዎችን የሚሰብርበት ትልቁ መንጋጋው ትዕቢት፤ ዝሙትና ገንዘብን መውደድ ናቸው።
በየቤተ እምነቶቹ ትላልቅ የሚባሉት ሁሉ መንፈሳዊ አከርካሪያቸው የተሰበረው በነዚህ ወጥመዶች ነው። ጳውሎስም አለ፤ «ስመጣ፥ እንደምወደው ሳትሆኑ አገኛችሁ ይሆናል እኔም እንደምትወዱት ሳልሆን ታገኙኝ ይሆናል ብዬ እፈራለሁና፤ ምናልባት ክርክር ቅንዓትም ቁጣም አድመኝነትም ሐሜትም ማሾክሾክም ኩራትም ሁከትም ይሆናሉ፤እንደ ገና ስመጣ በእናንተ ዘንድ አምላኬ እንዲያዋርደኝ፥ አስቀድመውም ኃጢአት ከሠሩትና </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3027027496694058670" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3027027496694058670" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/02/blog-post.html" rel="alternate" title="የፓስተር ተከስተ ጌትነት የወሲብ ቅሌት በቪኦኤ" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiOM7fcMvTNrlk2-H5y3GdcpgU4dRPlR_rHAoYfILeG0jkMD4l7ovVygfpFisCMbdL704JtMRmPghyphenhyphenS5VWrnZKdgOVlE6Y0Sqk-aaNkCVwNL7u7bw9hu-_6hpaCe5-LyvLweEHUSFvqV_g/s72-c/snaplr.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6556486443207530174</id><published>2015-01-29T16:00:00.001+03:00</published><updated>2015-01-29T16:03:14.173+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የካይሮ ጉብኝት በከፊል</title><summary type="text">



የኮፕቲክ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የሆኑት አቡነ ታዋድሮስ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባደረጉላቸው ጥሪ ይፋዊ ጉብኝት አድርገው መመለሳቸው ይታወሳል። ፓትርያርክ ማትያስ በቆይታቸውም ከግብጽ መንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ጋር ተገናኝተው በብዙ ጉዳዮች ላይ የተነጋገሩ ሲሆን የኮፕቲክ ገዳማትንም ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። ከጎበኝታቸው በኋላ በግብጽ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር በሆኑትና ምድረ ግብጽን እስኪለቁ ከጎናቸው ባልተለዩት በአቶ ሙሐመድ ድሪር ቱርጁማንነት ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በከፊል የተወሰደው ይህ ትዕይንተ ምስል የተገኘው ከራዲዮ ምስር 88.7 FM ነው።

</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6556486443207530174" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6556486443207530174" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/01/blog-post_29.html" rel="alternate" title="ከብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ የካይሮ ጉብኝት በከፊል" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEg6_6o_yTRs0X09Wicnz-yWNdbAl9F6tANaNGRYVFUIMBapj8In-JpytEzqOqVd7k0V9GaJvwT-BiRSgF0A6nKmPUiMHYEY-gfe8vE3ePmgvmdxm84XlBy2dDOeHbzd3uaPfAZE-laaUuI/s72-c/snaplr.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6237328534037858554</id><published>2015-01-22T12:14:00.003+03:00</published><updated>2016-04-30T10:27:17.257+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">የመቁጠሪያዋና የቅባቱ ምስጢር!</title><summary type="text">



መቁጠሪያዋና የቅባቱ ምሥጢር (እዚህ ይጫኑ)





</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6237328534037858554" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6237328534037858554" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/01/blog-post_22.html" rel="alternate" title="የመቁጠሪያዋና የቅባቱ ምስጢር!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgYDMpFYindrqxgN5N9pDRvejo2GvVyywgRT2v4MDzfAIxVy28icSCQiY9JchDopp9z70er4EDMK1NMOWeev7wNmGfnVMJ9rcBZIg7tZDQI8R4FYJBYBV_gDVcRU9ugI2B9xzzssMYdueM/s72-c/memehir-girma-wondimu-vcd-23a.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3381054207225094961</id><published>2015-01-14T19:03:00.000+03:00</published><updated>2015-01-15T08:43:45.484+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">«ሳይኖረኝ አኖርከኝ»</title><summary type="text">


አሌክስ ሎዶቅያ፤ ኦስሎ/ ኖርዌይ ( 6/5/ 2007 )

&amp;nbsp;&amp;nbsp; የሰው አስጨናቂ አገዛዝ ክብደት፣ የመከራ ስጋት፣ የኑሮ ውድነት ጭንቀትና የወዳጅ ክዳት ለሚያስጨንቁን መፍትሔው የሚያኖረንን ማወቅ ነው፡፡ በዘላለም ክንዶቹ ደግፎ፣ አእምሮን ሁሉ በሚያልፍ ሰላሙ አሳርፎ፣ ሳይዘነጋ አስቦ፣ ቸል ሳይል እንደ ዐይኑ ብሌን ጠብቆ፣ ሳይሰስት ሰጥቶ እና ሳይደክም ተሸክሞ የሚያኖረን እግዚአብሔር ነው፡፡ ለሚታየው ኑሮአችን መሰረቱ የማይታየው እምነታችን ነውና በእግዚአብሔር እንመን፤ በእግዚአብሔርም እንተማመን፡፡

&amp;nbsp;&amp;nbsp; ከኮሌጅ ተመርቄ እንደወጣሁ በሲኦል ፊት የተጣልኩ ያህል እጅግ ከፍቶኝ ነበር፡፡ ተስፋ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3381054207225094961" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3381054207225094961" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/01/blog-post_55.html" rel="alternate" title="«ሳይኖረኝ አኖርከኝ»" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh3IYX4AZAUUZ-rfVMj3gI9RLAPfu6GiPKvX-e4EDHfKDS4BWkYf8mO42vw9dwkijg7CdCwcjZVwk-NZLcEfa0JcG5kbDA7tGKpzOeqVTEvZK9IK64mU3W3ReZrVM-SRBnvqtBLWuzn8as/s72-c/reaching-for-jesus1.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5224907614294722695</id><published>2015-01-14T10:19:00.003+03:00</published><updated>2015-01-14T10:21:16.108+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ታሪክ"/><title type="text">ይድረስ ለወንድሜ ዳንኤል ክብረት!</title><summary type="text">


