<?xml version="1.0" encoding="UTF-8" standalone="no"?><?xml-stylesheet href="http://www.blogger.com/styles/atom.css" type="text/css"?><rss xmlns:itunes="http://www.itunes.com/dtds/podcast-1.0.dtd" version="2.0"><channel><title>Dessie Dalga(የህዝብ-ልጅ) </title><description>Provider Of News From Peoples Of The World And Blogger.</description><managingEditor>noreply@blogger.com (Dessie Dalga[የህዝብ ልጅ])</managingEditor><pubDate>Fri, 22 May 2026 14:20:11 +0300</pubDate><generator>Blogger http://www.blogger.com</generator><openSearch:totalResults xmlns:openSearch="http://a9.com/-/spec/opensearchrss/1.0/">16</openSearch:totalResults><openSearch:startIndex xmlns:openSearch="http://a9.com/-/spec/opensearchrss/1.0/">1</openSearch:startIndex><openSearch:itemsPerPage xmlns:openSearch="http://a9.com/-/spec/opensearchrss/1.0/">25</openSearch:itemsPerPage><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/</link><language>en-us</language><itunes:explicit>no</itunes:explicit><copyright>All rights are reserved !</copyright><itunes:keywords>Website,Blogging,Links</itunes:keywords><itunes:summary>Welcome To My Website. </itunes:summary><itunes:subtitle>Welcome To My Website. </itunes:subtitle><itunes:category text="Business"><itunes:category text="Business News"/></itunes:category><itunes:author>Dessie Dalga</itunes:author><xhtml:meta xmlns:xhtml="http://www.w3.org/1999/xhtml" content="noindex" name="robots"/><itunes:owner><itunes:email>noreply@blogger.com</itunes:email></itunes:owner><item><title/><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2025/09/12-2018.html</link><pubDate>Wed, 24 Sep 2025 06:28:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-7683091538247988697</guid><description>“ግብፅ ግድቡን የሚመታ ራፋል የተባለ የጦር አውሮፕላን  ገዝታ ነበር” 
የመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም  ዕትም

የተወለዱት በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ የጁ ወረዳ በምትገኝ አነስተኛ መንደር ውስጥ ነው። የልጅነት ጊዚያቸውን በተለያዩ ችግሮች ውስጥ አሳልፈዋል። የሆነ አጋጣሚ ግን ወደ ሳውዲ እንዲጓዙ ዕድል ሰጣቸው። በሳውዲም ትምህርታቸውን ተከታተሉ፤ አረብኛ ቋንቋን በደንብ ተማሩ እና የአረቡ ሀገራትን በውል እንዲረዱም እድሉን አገኙ።

ግብፅን በደንብ ያውቃሉ፤ በተለይ በሱዳን እና በአካባቢው ለ30 ዓመታት ኑረዋል። በዓባይ እና በኢትዮጵያ ዙሪያ በተለያዩ መድረኮች ሲሟገቱም እናውቃቸዋለን። የዛሬ የበኩር እንግዳችን የታሪክ ምሁር</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>Dessie Advertisements : ወላይተኛ ቋንቋ እና ወላይታ  /በኢትዮጵያና በደቡብ</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2020/08/dessie-advertisements.html</link><category>Politics(ፖለቲካ)</category><category>ጦማር(Blogs)</category><pubDate>Fri, 7 Aug 2020 20:46:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-2082551991001899635</guid><description>Dessie Advertisements : ወላይተኛ ቋንቋ እና ወላይታ  /በኢትዮጵያና በደቡብ: &amp;#39;&amp;#39;&amp;#39;➊✍ወላይትኛ&amp;#39;&amp;#39;&amp;#39; በ[[ኢትዮጵያ]] በተጠቃሚ ብዛት በ4ኛነት የሚመደብና በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የሚነገር ቋንቋ ነው። ይህም ብቻ ሳይሆን የሌሎቹ ተቀራራቢ ቋንቋዎች ምንጭ ...</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title/><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/08/19262016.html</link><category>Politics(ፖለቲካ)</category><pubDate>Thu, 15 Aug 2019 17:54:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-1702363536379401856</guid><description>Home | Dessie Dalga: ከ1926_2016 ስለኩባው መሪ ፍዳል ካስትሮ  ከተጻፉት በጥቂቱ  እነሆ፦: Cuban leader Fidel Castro (1926-2016) established the first communist state in the Western Hemisphere after leading an overthrow of the...