( ምንጭ፤ አባ ሰላማ )&amp;nbsp;እኔ ስሜ እገሌ እባላለሁ የተወለድሁት በጎጃም ክፍለ ሀገር ነው። እንደ ማነኛውም የቤተ ክርስቲያን ልጅ ገና የሰባት ዓመት ልጅ ሆኜ ነበር ቆሎ ት/ ቤት የገባሁት። በልጅነቴ የሀገሬ ቤተ ክርስቲያን መርጌታ ከሆኑት ከዬኔታ ሞገሴ ፍቅር እያገኘሁ አደግሁ። እናት እና አባቴ ጥሩ አሳዳጊዎች ነበሩ፣ ነገር ግን ባሀገሩ ባህል ትምህርት እንዲገባው በሚለው አስተሳሰብ ለምኜ እየበላሁ እንድማር ተገደድሁ። አባቴ በግ እንድጠብቅለት ነበር የሚፈልገው፣ እናቴም እንዲሁ። የኔታ ግን ቤተ ሰቦቼን እየመከሩ እንድማር አደረጉ። ቀን ፊደል አቡጊዳ፣ መልክተ ዮሐንስ ወንጌለ ዮሐንስ ከዚያም ዳዊት ጾመ ድጓ እየተማርሁ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5224907614294722695" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5224907614294722695" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/01/blog-post_14.html" rel="alternate" title="ይድረስ ለወንድሜ ዳንኤል ክብረት!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhp3SgGaV2edrVc_mZaKWcZ1DVA3y4LEDrfV0C5S5SuBE-8k_8dAs4mgGwprcRx7mqw-R5ND33nyvtZXUVWU9Isf9LQCRfaP3ZAjAHIky5vuMPO6Jjfn2lcBCP8toDrK-8lGpkc_olvzr8/s72-c/daniel.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6016853267774322741</id><published>2015-01-11T09:26:00.003+03:00</published><updated>2015-01-11T10:14:25.552+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">ግን የምር ምን ዓይነት ትውልድ እያፈራን ነው?</title><summary type="text">


(ደጀ ብርሃን፤ 3/5/2007)
ይህን&amp;nbsp; ጽሁፍ ለሚያስተውለው አስደንጋጭ የዘመኑ እውነት ነው። በየስርቻው በስመ ጸሎት ቤት የሚደረገውና የሚፈጸም ስንት ጉድ አለ? የተቀደሰ ውሃ፤ የተቀደሰ ጨርቅ፤ የተቀደሰ መጽሐፍ፤ የተቀደሰ ፓስፖርት፤ የተቀደሰ ዘይት ኧረ ስንቱ በስመ «የተቀደሰ» ይቸበቸባል? አንድ ቤተ ክርስቲያን በምእመናን ጉባዔ የማትመራ ከሆነና በአንድ ፓስተር ወይም ቄስ ስም በፈቃድ የተመዘገበች ከሆነች የግል ሱቅ ትባላለች እንጂ ጉባዔ ቤተ ክርስቲያን ልትባል አትችልም። በዘመነ ሐዋርያት በግል የተመዘገበች ጉባዔ ቤተ ክርስቲያን አልነበረችምና ነው። ሩኒ ከሚባል የማንቸስተር ዩናይትድ እግር ኳስ ተጫዋች ደመወዝ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6016853267774322741" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6016853267774322741" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/01/blog-post_11.html" rel="alternate" title="ግን የምር ምን ዓይነት ትውልድ እያፈራን ነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhzBbVw6p9gy4D1G0bHDJZ7kVxb4K3E9RXsv-mDAf8VGYOIHZESuxOaIqfJg3m7LDTC19PYhP91-GmrEE68V9HfqiAW9iHApKvjPu1ajkulqwdULwxoI1lA7r2shD3KXPfLOVX_ya8bw7A/s72-c/92764_n.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-4921166056948481465</id><published>2015-01-06T18:31:00.001+03:00</published><updated>2015-01-06T18:33:28.338+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ስብከት"/><title type="text">እንኳን ለአምላካችን፤ ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ክብር አደረሳችሁ!</title><summary type="text">

ኢሳይያስ 9፥6 «ሕፃን ተወልዶልናልና፥ ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል»&amp;nbsp;ታህሣሥ 29/2007 ዓ/ም









</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4921166056948481465" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/4921166056948481465" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/01/blog-post_6.html" rel="alternate" title="እንኳን ለአምላካችን፤ ለጌታችንና ለመድኃኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል ክብር አደረሳችሁ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjC4jZYO9kZdjnUrDNGlffRMVa-YUZmFI8mwojP3GLPPAiEB0z6CQ7Z6g03i6EsFOrDzeRp2qN93mAt4R_FXREALsfYfrxPMm59oe7BnvssngAIp-XVcT5RdrkoHj45G8pDpYCTk4fKWmU/s72-c/IMG_2724502449646.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-9057376116751945878</id><published>2015-01-06T18:14:00.001+03:00</published><updated>2015-01-06T18:17:48.767+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ሰበር ዜና፤ በስደተኛው ሲኖዶስ ሥር ያሉት አያሌ አብያተ ክርስቲያናት ባወጡት የጋራ መግለጫ ሲኖዶሱን የማይቀበሉ መሆናቸውን ገለጡ።</title><summary type="text">


(ደጀ ብርሃን፤ 28/4/2007)
ከምንጮቻችን እንደ ደረሰን አብያተ ክርስቲያናቱ ከዚህ የመረረ የጋራ ውሳኔ የደረሱበት ዋና ምክንያታቸው በጥቅምቱ ሲኖዶስ ስብሰባ የፀደቀው ሕግ/Bylaws መሆኑ ታውቋል። አብያተ ክርስቲያናቱን በቁጣ ያነሳሳው የጥቅምቱ ሲኖዶስ ውሳኔ ዋና ዋናዎቹ ነጥቦች የሚከተሉት ናቸው።

1.&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; በአዲሱ ሕግ አብያተ ክርስቲያናቱን ለፈለጉት አጀንዳ ማዋል