</description><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEg6syGoT7BVJALsfZ_s8WFONLYnwChTyoO9iSH8gk67TQC6whcZdE9Re95JHOyl_ozoNqtTciUx95qFQrpzKTOMo_nbF0NcOeCX3HDlaqYMXu-3ZT8D1_hppwitBSENdSWcmU76kpSXs6fZ/s72-c/FB_IMG_15311118088370546.jpg" width="72"/><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">1</thr:total><georss:featurename xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">Gesuba, Ethiopia</georss:featurename><georss:point xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">6.7244843 37.556116999999972</georss:point><georss:box xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">6.7087148 37.535946999999972 6.7402538000000005 37.576286999999972</georss:box><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>ወቅታዊ ሁኔታችን በሚመለከት የወላይታ ወጣቶች ያወጡት ባለ 11ነጥብ የአቋም መግለጫ </title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/07/11_29.html</link><category>Politics(ፖለቲካ)</category><pubDate>Mon, 29 Jul 2019 17:27:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-5589978810492963546</guid><description>
የዎላይታ ዬላጋ አቋም መግለጫ
---------------------------------------
የዎላይታ ሕዝብ ቀድሞ የሰለጠነና የተማረ ብሎም ደቡብ
ኢትዮጵያ በትምህርትና በወንገል ያነጸ ሥልጡን ሕዝብ ነው፡፡
ዎላይታ በደቡብ አካባቢ ዘመናዊ ትምህርትን ቀድሞ
ከመጀመርም ባሻገር እንደ ቦጋለ ዋለሉ አይነት የደቡብ ኢትዮጵያ
አብሪ ኮከብ ያፈራች ከአካባቢው ኋላ ቀርነትና ድንቁርና
የሚያርቅ ዘመናዊ ትምህርትን ያስተዋወቀች የሥልጣኔ
መናኻሪያ የሆነች ናት፡፡ ዘመናዊ የመንግሥት መዋቅር
ከክርስቶስ ልደት በፊት ጀምሮ የነበራት ማለትም ካዎ(ንጉሥ)፣
ቡሻሻ (አልጋ ወራሽ)፣ ዱቢያ ( አማማይ/ቃለ መሀላ አስፈጻሚ)፣
ዛካራ ጉዳ( ትዕዛዛ </description><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>&#157;&#157;&#157;እውነት/FACT: በአይሁዶች መርዘኛ ጥርስ የገባች ሀገር ኢትዮጵያ! ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋ...</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/07/fact.html</link><category>Social Affairs(ማህበራዊ ጉዳዮች)</category><pubDate>Wed, 24 Jul 2019 01:20:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-6296839355430602488</guid><description>&#157;&#157;&#157;እውነት/FACT: በአይሁዶች መርዘኛ ጥርስ የገባች ሀገር ኢትዮጵያ! ሠዓሊ አምሳሉ ገ/ኪዳን አርጋ...: “ ለይሁዳ  ወልዱ  ወለ  ውሉደ  ውሉዱ  የደምሰስ  ( የይሁዳ  ልጅና  የልጆቹ  ልጆች  ይደምሰሱ )” ትላለች  የኢትዮጵያ  ቤተክርስቲያን  በዐቢይ  ጾም  የመጨረሻ  ሳምንት  በሰሙነ  ሕማማት  የጾም ...</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>Home | Dessie Dalga: ወላይተኛ ቋንቋ እና ወላይታ  /በኢትዮጵያና በደቡብ</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/07/home-dessie-dalga.html</link><category>Social Affairs(ማህበራዊ ጉዳዮች)</category><pubDate>Tue, 23 Jul 2019 00:29:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-6546287566822024177</guid><description>Home | Dessie Dalga: ወላይተኛ ቋንቋ እና ወላይታ  /በኢትዮጵያና በደቡብ: '''➊✍ወላይትኛ''' በ[[ኢትዮጵያ]] በተጠቃሚ ብዛት በ4ኛነት የሚመደብና በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የሚነገር ቋንቋ ነው። ይህም ብቻ ሳይሆን የሌሎቹ ተቀራራቢ ቋንቋዎች ምንጭ ...</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>Home | Dessie Dalga: ትልቅ የነበሪን/ወላይታ ፦ማስታዎሻነቱ ሰኔ 16/2010 በብሔረ ተኮር ጭፍጨፋ አ...</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/07/home-dessie-dalga-162010.html</link><pubDate>Tue, 23 Jul 2019 00:29:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-8347515488295174784</guid><description>
Home | Dessie Dalga: ትልቅ የነበሪን/ወላይታ ፦ማስታዎሻነቱ ሰኔ 16/2010 በብሔረ ተኮር ጭፍጨፋ አ...: Dessie D Ethiopian ☞ ትልቅ የነበሪን☜፦ ከኪንዶ ዲዳዬ እስከ ዱጉና ፋንጎ ወሰን ያስፋፋን፣ ከኦሞ ተነስተን ሓማሳና ብላቴን ያካለልን፣ ከቢቶ እስከ ጦና ጋጋ 50 ነገሥታት የነበረን ። ከቄስ ትም/ቤት ወደ ሊ...