ስደተኛው ሲኖዶስ ነኝ ባዩ አካል ለሃያ ዓመታት ቤተ ክርስቲያንን ለፖለቲካና ለዘረኝነት ግንባታ ብቻ ሲጠቀም መቆየቱ የሚታወቅ ነው። አሁን ከሃያ ዓመታት በኋላ አዲስ ሕግ ለምን አስፈለገ የሚለው የብዙኃኑ ጥያቄ ሲሆን የአብያተ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9057376116751945878" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/9057376116751945878" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2015/01/blog-post.html" rel="alternate" title="ሰበር ዜና፤ በስደተኛው ሲኖዶስ ሥር ያሉት አያሌ አብያተ ክርስቲያናት ባወጡት የጋራ መግለጫ ሲኖዶሱን የማይቀበሉ መሆናቸውን ገለጡ።" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjlcxsBgZND1qmtusVta3K1wRtLHqK8yaiBOMRxnj5y7SNwzSFynDj88w6In25-6OjxpxcOpIRHRQAhheEt2PUHeByrh67A204MdjmKL57cil0RFYi4k4bE1AALUSWcPTWhyphenhyphennE4CtPjaK8/s72-c/eotc22.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7380985974923062929</id><published>2014-12-31T09:57:00.003+03:00</published><updated>2014-12-31T09:58:58.072+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">በመንበረ ፓትርያርኩ ቅ/ማርያም ገዳም በሚሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ መመዝበሩ ተገለጸ </title><summary type="text">

&amp;nbsp;&amp;nbsp; 

&amp;nbsp;(አዲስ አድማስ፤ ታህሣሥ 29/2007)

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ የፓትርያርኮች መንበር (መንበረ ፕትርክና) በኾነችው ቅድስተ ቅዱሳን ማርያም ገዳም፣ በሚሊዮኖች የሚቆጠር ገንዘብና ንብረት በአስተዳደር ሓላፊዎችና ሠራተኞች መመዝበሩን ምንጮች ጠቆሙ፡፡ጥቆማው የቀረበው፣ የገዳሟ ማኅበረ ካህናትና የልማት ኮሚቴ የቤተ ክርስቲያኒቱን የገንዘብና የንብረት አሰባሰብ በተመለከተ ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው አሠራር እንዲዘረጋ የገዳሟ ልማት ኮሚቴ የበላይ ጠባቂ ለኾኑት ብፁዕ ወቅዱስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ ባቀረቡት ማመልከቻና ሪፖርት ነው፡፡

&amp;nbsp;&amp;nbsp; የቤተ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7380985974923062929" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7380985974923062929" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/12/blog-post_31.html" rel="alternate" title="በመንበረ ፓትርያርኩ ቅ/ማርያም ገዳም በሚሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ መመዝበሩ ተገለጸ " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh6P5x1jH9-EHF0-T2zILa_IXr_GNe2pNHCu5UDXcNV9-Q4A5ud24mOAg-okd7Gac3RslCI-v8SsWPh-ONzW4EJbL_KvzmUm0bNEJzvPL0oCXClTCP3CDC8Ir3fyA-AfMI3KHo63-fQkkc/s72-c/gL.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-103586887329168746</id><published>2014-12-30T11:45:00.001+03:00</published><updated>2014-12-31T10:03:04.250+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን"/><title type="text">አዲስ አበባን በወረራት የጠንቅዋይ መንፈስ ተገልጋዩ ማነው?</title><summary type="text">





&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ስንት ጠንቅዋይ እንዳለ
ሰፊ ጥናት ተደርጎ ነበር። በተገኘው ጥናት የተገኘው መረጃ እንደሚያሳየው ቁጥሩ እጅግ አስደንጋጭ ነው። ጥንቆላን መደበኛ ሥራቸው
አድርገው ባለጉዳይ አዲስ አበቤዎችን በማስተናገድ ላይ የተሰማሩ 4000 /አራት ሺህ/ ገደማ ጠንቅዋዮች መኖራቸውን የተደረገው የዳሰሳ
ጥናት ያረጋግጣል። 4000 ሺህ ገደማ ጠንቅዋይ በአዲስ አበባ ብቻ መገኘቱ እግዚኦ መሐረነ! የሚያሰኝ ነው። በመላ ሀገሪቱ በአጠቃላይ
ቢጠናማ ሚሊዮን ጠንቅዋዮች ይኖራሉ ማለት ነው።

&amp;nbsp; አንዳንዶች «ኢትዮጵያ የክርስቲያን ደሴት ናት» ሲሉ አያፍሩም። ቀላል ቁጥር </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/103586887329168746" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/103586887329168746" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/12/blog-post_30.html" rel="alternate" title="አዲስ አበባን በወረራት የጠንቅዋይ መንፈስ ተገልጋዩ ማነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjSfjxbFZjNuvSHXU2M1j2-t3Nizc8SsxOWk4XvBbuLCXMqPMDg-4W_XebZcBh530ZN09ApTb5Xar3aX3qFVm5QeIcXBH5lpjlFa_fIDZo6kYHk-jON2xR3oDif-HYhXHS52mnvUZHe0xQ/s72-c/The-portents-of-Moses3.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7591472080239479565</id><published>2014-12-20T21:44:00.001+03:00</published><updated>2014-12-20T21:49:01.076+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text"> “ ቅ/ ሲኖዶሱ በአድባራት ሓላፊዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ሕገ መንግሥቱን የሚፃረር ነው ”   /ፓትርያርኩ/</title><summary type="text">


&amp;nbsp; (&amp;nbsp; አዲስ አድማስ ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ፣ ‹‹የቤተ ክርስቲያን አባቶችና ቤተ ክርስቲያን ዕውቅና በሰጠችው ማኅበር ላይ ተገቢ ያልኾነ ቃል ተናግረዋል›› ባላቸው አንዳንድ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት አድባራት አስተዳዳሪዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ አፈጻጸም ‹‹ሕገ መንግሥቱንና ሰብአዊ መብትን የሚፃረር ነው›› በሚል ፓትርያርኩ ማገዳቸው ተገለጸ፡፡ፓትርያርኩ ባለፈው ኅዳር 30 ለመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ጽ/ቤት በጻፉት ደብዳቤ ‹‹አፈጻጸሙ እንዲቆይ›› በማለት ያገዱት የቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ፣ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከትና በጠቅላይ ቤተ ክህነት በተካሔዱ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7591472080239479565" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7591472080239479565" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/12/blog-post_20.html" rel="alternate" title=" “ ቅ/ ሲኖዶሱ በአድባራት ሓላፊዎች ላይ ያሳለፈው ውሳኔ ሕገ መንግሥቱን የሚፃረር ነው ”   /ፓትርያርኩ/" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhIC6X74w8ZAryUkBQiNv0XLsFJW9QAVxA_4lKdO7hiR8R2NQ5TsPaZFj8i43SR-ivSWlV436yH4oXK6bs_55IBVByVf0KRNx0PiwC9J3O77QnvL9_6YbuYq-7y1e1DqtHGXs_h_PnRK_o/s72-c/e3_XL.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5107137182687637546</id><published>2014-12-13T13:05:00.000+03:00</published><updated>2014-12-19T12:42:26.721+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">በማኅበረ ቅዱሳን ተቃውሞ ባቀረቡ ካህናት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የተደረገው ተጋድሎ ከሸፈ!</title><summary type="text">


&amp;nbsp;&amp;nbsp; ( 4/4/ 2007 )
&amp;nbsp;በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን በየዓመቱ የጥምቅት ወርን መባቻ ተከትሎ የአጠቃላይ ሰበካ ጉባዔ ዓመታዊ ስብሰባና የሲኖዶስ ጠቅላላ ጉባዔ እንደሚደረግ ይታወቃል። በዚህ ዓመት የተለየ የሚያደርገው ከሰበካ አጠቃላይ ጉባዔ ቀደም ብሎ በአዲስ አበባ ሀ/ስብከት የስብሰባ አዳራሽ በቅዱስ ፓትርያርኩ የተደረገ የሀ/ስብከቱ አድባራትና ገዳማት ልዩ ልዩ ኃላፊዎች በተጠራ ጉባዔ ላይ የተካሄደው ውይይት ዋነኛው ጉዳይ ሆኖ አልፏል። በወቅቱ ከተደረገው ውይይትና ከተሰብሳቢዎቹ ድምጽ ለማወቅ እንደተቻለው በአጭር ቃል «ማኅበረ ቅዱሳን» ስለተባለው ማኅበር እንቅስቃሴ ላይ ያጠነጠነ</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5107137182687637546" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5107137182687637546" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/12/blog-post_13.html" rel="alternate" title="በማኅበረ ቅዱሳን ተቃውሞ ባቀረቡ ካህናት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ የተደረገው ተጋድሎ ከሸፈ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjkY9H0hVeGPngIwbO0kWzsC7PoT-NPLR0CdVOVtrWWrrV5_TTFzeYqD7nrkcehkSpgQTh4lH7ngcHzcNstGtmpGlNy9xV3pG-T7_Se6RcMGQZFeoDk7nUe9NpwV7zPpTZDPbhYgXSexEI/s72-c/index.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6218389615953616045</id><published>2014-12-03T11:10:00.002+03:00</published><updated>2014-12-03T11:20:09.442+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ሰበር ዜና፤ አባ እንባቆም ኢየሩሳሌም ገቡ፤ አባ ዳንኤል ደግሞ ሚኒያፖሊስ ከተሙ!</title><summary type="text">


(ደጀ ብርሃን፤ሕዳር 24/2007 )

&amp;nbsp;አባ እንባቆም እስራኤል በሚገኘው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ገዳማት ሊቀጳጳስ ሆነው በጥቅምቱ የሲኖዶስ ጉባዔ መመደባቸው ይታወሳል። በዚሁ መሠረት ቀደም ሲል የገዳማቱ ሊቀ ጳጳስ በነበሩትና ባለመግባባት ከቦታው እንዲነሱ በተደረጉት በአባ ዳንኤል ምትክ የተመደቡት አዲሱ ሊቀ ጳጳስ አባ እንባቆም ትናንት በ23/3/ 2007 ዓ/ም ኢየሩሳሌም መግባታቸውና ደማቅ አቀባበል እንደተደረገላቸው ተያይዞ የደረሰን ዜና ያስረዳል።
&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; አባ እንባቆም ቀደም ሲል በድሬዳዋ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ይሰሩ እንደነበር ሲታወቅ በቆይታቸውም ከሀገረ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6218389615953616045" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6218389615953616045" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/12/blog-post.html" rel="alternate" title="ሰበር ዜና፤ አባ እንባቆም ኢየሩሳሌም ገቡ፤ አባ ዳንኤል ደግሞ ሚኒያፖሊስ ከተሙ!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiIOnMQHSOPtZjFUy500d8OlbcFCZI7mS5bnW7oA5bDgqzlyJ2IWWiZCAgUG1aSsLIuaqG5TyfuHwFtwrW1GQoGr4qkSaNkFpuVK59RpCi5InZNOnIoUKBicuNboUQKFRRsAW4nVHmYOnU/s72-c/aba+enbakom.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2618666642896961964</id><published>2014-11-30T23:11:00.000+03:00</published><updated>2014-12-01T06:08:10.766+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">በምድር ላይ በክፉው መንፈስ ተነድተው ሕዝብን ያሳሳቱ አሰተኛ ክርስቶሶች (ክፍል 4 )</title><summary type="text">



ላዝሎ ቶት(1938-2012)&amp;nbsp;



በትውልዱ ሀንጋሪ፤ በዜግነት አውስትራሊያዊ የሆነ
ሰው ነው። በትውልድ ሀገሩ በጂኦሎጂ ትምህርት ዲፕሎማ የነበረው ቢሆንም የእንግሊዝኛ ቋንቋው ደካማ ስለነበርና የሙያ ክህሎቱም ተቀባይነት
ባለማግኘቱ አውስትራሊያ እንደገባ ሀንጋሪ በተማረው ሙያ መስራት አልቻለም። በኋላም በአንድ ሳሙና ፋብሪካ በቀን ሰራተኝነት ተቀጥሮ
ጥቂት ከቆየ በኋላ በ1971 ዓ/ም ወደኢጣሊያ አቅንቷል።&amp;nbsp; ጣልያን
እንደደረሰም እኔ «ኢየሱስ» ነኝ እያለ ለመስበክ ቢሞክርም ጣሊያንኛ ባለመቻሉ ስብከቱን ያዳመጠው አልነበረም። ከሮማው ካቶሊክ ፖፕ
ጳውሎስ 6ኛ ለመገናኘትና የራሱን ማንነት ሊገልጽላቸው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2618666642896961964" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2618666642896961964" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/11/4.html" rel="alternate" title="በምድር ላይ በክፉው መንፈስ ተነድተው ሕዝብን ያሳሳቱ አሰተኛ ክርስቶሶች (ክፍል 4 )" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEirwBrs5Nv9zGw72eY6d5XYpW75WbT4iyvW-AMKYZyaUnZ7ZJuypF5EyBpl5v7F_Gdxqgda_snQf5-pXw9soKBomBrZ1Jv6nCMYoeAtHiWvGcVhQBR807OrTtSYFa8kxbr4YfBtUZI3JJU/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6614361290932777215</id><published>2014-11-24T08:47:00.004+03:00</published><updated>2014-11-24T08:50:52.382+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">ኡጋንዳዊቷ የቤት ሠራተኛ ሕይወት ለማጥፋት በመሞከር ወንጀል ተከሠሠች!</title><summary type="text">


( ዕድሜአቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ እንዲመለከቱ አይመከርም )  The film is not suitable for viewing by anyone under 18 years of age