</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><georss:featurename xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">Gesuba, Ethiopia</georss:featurename><georss:point xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">6.7244843 37.556116999999972</georss:point><georss:box xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">6.7087148 37.535946999999972 6.7402538000000005 37.576286999999972</georss:box><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ): ›››የሐበሻ ጀብዶ›››የኢትዮጵያውን የነፃነት ተጋድሎ›››</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/07/zelalem-tilahun.html</link><pubDate>Tue, 23 Jul 2019 00:11:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-5113219768100610610</guid><description>ZELALEM TILAHUN (የ እናቱ ልጅ): ›››የሐበሻ ጀብዶ›››የኢትዮጵያውን የነፃነት ተጋድሎ›››:                                          ለፒዲኤፍ ይህንን ይጫኑ     ኢትዮጵያዊ ነህ? ሐበሻ ነህ? ሐበሻ ከሆንክ መጀመሪያ የሐበሻ ጀብዶንና ቀይ አንበሳን አንብብ፡፡ የቅድመ አያትህ፣ ...</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>ዶ/ር አብይ አህመድ ላይ የተሰራ ዶክመንተሪ ፊልም ለመጀመርያ ጊዜ ተለቀቀ // በረከት ስምኦን ሳይቀር ተካቶበታል ...</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/05/blog-post.html</link><pubDate>Sun, 12 May 2019 10:30:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-6554403684829559691</guid><description></description><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/0YaO8snsmnw/default.jpg" width="72"/><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>FORMER ETHIOPIA PM HAILEMARIAM DESALEGN SPEECH AT BEYOND ZERO MARATHON 2...</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/05/former-ethiopia-pm-hailemariam-desalegn.html</link><pubDate>Sun, 12 May 2019 10:21:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-6964070501892569763</guid><description></description><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://img.youtube.com/vi/OhC-lfxFnAk/default.jpg" width="72"/><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>Popular posts of the this Blog</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/02/popular-posts.html</link><category>ጦማር(Blogs)</category><pubDate>Thu, 28 Feb 2019 18:40:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-3942526781995969019</guid><description>


(ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት)
አንድ ሞኝ አሽከር የነበረው ሰው ነበር አሉ፡፡ ይኼ አሽከር አድርግ
የተባለውን ካልሆነ በቀር አስቦ፣ አውጥቶ እና አውርዶ፣ ብሎም
አመዛዝኖ የሚሠራው ሥራ አልነበረም፡፡ምን ጊዜም
የሚጠብቀው የጌታውን ትእዛዝ ብቻ ነው፡፡ ለእርሱ ትክክል ነገር
ማለት ጌታው ያዘዘው ሲሆን፣ ስሕተት ማለት ደግሞ እርሱ
ያልነገረው ነገር ማለት ነው፡፡ ዓላማው ጥሩ ነገር መሥራት