ባለፉት ቅርብ ቀናት በኢትዮጵያ ውስጥ ሐና በተባለች ታዳጊ ወጣት ላይ አስነዋሪና እጅግ አሳሳቢ ድርጊት ተፈጽሞ የብዙዎችን ልብ እንደሰበረ ይታወቃል። ማኅበራዊ አኗኗራችን ከመተሳሰብ እያፈነገጠ፤ ሥነ ምግባራዊ አስተሳሰባችን እያደፈ የመሄዱ ምልክት ነው። ዓለም አንድ መንደር እየሆነች ነው ሲባል በመሰልጠኑ ብቻ ሳይሆን በመሰይጠኑም ጭምር በመሆኑ ስግብግብነት፤ ራስ ወዳድነት፤ ብልግናና ዐመፃንም ዓለማዊ መንደርተኝነት እያካፈለው ይገኛል። ኢትዮጵያ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6614361290932777215" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6614361290932777215" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/11/blog-post_24.html" rel="alternate" title="ኡጋንዳዊቷ የቤት ሠራተኛ ሕይወት ለማጥፋት በመሞከር ወንጀል ተከሠሠች!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiI8YG51b_K-eMcWRfrx7tY8kkfNBLZCG8qEdqLnAPSjugUyuEhaB6gxbMTUNUu8ifXspOJcrxi1ydxHXA4PIg7RtUWd4zXUGgZBc0BV07zFn8tubVVJLUsersdZEfDe-Nhsd3qNqlrtFc/s72-c/pix.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3225917800676783021</id><published>2014-11-21T18:48:00.003+03:00</published><updated>2014-11-21T18:52:19.616+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ፍሪማሰንሪ /freemasonry/ ምንድነው?</title><summary type="text">









ከዚህ በፊት በአንድ ጽሁፍ «ስለኤርያ 51» አጭር
ምስጢራዊ ጽሁፍ ማስነበባችን ይታወሳል። አሜሪካና ዲሞክራሲ፤ ሥልጣኔና አሜሪካ መሳ ለመሳ ናቸው። እንደዚሁ ሁሉ ሌላው ዓለም ይቅርና
የሀገሪቱ ዜጋ የማያውቃቸው ብዙ ምሥጢሮችም ያሉባት ሀገር ናት። ላይ ላዩን በዲሞክራሲው ዕድገት ጫፍ ረግጫለሁ በማለቷና በሥልጣኔውም
መጥቄአለሁ እያለች ከመለፈፏ ጀርባ ብዙ ጉድ እንዳዘለች ብዙው ሰው አያውቅም፤ ቢያውቅም ትኩረት አይሰጠውም። &amp;nbsp;በነገረ መለኮት የበሰሉና የትንቢቱ ፍጻሜ ሰዓት መድረሱን በደንብ ያጠኑ ምሁራን
ግን አሜሪካንን «ታላቂቱ ባቢሎን» ይሏታል። ምክንያቱም በአደባባይ ከሚታወቅላት የዲሞክራሲውና የሥልጣኔው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3225917800676783021" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3225917800676783021" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/11/freemasonry.html" rel="alternate" title="ፍሪማሰንሪ /freemasonry/ ምንድነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjkkIQZERT5cEnFO2-nfxpbj6v6UDPDWz6ZFmuoc94BivVJNgSHeBaukS-QegYBAGeikncDRJcpUbZhZuRT3igwkbr_qT92rhXP9hZ1r8sFoa1fqvGGciDm_k2cLzgbDW2JZzzGILYHTAI/s72-c/freemason.png" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1761410821984637275</id><published>2014-11-17T08:48:00.000+03:00</published><updated>2014-11-17T08:48:41.265+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">«ጌታ ኢየሱስን ልናይ እንወዳለን» (ዮሐ. 12፥21)</title><summary type="text">



“ንፈቅድ ንርአዮ ለእግዚእ ኢየሱስ - ጌታ ኢየሱስን ልናይ እንወዳለን”

&amp;nbsp;(ዮሐ. 12፥21)

( ከጮራ ድረ ገጽ የተወሰደ)

ከግሪክ ወደ ኢየሩሳሌም ለፋሲካ በዓል መጥተው የነበሩ የግሪክ ሰዎች ለሐዋርያው ፊልጶስ ያቀረቡት
ሐሳብ ነው። ፊልጶስም ለእንድርያስ ነግሮት ኹለቱም ለኢየሱስ መጥተው የሰዎቹን መሻት አወሩለት። ጌታም፥ “የሰው ልጅ ይከብር
ዘንድ ሰዓቱ ደርሶአል። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ የስንዴ ቅንጣት በምድር ወድቃ ካልሞተች ብቻዋን ትቀራለች፤ ብትሞት ግን
ብዙ ፍሬ ታፈራለች” አለ። በዚህ መስተጋብር ውስጥ በተለይ ኢየሱስን ማየት የሚፈልጉ ሰዎችንና ለእነርሱ ኢየሱስን ማሳየት የቻሉ
አገልጋዮችን መመልከት</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1761410821984637275" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1761410821984637275" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/11/1221.html" rel="alternate" title="«ጌታ ኢየሱስን ልናይ እንወዳለን» (ዮሐ. 12፥21)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgdOgP4rzb2Tk0bvfuOghPd5-qZMjCGRuRA5jmcUcC0e0whyphenhyphenoqp32On-Nj_EIaF-o7lSCOop8uX2RW9GwGaCWKDh2ZPEUhdDYcENJmSVt_u8eABblPEw-P9FmAtxU0CDxlAZGCfL30f7qA/s72-c/ChristBridge.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-1831125351345964140</id><published>2014-11-12T13:20:00.002+03:00</published><updated>2014-11-12T21:00:09.234+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ትምህርት"/><title type="text">ግብረ ሰዶማዊነትና የእኛ ዘመን አገልጋዮች </title><summary type="text">


( ከአቤኔዘር ተክሉ )&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; ስለግብረ ሰዶማዊነት በሁለት የተለያዩ ክፍሎች መጻፌና በሁለቱ ክፍሎችም ለጊዜው የነበረኝን ሃሳብ ማጠቃለሌን አልዘነጋውም፡፡ ነገር ግን አሁንም ግብረ ሰዶማዊነት የቤተ ክርስቲያንን ቅድስና ከማርከስ፤ ምድራችንን ለከፋ ጉስቁልናና ርኩሰት አሳልፎ ከመስጠት ያላቆመ ፍጹም ወደመስፋፋት የሄደ ክፉ ርኩሰት ነውና ዳግም ይህንን ርዕስ ማንሳት አስፈልጎኛል፡፡ ለዚህ እውነታ ብዙ የቅርብ ጊዜ ማሳያ ብቻ ማንሳቱ በቂ ይመስለኛል፡፡&amp;nbsp;&amp;nbsp;&amp;nbsp; ድርጊቱ የተፈጸመው በምስራቁ የሃገራችን ክፍል ነው፡፡ የሠላሳ ሁለት አመት አጐት የአራት አመት የወንድም ልጁን በእረኝነት ሥፍራ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1831125351345964140" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/1831125351345964140" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/11/blog-post_12.html" rel="alternate" title="ግብረ ሰዶማዊነትና የእኛ ዘመን አገልጋዮች " type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEiHmFH_7UVKbwqv7RjNRLJH4ySywIyCNr-QawChCZ_UAr4hcpNnbkWFicq4lp4yOtnUapYL0LXdDL77eUsG_NtMrV0FTwoWboNUPc9OKY57XndyIW-CV0DE5NGUgCyOfYvFZJa3ggc4k10/s72-c/lot_bible__image_2_sjpg429-lots-wife.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-6936204006621832099</id><published>2014-11-05T12:35:00.001+03:00</published><updated>2014-11-05T16:22:26.607+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">ማኅበረ ቅዱሳን ለቤተ ክርስቲያን መድኅን? ዋስትና? ጠባቂ? ወይስ ምንድነው?</title><summary type="text">





1/ ማኅበረ ቅዱሳን ማነው?&amp;nbsp;



ከማኅበረ ቅዱሳን መሥራቾች አንዱ እንደሆነ የሚናገረው
የሜሪላንዱ ኤፍሬም እሼቴ &amp;nbsp;ስለማቅ ጥንስስ እንደተረከው ብላቴ ጦር
ካምፕ ውስጥ ተቀፍቅፈን፤ ዝዋይ ላይ በመፈልፈልና አዲስ አበባ ላይ ኅልውና አግኝተን ሕይወት ዘራን ሲል ይተርክልናል። የኅልውናቸውም
መስራቾችና ፈልፋዮች ማንነት ኤፍሬም ዘለግ አድርጎ ሲናገር በኅብረተሰባዊት ኢትዮጵያ በመንደር ምሥረታ ታሪክ ውስጥ ብዙ ድርሻ የነበራቸው
ሰዎች ባሉበት ሁኔታ የዳቦ ስም ወጥቶላቸው «ማኅበረ ቅዱሳን» እንደተባሉ «አደባባይ» በተሰኘው መካነ ጦማሩ እንዲህ እያለ ያወጋናል።

«ተማሪው በጋምቤላ፣ በመተከል፣
በወለጋ … ጎጆ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6936204006621832099" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/6936204006621832099" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/11/blog-post.html" rel="alternate" title="ማኅበረ ቅዱሳን ለቤተ ክርስቲያን መድኅን? ዋስትና? ጠባቂ? ወይስ ምንድነው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjBEuJIhrvyTtJzxv_6EYAJNTV2bwVSMg2lGdOdHTUIcVXVRPUtaeXdwMIHo1S1-QuEArcioHKXdSw9PGZWqbvfl-XP5-BYIc59McrgNZICs79TD1gb_t_5SD-rV2nsTN16_JwZNi-KnLo/s72-c/images.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-5769414025103204604</id><published>2014-10-30T11:54:00.001+03:00</published><updated>2014-11-05T07:39:04.455+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">«የሚያስፈራሩን ከሆነ ወደየገዳማችን እንሄድልዎታለን!» አባ አብርሃም፤ «ወደየትኛው ገዳምዎ? ለመሆኑ ገዳም ያውቃሉ?» ፓትርያርክ ማትያስ</title><summary type="text">







ቅዱስ ፓትርያርኩ ስለማኅበረ ቅዱሳን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያለውን የፈረጠመ ጡንቻ ሲገልጹ «የፈርዖን አገዛዝ» ነበር ያሉት። ማኅበረ ቅዱሳን የደርግ መንግሥት መውደቅ የወለደውና በዓለት ስንጥቅ መካከል የበቀለ ዛፍ ነው። ዓለቱን አንቆ ይዞ በላዩ ላይ የለመለመ ነገር ግን ከአለቱ መካከል ከወጣ ኅልውና የሌለው ሥር አልባ መሆኑም እርግጥ ነው።&amp;nbsp; ይህን ሽብልቅ ገብቶ የፈረጠመውን ዛፍ ከማነቃነቅ ባለፈ ከሥሩ ነግሎ ለመጣል ጊዜና ሰው የተገናኙት ዘንድሮ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ዘመነ ፕትርክና ነው። ዋና ዓላማውም ከመሠሪና ስውር የቤተ ክርስቲያን ውስጥ ወረራ ብቸኛዋን ሐዋርያዊት ቤተ ክርስቲያንን መታደግ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5769414025103204604" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/5769414025103204604" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/10/blog-post_30.html" rel="alternate" title="«የሚያስፈራሩን ከሆነ ወደየገዳማችን እንሄድልዎታለን!» አባ አብርሃም፤ «ወደየትኛው ገዳምዎ? ለመሆኑ ገዳም ያውቃሉ?» ፓትርያርክ ማትያስ" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEi554K0mzgGeRx-hLOvWTp8FeQW2YnSVsKQWy6g2TvayFwo5xXDtfrKtN5RUyOgbvpFgaz16Oth0x2a-I5TzrretYTioLQF-VEaxSh1BoKBdPapAZEUS6wzSRmq6WzPf0eX5pkd5uzOyIQ/s72-c/w+.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7806454477723735847</id><published>2014-10-29T09:21:00.001+03:00</published><updated>2014-10-29T09:24:06.044+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">«የነብር ጅራት አይዙም፤ ከያዙም አይለቁም!»</title><summary type="text">


በጥያቄ እንጀምር! ማኅበረ ቅዱሳን ይፍረስ፤ ይበተን አልተባለም። ወደሕግና ሥርዓት ይገባ ነው እየተባለ ያለው። ማኅበሩ ይሁን ማፈሪያ ሊቃነ ጳጳሳቱ በዚህ አባባል የሚናደዱት ለምንድነው? «ደረጃ፤ ቦታና መጠን ተበጅቶለት መቀጠል ይገባዋል» የሚለውን የማኅበረ ካህናቱን ድምጽ ለመስማት ያለመፈለግ ምክንያት ከምን የመነጨ ነው? እኮ አሳማኝ ምክንያት አቅርቡ!!
&amp;nbsp;አለበለዚያ «እኛ ሊቃነ ጳጳሳት ስለሆንና ጉባዔው በድምጽ ብልጫ ስለሚመራ የአድማ እጃችንን ቀስረን ማኅበረ ቅዱሳን የሚደሰትበትን እንወስናለን» የሚለው ፈሊጥ የተበላ ዕቁብ ነውና ዘንድሮ አይሠራም።&amp;nbsp; በትክክል ዘንድሮ አልሠራም፤ አይሠራምም።