ወይንም አዲስ ነገር መሥራት ሳይሆን ጌታውን ማስደሰት ብቻ
ነበር፡፡ ጌታው ከሳቀ ይስቃል፣ ካለቀሰ ያለቅሳል፣ ከተደሰተ
ይደሰታል፣ ካዘነም ያዝናል፡፡የወደደውን ይወድዳል የጠላው
ይጠላል፡፡ ለርሱ የመደሰቱንም ሆነ የማዘኑን፣ የመሳቁንም</description><media:thumbnail xmlns:media="http://search.yahoo.com/mrss/" height="72" url="https://blogger.googleusercontent.com/img/b/R29vZ2xl/AVvXsEh3YpqEmYWtg6GLNs81i7xh51K0Qc3BFldfcGDoJoy6as8GlW_ofiKduUoiw6CkqHvuGl1GJODHvkK2rtqRYX8JLxvlwfWdKUbDH8p9oY5tCvoowLlwowrdmw02vhd2Cxh5Vm2e_CuY8C6R/s72-c/FB_IMG_15359846654334724.jpg" width="72"/><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>የብሔር ተዋጽዖ/በዳንኤል ክብረት ዕይታ</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/02/blog-post_16.html</link><category>Social Affairs(ማህበራዊ ጉዳዮች)</category><pubDate>Sat, 16 Feb 2019 10:24:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-4103129391955145761</guid><description>
ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ
እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡
ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም
ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር
ቀጠሉ፡፡ የሽርሽሩ ዳርቻ ደርሰው ሲመለሱ ግን ከባድ ማዕበል
ተነሣ፡፡ ጀልባዋም የግልንቢጥ ትደንስ ጀመር፡፡ ግማሹ
ይጸልያል፣ ግማሹ ይሳላል፣ ግማሹ ይዘላል፤ ሌላው ጥግ
ይፈልጋል..
የጀልባዋ ነጅ ያሰማውን የድረሱልኝ ጩኸት ሰምተው የመጡት
የከተማው ሰዎች ሐይቁ ዳር ቆመው ይጨቃጨቃሉ፡፡
‹እንዴት አድገን እንርዳቸው?› አለ አንዱ፡፡
‹ሁሉንም ብሔር በሚያመጣጥን መንገድ ነው መርዳት
ያለብን› አለ ሌላው
‹ሞት ደግሞ </description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">1</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>ወላይተኛ ቋንቋ እና ወላይታ  /በኢትዮጵያና በደቡብ </title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/02/blog-post.html</link><pubDate>Sat, 9 Feb 2019 17:58:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-1153176314346493021</guid><description>
'''➊✍ወላይትኛ''' በ[[ኢትዮጵያ]] በተጠቃሚ ብዛት በ4ኛነት የሚመደብና በደቡብ ኢትዮጵያ ውስጥ በሰፊው የሚነገር ቋንቋ ነው። ይህም ብቻ ሳይሆን የሌሎቹ ተቀራራቢ ቋንቋዎች ምንጭ ነው። ወላይትኛ ከሁሉም የኢትዮጵያ ቋንቋዎች በፊት የመጀመሪያው የ[[ላቲን ፊደል]] [[መጽኃፍ ቅዱስ]] ታትሞበታል። ከወላይትኛ ጋር ዝምድና ያላቸው ሌሎች ቋንቋዎች [[ጋሞ-ጎፋ-ዳውሮ]] እና ኩሎና ኮንታ ናቸው። ባሁኑ ጊዜ በሥልጣን ላይ ያለው የ[[ኢሕአዴግ]] መንግሥት እነኚህን ተቀራራቢ ቋንቋዎች ነገር ግን 25% ትርጓሜዎቻቸው እርስ በርሳቸው በፍጹም የማይገናናኙትን &lt;ዎጋጎዳ&gt; በማለት አዲስ ስያሜ በመስጠት የ1ኛ ደረጃ መማሪያ መጽሃፍ አዘጋጀ።</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>ትልቅ የነበሪን/ወላይታ ፦ማስታዎሻነቱ ሰኔ 16/2010 በብሔረ ተኮር ጭፍጨፋ አዋሳ ላይ ለሞቱት ወገኖች </title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/01/162010.html</link><pubDate>Thu, 31 Jan 2019 14:28:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-3518308356410399146</guid><description>


Dessie D Ethiopian
☞ ትልቅ የነበሪን☜፦
ከኪንዶ ዲዳዬ እስከ ዱጉና ፋንጎ ወሰን ያስፋፋን፣ ከኦሞ
ተነስተን ሓማሳና ብላቴን ያካለልን፣
ከቢቶ እስከ ጦና ጋጋ 50 ነገሥታት የነበረን ።
ከቄስ ትም/ቤት ወደ ሊጋባ አባ ሰብስቤ እስከ ሊቃ አዳሪ ት/
ቤት፣
ለደቡብ ኢት/ያ ተምሳሌት የነበሪን በትምህርት
የራሳችንን ማርጩዋ የሚንጠቀም ለግብይት ።
የግራኝ ማሐመድ ዉጊያና የኦሮሞ መስፋፋትን ችለን
የተቋቋምን፣
ከሚኒሊክ ለሳባት ዙር በጦርና
ጋሻ በንብ መንጋም የተዋጋን፣
ከጄኔራል፡ኢንጂነር ፡ዶ/ር እና
ፕሮፌሰር ተምረን ያስተማሪን፣
ከለሎች ብሔር ብሔረሰቦች
ለዘመናት የኖረን ተዋህደን።
በገዛ ሀገራችን የመኖር፡ንብረት
</description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>ኢት/ዊ ሱራፊ ከዲ/ን ዳንኤል ክብረት እይታ</title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2019/01/blog-post.html</link><pubDate>Thu, 31 Jan 2019 10:11:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-7943255092568592393</guid><description>

አንድ ለቅምሻ የ‹ኢትዮጵያዊው ሱራፊ› መግቢያ
መግቢያ
አቡነ ተክለ ሃይማኖት በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ እጅግ ወሳኝ
የሆነ ቦታ ካላቸው ጥቂት ቅዱሳን መካከል አንዱ ናቸው፡፡ በቤተ
ክርስቲያኒቱ ታሪክ ውስጥ የታላላቅ አባቶች የቆብ አባት፣ የታላቁ
የደብረ ሊባኖስ ገዳም መሥራች፣ በሐዋርያዊ አገልግሎት
አብዛኛውን የሀገሪቱን ክፍል ያዳረሱ፣ በተለያዩ ቦታዎች የነበሩ
ደቀ መዝሙሮቻቸው ገድላቸውን የጻፉላቸው አባት ናቸው፡፡
‹‹እጨጌዎች›› በኢትዮጵያ ቤተ ክህነትና ቤተ መንግሥት
የነበራቸውን ቦታ ስንመለከት፣ ዛሬም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን
ፓትርያርኮች ‹‹እጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት›› ተብለው
መጠራታቸውን ስናይ በቤተ ክርስቲያኒቱ </description><thr:total xmlns:thr="http://purl.org/syndication/thread/1.0">0</thr:total><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item><item><title>ፖለቲካችን </title><link>https://dalgadessie83.blogspot.com/2018/10/dessie-dalgahomepolitics.html</link><category>Politics(ፖለቲካ)</category><pubDate>Sun, 14 Oct 2018 19:00:00 +0300</pubDate><guid isPermaLink="false">tag:blogger.com,1999:blog-1094268748641140305.post-7084310311310946868</guid><description>
https://dalgadessie83.blogspot.com
✍ለሁለት ተከታታይ ሳምንታት በJTV Ethiopia ዘነበ ወላ ከፀሐይ በታች አምዱ እንግዳ አድረገው የአድሱ ትዉልድ ወገን የሆነው እና የፖለቲካ ተመራማሪ ወጣት ተግባሩ ያሬድ ጋር ካቀረበባቸው ሃሳቦች ጥያቄ የፈጠረው
ዘነበ ፣የባለፉት ሃያ ሳባት ዓመታት ጦርነት አልባ ህይወት እወዳለሁኝ፤ አንተስ እንደት ታየዋለህ??
ተግባሩ፣ ያለፍትህ ፀጥታን ሠላም አለው ብዬ አላምንም፤ አንድ አባት አምባገነን ሆኖ ቤተሰብን ሊያተዳድር ይችላል ልጆች ግን ደስተኛ ናቸው ማለት አይደለም።
     ለናንተስ የማን ሃሳብ ይስማማችኃል??
     ለኔ ብዙ ጊዜችን የሚናባክነዉ በትላንቱ ታርካችን </description><georss:featurename xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">Gesuba, Ethiopia</georss:featurename><georss:point xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">6.7244843 37.556116999999972</georss:point><georss:box xmlns:georss="http://www.georss.org/georss">6.7087148 37.535946999999972 6.7402538000000005 37.576286999999972</georss:box><author>dalgadessie83@gmail.com (Dessie Dalga)</author></item></channel></rss>