&amp;nbsp;</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7806454477723735847" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7806454477723735847" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/10/blog-post_29.html" rel="alternate" title="«የነብር ጅራት አይዙም፤ ከያዙም አይለቁም!»" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjoZ6-0ztEqNOVGswFFZbM-Pzosb81We4p7JmOg0EZbj5HCpr5Xnl7s1CuO8G-I7gtuhYKcnxMzcgS8MOsHhPlQgdtuSBS78yigHci4SoM8Moimn-U4fHpTGsg0IIaM1T1s3E8KXTQxBN0/s72-c/%E1%88%9B%E1%89%85.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2540113091729383387</id><published>2014-10-24T14:33:00.002+03:00</published><updated>2014-10-24T15:04:02.292+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ዜና"/><title type="text">የቅዱስ ፓትርያርኩ የሲኖዶስ ጉባዔ መክፈቻ ንግግር (እዚህ ይጫኑ)</title><summary type="text">

ሐራ ተዋሕዶ የተባለው የማኅበረ ቅዱሳን ቀኝ ክንፍ መካነ ጦማር ቅዱስ ፓትርያርኩ በሲኖዶሱ መክፈቻ ላይ ባቀረቡት ንግግር ተወገዙ፤ ውሳኔም ተላለፈባቸው ሲል ከብራዘር ሁድ ጳጳሳቱ ጋር ያለውን የምስጢር ትስስር በሚያሳብቅ መልኩ ዘገባውን አቅርቧል። ማኅበሩ የሲኖዶስ አባል ሆኖ በጉባዔው ላይ በመገኘት የጉባዔው ተካፋይ መሆን አይጠበቅበትም። በሱ ምትክ የጉባዔውን እስትንፋስ እየለኩ ምስጢር የሚያካፍሉ አባላት የሆኑ ጳጳሳት እንዳሉት ይታወቃል። ማኅበሩን ያናደደውና ደረጃውን ያልጠበቀ የፓትርያርኩ የመክፈቻ ንግግር ያሰኘው ነገር ቅዱስ ፓትርያርኩ ከመቼውም ጊዜ በላይ ስለማኅበሩ ቀጥተኛ አቋም ይዘው በመክፈቻ ንግግራቸው ላይ አበክረው </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2540113091729383387" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2540113091729383387" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/10/blog-post_24.html" rel="alternate" title="የቅዱስ ፓትርያርኩ የሲኖዶስ ጉባዔ መክፈቻ ንግግር (እዚህ ይጫኑ)" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjctQHZ2TfUAnFH6G2jjU3ZnIzF092GcNruFbmtdbLKO3Fn-9d3S_2a0hqMH7qkbzOqVUciBGZsk4sRAqxo_9ReiN9RFh5XNAEhcXc3H9Rr9-ycFv8CyDIAHt2JMPwEpk_D3mVhf2LylBM/s72-c/009.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-8185149526145732589</id><published>2014-10-22T10:49:00.001+03:00</published><updated>2014-10-22T12:57:47.192+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">ማኅበረ ቅዱሳንን ክርስቲያናዊ ብራዘር ሁድ የሚያሰኙ ማስረጃዎችና መመሳሰሎች!</title><summary type="text">


ሙስሊም ብራዘር ሁድ ወይም የሙስሊም ወንድማማቾች ማኅበር የተባለው ድርጅት በ1928 ዓ/ም በግብጽ ተመሠረተ። ከሰማንያ ዐመታት በኋላ በጄኔራል አልሲሲ መንግሥት በአሸባሪነት ተፈርጆ ድምጥማጡ እስኪጠፋ ድረስ በ70 ሀገሮች ውስጥ ቅርንጫፎቹን ከፍቶ በዘመናዊና ሃይማኖታዊ ትምህርት ቤቶች፤ በገበያ ማዕከላት፤ በንግድ ሱቆች፤ በማከፋፈያ ድርጅቶች፤ በሚዲያ ተቋማት ወዘተ የሀብት ማግበስበሻ መንገዶች እየተሳተፈ ክንዱን በማፈርጠም ለእንቅስቃሴው የሚጠቅመውን የገንዘብ ምንጭ ሲፈጥር ቆይቷል። ይህ የግብጹ ሙስሊም ብራዘር ሁድ በዐረብ ሀገራት ውስጥ ተመሳሳይ የሙስሊም ወንድማማች ማኅበራትን በማደራጀትና በማሰልጠን መንግሥታቱን ሲያስጨንቅ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8185149526145732589" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/8185149526145732589" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/10/blog-post_22.html" rel="alternate" title="ማኅበረ ቅዱሳንን ክርስቲያናዊ ብራዘር ሁድ የሚያሰኙ ማስረጃዎችና መመሳሰሎች!" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEhdkKGGtBaju-UyGs6fqpLqJKT9lThWupzZG5IQoEaTx4WVp-EZJb2dcGmT3uVKkQ3u0dMR7F8Cy_O0f6FeXDIJvGllBjH4-g5X0vTCqJuPzs8nkqezrTdMJIJFmTG_UQpkk0H6KCbDmkQ/s72-c/hqdefault.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-7176769053639796110</id><published>2014-10-18T06:14:00.001+03:00</published><updated>2014-10-18T06:18:18.072+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ማኅበረ ቅዱሳን የሚፈርሰው በራሱ ተግባር ነው፤ ኢሕአዴግ ላለፉት 22 ዓመታት መቼ ነካው?</title><summary type="text">

ይህን ጽሑፍ በመጋቢት ወር 2006 ዓ/ም በመካነ ጦማራችን ላይ አውጥተነው ነበር።። ዳግመኛ ማውጣት ያስፈለገን ጉዳይ ሰሞኑን በፓትርያርክ አቡነ ማትያስና በማኅበረ ካህናቱ በኩል ማኅበረ ቅዱሳን ቤተ ክርስቲያንን በቅኝ ገዢነት የመቆጣጠር ስልቱና ይህንን ስለማስቆም በአንድ ድምጽ የተናገሩትን አቋም በመጻረር የማኅበረ ቅዱሳን ቀኝ ክንፍ የሆኑት አባ ማቴዎስ የሰጡትን&amp;nbsp; ማስጠንቀቂያ መነሻ በማድረግ ለማስታወስ የምንፈልገው ቁም ነገር ስላለ ነው።

&amp;nbsp;ዛሬ አባ ማቴዎስ ፓትርያርክ አቡነ ማትያስን « እንደአቡነ ጳውሎስ በሞት ይወገዳሉ» በማለት የተናገሩትን ቃል ከስምንት ወራት በፊት ማኅበሩ ራሱ በአሉላ ጥላሁን መካነ </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7176769053639796110" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/7176769053639796110" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/10/22.html" rel="alternate" title="ማኅበረ ቅዱሳን የሚፈርሰው በራሱ ተግባር ነው፤ ኢሕአዴግ ላለፉት 22 ዓመታት መቼ ነካው?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEjqsvTui7sW8jcTrbiOhvLpD_JIMkTByQRAkowN4YmSiXSyOvF78qHL5xGse3m8pYl4NdB56kv1lJCh25gZ0giwy8NBFgnHPGa9lRdMjS87AZlPdbYGJqk6Uur36-bv93_OGJ2c1E3tx3U/s72-c/mk9.jpeg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-3886435966254550486</id><published>2014-10-17T20:16:00.000+03:00</published><updated>2014-10-17T20:18:29.830+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="መረጃ"/><title type="text">ካሕናቱና ማኅበሩ…እንዴት ተጃመሩ(ተጀማመሩ)???…</title><summary type="text">


&amp;nbsp;( በአማን ነጸረ )
&amp;nbsp;- ልክ የዛሬ አመት በተካሄደው አመታዊው የሰበካ ጠቅላላ ጉባኤ የምዕራብ ሸዋዎቹ አቡነ ሳዊሮስና ስ/አስኪያጆቻቸው “ማኅበሩ በሀገረ ስብከታችን ጣልቃ እየገባ አላሰራን አለ” የሚል ሪፖርት አቀረቡ፡፡ጉባኤው ለሪፖርቱ ያለውን ድጋፍ በእጁ ብቻ ሳይሆን በእግሩ ጭምር መሬት እየደበደበ በድምድምታ ታግዞ ገለጸ፡፡የዚህ ትርጉም ‘መናገር ፈርተን እንጅ በሁላችንም ሀገረ ስብከት ጣልቃ እየገባ ነው’ የሚል ነበር፡፡መፍትሄውም የራሱን የማኅበሩን አካሄድ መፈተሽ ነበር፡፡ማኅበሩ ያደረገው ግን በኅቡዕ ሚዲያዎቹ ጳጳሱንና ስ/አስኪያጆቹን ማብጠልጠል ሆነ፡፡የእነሱ ኃጢኣት የማኅበሩን ጥፋት ይሸፍነው ይመስል</summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3886435966254550486" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/3886435966254550486" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/10/blog-post_17.html" rel="alternate" title="ካሕናቱና ማኅበሩ…እንዴት ተጃመሩ(ተጀማመሩ)???…" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgdEkspODnDoqXwZ_1-EAmVrjzrQ5v2sHVpU6J-TRalXLQ_GLVP4MNQl6VejxlW_k4D315x_dsGXIrKMTDMWmN7zGkwG-nukAmiZ9mk4QQoiD0FowRK_CZpvILyYSlMe5J6r9l30CYfXGI/s72-c/9_n.jpg" width="72"/></entry><entry><id>tag:blogger.com,1999:blog-4892508241790265322.post-2211649362269595900</id><published>2014-10-15T07:46:00.001+03:00</published><updated>2014-10-15T08:11:43.026+03:00</updated><category scheme="http://www.blogger.com/atom/ns#" term="ማብራሪያ"/><title type="text">«እርስዎም በአማካሪዎችዎ የተነሳ ዕድሜዎ እንዳያጥር ያስቡበት!» ያሉት አባ ማቴዎስ ጠንቅ ዋይ ወይስ የሞት መንፈስ?</title><summary type="text">





ዋና
ሥራ አስኪያጁ ‹‹ውድቀት እንዳይደረስብዎ አማካሪዎችዎ ሊያዝንልዎ ይገባል፤›› ማለታቸውን የገለጹት የስብሰባው ተሳታፊዎች አያይዘውም ‹‹ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስ በአማካሪዎቻቸው ክፋት ከዕድሜያቸው ዐሥር ዓመት አሳጥረዋል፤ እርስዎም በአማካሪዎችዎ የተነሣ ዕድሜዎ እንዳያጥር ያስቡበት፤›› ሲሉ መምከራቸውን ጠቅሰዋል፡፡ ( ሐራ)



«እርስዎም
በአማካሪዎችዎ የተነሳ ዕድሜዎ እንዳያጥር ያስቡበት!» ያሉት አባ ማቴዎስ ጠንቅ ዋይ ወይስ የሞት መንፈስ ናቸው?



የሁላችንም
ዕድሜ ያለው በእግዚአብሔር እጅ ነው። ማንም የማንንም ዕድሜ አያውቅም። ነገር ግን የሰውን ዕድሜ እናውቃለን የሚሉ ጠንቅ ዋዮችና መናፍስት
ጠሪዎች </summary><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2211649362269595900" rel="edit" type="application/atom+xml"/><link href="http://www.blogger.com/feeds/4892508241790265322/posts/default/2211649362269595900" rel="self" type="application/atom+xml"/><link href="http://dejebirhan.blogspot.com/2014/10/blog-post_15.html" rel="alternate" title="«እርስዎም በአማካሪዎችዎ የተነሳ ዕድሜዎ እንዳያጥር ያስቡበት!» ያሉት አባ ማቴዎስ ጠንቅ ዋይ ወይስ የሞት መንፈስ?" type="text/html"/><author><name>Unknown</name><email>noreply@blogger.com</email><gd:image height="16" rel="http://schemas.google.com/g/2005#thumbnail" src="https://img1.blogblog.com/img/b16-rounded.gif" width="16"/></author><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEgJMfXTRbMJGtyuOj0AoQxXMsObpziNwRsaiEV0k194Mk6nZu73UR_rBSwYuDkSQV4vmcPh7PxOuTzoZ13EmvWUgsfO7m_bRWeFuLG6faYnGSHky1dshtdsJpxSyvzBcRCQyPLwvqxPM7s/s72-c/index.jpg" width="72"/></entry></feed>